Friday, 30 September 2016

ሕወሓት “ትግሬ አይደለሁም; አማራ ነኝ” ባሉት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ በአሸባሪነት ክስ ሊመሰርት መሆኑን የሚያሳይ ደብዳቤ ወጣ

(ዘ-ሐበሻ) አማራ ነኝ ስላሉ ብቻ እስር ቤት የገቡት እና የአማራው ተጋድሎ ግንባር ቀደም መሪ ተደርገው የሚወሰዱት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ ላይ የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት የአሸባሪነት ክስ ሊመሰርት መሆኑን የሚያሳይ ደብዳቤ ወጣ:: በሶሻል ሚድያዎች የተሰራጨው ይኸው ደብዳቤ እንደሚያመለክተው ለአማራ ክልል ፍርድ ቤት የተጻፈ ደብዳቤ ይልና ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በተጠረጠሩበት የሽብር ፈጠራ ወንጀል የሰው እና የሰነድ ማስረጃ ለማሰባሰብ 28 ቀን ቀጠሮ ይሰጠኝ ይላል:: ከደብዳቤው መረዳት እንደተቻለው “ትግሬ አይደለሁም አማራ ነኝ” ያሉት ኮለኔሉ በአሸባሪነት ይከሰሳሉ:: ይህን ተከትሎ በተለይ በአማራ ጉዳይ ሰፊ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው አክቲቭስት አቻምየለህ ታምሩ በኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የሽብር...

Thursday, 29 September 2016

በጎንደር እና ጎጃም የሚታፈሱ ወጣቶች አያያዝ ከፍተኛ ስጋት በውስጡ ፈጥሯል

በደብረ ማርቆስ እና ጎንደር በርካታ ወጣቶች በአፈሳ መታሰራቸው ተነገረ፡፡ አሁንም ድረስ አንጻራዊ መረጋጋት በሌለባቸው የሰሜናዊ ምዕራብ አማራ ክልል ከተሞች፣ የመንግስት ወታደሮች በተለይ ወጣቶችን በዘመቻ መልክ እያፈሱ መሆኑን መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ በደብረ ማርቆስ ከተማ ወጣቶች ለመስቀል በዓል የሚዘምሩትን የመዝሙር ግጥም እስከማስለወጥ የደረሱት የመንግስት ወታደሮች፣ በዚህም ምክንያት በነዋሪው እና በደህንነቶቹ መካከል ግጭት መከሰቱን ከስፍራው የተገኘው መረጃ አመልክቷል፡፡ ግጭቱን ተከትሎ ቁጥራቸው በርከት ያለ ወጣቶች መታሰራቸውን የሚገልጹት የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ወታደሮቹ የደመራውን በዓል ለማሰሪያነት እንደ ሰበብ ተጠቀሙበት እንጂ፣ እነማን መታሰር እናዳለባቸው አስቀድሞ ከቀበሌ አስተዳዳሪዎች ጋር መምከራቸውን...

በቃሊቲ በሚገኙ እስረኞች ላይ የሚደረገው ጫና መቀጠሉ ተነገረ

በቃሊቲ ወህኒ ቤት በሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች ላይ የሚፈደረገው ጫና እና ማሰቃየት መቀጠሉ ታወቀ። የ18 ዓመታት እስራት ተፈርዶበት ላለፉት 5 አመታት በዚህ ወህኒ ቤት በሚገኘው በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ላይ በእስር ቤቱ ሃላፊዎች የሚፈጸመው ጥቃት መቀጠሉን እንዲሁም የማበሳጨት ዕርምጃዎች መጨመራቸውን መረዳት ተችሏል። በቅድሚያ የጻፋቸውን ማስታወሻዎች፣ በኋላም ማናቸውንም የጽህፈት መሳሪያና ባዶ ወረቀቶች ጭምር የነጠቁት የእስር ቤቱ አዛዦች የተለያዩ ቁሳቁሶች እንዳወደሙበትም በቅርቡ ከእስር ቤት የወጣ ግለሰብ ለኢሳት አብራርቷል። በዚህ እስረኛ ገለጻ መሰረት ሰሞኑን ፍተሻ በሚል ብርበራ ያካሄዱት የእስር ቤቱ ሃላፊዎች እስክንድር ልብስ የሚያስቀምጥበት ሻንጣ ሲወሰዱ፣ ልብሱን ሜዳ ላይ እንደበተኑት የገለጸ...

Wednesday, 28 September 2016

Gondar uprising leader charged with terrorism

The leader of the the movement in the Amhara region that is campaigning to restore areas forcefully annexed to Tigray by the Tigrian-led regime has been charged with terrorism. Colonel Demeke Zewdu, seen by many Ethiopians as the leader of the ongoing uprising against a minority regime in Amhara region, was charged Wednesday after several court adjournments. The colonel was taken to the custody of the Amhara police in July after he shot...

Five killed in one week in Oromo region

Security forces killed a student in Mendi, west Wellega, Oromo region of Ethiopia on Monday as residents were preparing to celebrate Meskal, the finding of the true cross. Lideta Imana was killed by a sniper after he left home to join the celebration at a bonfire ceremony on the eve of Maskal on Monday. Lideta is the fifth person to be killed since the transfer of power last week in the Oromo region. The regime replaced the leaders of the...

Tuesday, 27 September 2016

U.S. Concern Over Ethiopia- official says crackdown “harsh, intense”

The United States is very concerned over the situation in Ethiopia, particularly the instability in the Oromia and Amhara regions, Assistant Secretary of State for African Affairs Linda Thomas-Greenfield said in an interview. Speaking in New York on the sidelines of the UN General Assembly meeting, Assistant Secretary Thomas-Greenfield called the response by the government to protests an “intense and somewhat harsh crackdown:” “We have had...

Rights defender calls for the formation of caretaker gov’t in Ethiopia

Prominent public intellectual and rights activist, Prof. Mesfin Wodemariam, called for the formation of a caretaker government in Ethiopia to come out of the political quagmire and pave the way for a peaceful transition in Ethiopia. In an article released on Monday, Prof. Mesfin, 86, recommended that the TPLF should transfer power to a newly formed council of representatives, which in turn establishes a caretaker government, which will...

Monday, 26 September 2016

Massive Demonstration Against Ethiopian Regime in Ottawa, Canada

On september 23, 2016 a massive turnout of Ethiopians in Canada have showed to the government of Canada their anger and frustrations over the ongoing Human Rights Abuses and political crisis in Ethiopia. The demonstrators, enchanted slogans and mottos which sent a strong message to the government and the public in Canada. They insisted, Canada must not be silent about the ongoing atrocities in Ethiopia. It must speak loud against those who abuses Canadian assistance to commit crimes against humanity and genocide. They requested the Government...

Sunday, 25 September 2016