Saturday, 31 August 2013

ችግራችን አለመነጋገራችን!

Abraha desta ከተወሰኑ የኢትዮዽያ ፖለቲካ ተንታኞችና ጋዜጠኞች ጋር የመነጋገር ዕድል አጋጥሞኝ ነበር። እነኚህ ሰዎች በፖለቲካ አቋማቸው ምክንያት (ወይም ብዬ አስባለሁ) ከሀገር እንዲወጡ የተደረጉ ናቸው፤ ለምሳሌ መስፍን ነጋሽ (Mesfin Negash)።ከነ መስፍን ጋር የኢትዮዽያ ፖለቲካ በተመለከተ ከጓደኞቼ ጋር ሁነን ሓሳብ ለሓሳብ ተለዋውጠናል። የነሱ የፖለቲካ ሓሳብና ትንታኔ ካዳመጥኩ በኋላ ግራ ገባኝ፤ ልዩነታችን ምን ላይ መሆኑ መለየት አቃተኛ። እነሱ (መስፍንና ሌሎቹ) የሚናገሩት ነገር የኔ ሓሳብ ነው (አብዛኛው የትግራይ ህዝብም የሚጋራው ይመስለኛል)።በኋላ ግን አንድ ነገር ገባኝ፤ የተለያየ ቋንቋ የምንናገር፣ በተለያየ ባህል ያደግን ዜጎች ብንሆንም ሓሳባችንና የፖለቲካ አመለካከታችን ይመሳሰላል።...

Friday, 30 August 2013

ሰላማዊ ትግልን የሚገድብ ህገወጥ መመሪያ ተግባራዊ ሆነ

የአዲስ አበባ መስተዳድር ካቢኔ በተለይ የአንድነት ፓርቲን ህዝባዊ ንቅናቄ ለማፈን የሚያስችል አዲስ የሰላማዊ ሰልፍና የሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ መመሪያ በማዘጋጀት በህገወጥ መንገድ ተግባራዊ ማስደረጉ ታወቀ፡፡ ካቢኔው ያፀደቀው አዲሱ መመሪያ አንድነት ፓርቲ በመላ ሀገሪቱ እያደረገ ያለውን ስኬታማ ህዝባዊ ንቅናቄ ግምት ውስጥ የከተተ እንደሆነ ማንነታቸው እንዲገለፅባቸው ያልፈለጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከፍተኛ ኃላፊ ለአንድነት ፓርቲ አመራሮች ገልፀዋል፡፡ የፖሊስ ኮሚሽን ኃላፊው እንደሚሉት ነሃሴ 10 ቀን 2005 ዓ.ም በአዲስ አበባ ካቢኔ የፀደቀውና ለኮሚሽኑ የተላከው መመሪያ ከሕዝብ ፊርማ ለማሰባሰብ፣በራሪ ወረቀት ለመበተን፣ በማይክራፎን ለመቀስቀስና ፖስተር ለመለጠፍ ውስብስብና የተለያዩ አካላትን...

Thursday, 29 August 2013

የሕወሐት ባለስልጣናት የአሜሪካ ቆይታ፤ የከዱ አሉ

ከኢየሩሳሌም አርአያ August 29, 2013 በአባይ ወልዱ የሚመራውና ሰባት ከፍተኛ የሕወሐት ባለስልጣናት የተካተቱበት ቡድን በአሜሪካ አራት ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ በተለይ በላስቬጋስ ጠንካራ ተቃውሞ እንደገጠመው በስፍራው የተገኙ ምንጮች አስታወቁ። ቡድኑ በዋሽንግተን ኢትዮጲያ ኤምባሲ በጀመረውና በመቀጠል በላስቬጋስ፣ ሲያትልና ካሊፎርኒያ ከተሞች ባካሄደው ስብሰባ “አላማ” አድርጎ የያዛቸው ጉዳዮች እንደነበሩ የጠቆሙት ምንጮች፣ እነሱም፥ “የመለስ ፋውንዴሽን፣ የአባይ ግድብና የ40/60 የቤቶች ግንባታ.” ሲሆኑ፣ ለነዚህ ማስፈፀሚያ “ገንዘብ አዋጡ” የሚለው ዋናው ግብ እንደነበር አስረድተዋል። በተለይ ደግሞ « በትግራይ ተወላጁ ዘንድ ሕወሐት የለም፣ ተከፋፍሏል፣ ተዳክሟል፣ ፓርቲው ሰው የለውም፤» የሚለውን...

Wednesday, 28 August 2013

Finland’s envoy exposes “the dark side” of Ethiopia’s regime

by Keffyalew Gebremedhin – The Ethiopia Observatory At the end of his four-year duty tour in Ethiopia as Finland’s Ambassador, Mr. Leo Olasvirta made some observations in his August 14, 2013 article, which appears on the Finnish Foreign Ministry webpage (in Finnish), highlighting Ethiopia’s contributions to the stability of the surrounding troubled Horn of Africa countries.In his elaboration, he attributes this to Ethiopia’s  strength,...

የኢህአዴግ ስውር ሴራ በባሌ ሮቤ ከተማ ተጋለጠ!!! አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)

                            የኢህአዴግ ስውር ሴራ በባሌ ሮቤ ከተማ ተጋለጠ!!!                        ሐገሪቷን የሚያስተዳድራት ማነው? የባሌ ሮቤ ሰላማዊ ሰልፍ ለምን ተደናቀፈ?                        ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ ማብራሪያ የሚሊየኖች ድምፅ ለነፃነት ንቅናቄ...

መንግሥት ለተፈጠረው ችግር በአስቸኳይ ማስተካከያ እንዲያደርግ እንጠይቃለን! ሰማያዊ ፓርቲ

August 28, 2013 ነሃሴ 21/2ዐዐ5 ዓ/ም.ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ፓርቲያችን ሰማያዊ በህገ መንግሥቱ በተደነገገው ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብቱን ተጠቅሞ ለመንግሥት ጥያቄዎችን በማቅረብ ግንቦት 25/2ዐዐ5 ዓ/ም. ታላቅ ህዝባዊ ተቃውሞ ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ አድርጓል፡፡ መንግሥት ላቀረብናቸው ጥያቄዎች በሦስት ወር ውስጥ መልስ የማይሠጥ ከሆነ በተጠናከረና በተደራጀ መልኩ ጥያቄያችንን በድጋሚ በህዝባዊ ተቃውሞ ሰልፍ እንደምናቀርብ በግንቦት 25/2ዐዐ5 ዓ/ም. በተደረገው ሠልፍ ላይ ለህዝብ ቃል በገባነው መሠረት ነሃሴ 26/2ዐዐ5 ዓ/ም. በድጋሚ ሰልፍ ጠርተን አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረግን መሆኑን ለህዝብ በልዩ ልዩ መገናኛ ዘዴዎች ገልፀናል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ለሰልፉ በሰላም መጠናቀቅ...

Monday, 26 August 2013

Corruption in the Ethiopian JUST US Sector by Alemayehu G. Mariam

For the past several months, I have been commenting on the findings of the World Bank’s “Diagnosing Corruption in Ethiopia”, a 448-page report covering eight sectors (health, education, rural water supply, justice, construction, land, telecommunications and mining). In this my sixth commentary, I focus on “corruption in the justice sector”. The other five commentaries are available at my blog site. Talking about corruption in the Ethiopian...

OLF Statement on Eng. Tesfahun Chemeda’s Death in the Notorious TPLF/EPRDF Prison of Qaallittii

Eng. Tesfahun Chemeda, the Latest Victim of TPLF Pogrom Extermination Campaign Against the Oromo People OLF Statement on the death of Engineer Tesfahun Chemeda who died in the notorious TPLF/EPRDF prison of Qaallittii yesterday. Short BiographyEngineer Tesfahun was born in 1976 from his father Mr. Chemeda Gurmessa and his mother Mrs. Giddinesh Benya at Harbu village, Guduru district, eastern Wallaga, western Oromia. He was lucky enough to...

Sunday, 25 August 2013

Oromo activist, Tesfahun Chemeda, dies in prison while serving life sentence

by Mohammed Ademo  (OPride) – Engineer Tesfahun Chemeda, a fierce Oromo rights advocate and former UNHCR recognized refugee, died yesterday of undisclosed cause at Kaliti prison, where he was serving a life sentence under concocted charges of plotting to overthrow government, reports said. He was 37. Chemeda was nabbed along with a close friend Mesfin Abebe in 2007 from Nairobi, where they lived as refugees since 2005, by Kenyan anti-terrorism...

ትንሽ ስለ ‘መለሲ-ዝም’: ከኢህአዴጎች የምስማማበት ነጥብ

Abraha Desta ሳስበው ሳስበው ስለ ‘መለሲዝም’ ሰበካ የተጀመረ ይመስለኛል። በመለስ ማመናቸው ችግር የለብኝም። ግን መለስ ፈጣሪያቸው መሆኑ እየነገሩን ነው። ብዙ ነገሮች በሱ ስም እየተሰየሙ ናቸው። እነሱ እንደሚነግሩን ከሆነ የኢህአዴግ ፖሊሲ የመለስ ነው፣ መለስ ወታደራዊ መሃንዲሳቸው ነበር፣ መለስ አንቀሳቃሽ ሞተራቸው ነበር፣ የኢህአዴግ ሓሳብና ተግባር የመነጨው ከመለስ ነበር፣ ባጠቃላይ መለስ ሁለመናቸው ነበር።ለዚህም ነው የኢህአዴግ አባላት አውቀውም ሳያውቁም መለስ የተናገረውን እንደ ፓሮት የሚደግሙት። በራሳቸው ማየት ሳይችሉ መለስ በመራቸው ይጓዛሉ። ለዚህም ነው መለስ ያወጣውን ፖሊሲ መተግበር የማይችሉ። ፖሊሲው መተግበር ያልቻሉበት መንገድ ማየት ስለሚሳናቸው ፖሊሲው ጥሩ መሆኑ ተናዘው ችግሩ ያለው...

Saturday, 24 August 2013

ዜና ከፍቼ፤ በፍቼ የአንድነት ቢሮ በመንግስት ሃይሎች ተሰበረ:: ወጣቱ ሰባሪዎችን አሳፍሮ አባሯል::

የአንድነት ፓርቲ የቅስቀሳ ቡድን መኪናና በባጃጆችን በመጠቀም የተቀናጀ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የፍቼ ከተማ የኢህአዴግ ካድሬዎችና የመንግስት ሹመኞች ህዝቡ ለነገው ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይወጣ ቤት ለቤት በመሄድ በማስፈራራት ላይ ቢገኙም ህዝቡ በነገው የተቃውሞ ሰልፍ ብሶቱን ለመግለፅ ተዘጋጅቷል፡፡ ዘግይቶ በደረሰን ዜና በፍቼ ከተማ የሚገኘውን የአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት የመንግስት የደህንነት ሀይሎች ሰብረው በመግባት በቢሮው ውስት ያሉትን አባላት ቢያባርሩም የፍቼ ከተማ ወጣቶች፣ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችና አባላት ጽ/ቤታቸውን መልሰው ተቆጣጥረውታል፡፡ አንድነት ፓርቲ በአካባቢው የመንግስት ባለስልጣናት እየተወሰደ ያለውን ህገወጥ እርምጃ አውግዞ የፍቼና የአካባቢው ህብረተሰብ በነገው ዕለት በነቂስ በመውጣት...

ዜና ከባሌ ሮቤ – አራት የአንድነት ፓርቲ ተወካዮች ለውይይት ተጠርተው ታገተው ተለቀቁ

የአንድነት ፓርቲ የቅስቀሳ ቡድን አባላት የሚደርስባቸውን ጫና ተቋቁመው በባሌ ሮቤ የተሳካ ቅስቀሳ በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ የቅስቀሳ ቡድኑ አባላት “የህዝቡ አቀባበል መንግስት የሚያደርስብንን ጫና ተቋቁመን ስራችንን እንድናከናውን ረድቶናል” ብለዋል፡፡በባሌ ሮቤ ከንቲባ ጽ/ቤት አራት የአንድነት ፓርቲ ተወካዮች ለውይይት ተጠርተው ታግተው የነበሩ ሲሆን እነዚሁ የአንድነት ፓርቲ ተወካዮችና የቅስቀሳ ብድን አባላት አሁን የተለቀቁ ቢሆንም በሁለት መኪኖች የተጀመረውን ቅስቀሳ ፖሊሶችና ደህንነቶች በማወክ ላይ እንደሚገኙ ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመላክቷል፡፡ በተያያዘ ዜና ታግተው የነበሩትን የአንድነት ፓርቲ ተወካዮች ጉዳይ ለመከታተል ወደ ከንቲባው ጽ/ቤት ያመራው የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ባልደረባ ያሬድ አማረ...

Wednesday, 21 August 2013

Ethiopia: When a Traditional Past Collides with an Irrigated Future By William Davison

Are the government's large-scale developments in southern Ethiopia forcing local populations to move with the times or just move out the way? KANGATON, Southern Ethiopia - A short stroll away from the bloated Omo River in Ethiopia's far south, a new type of settlement is forming on the outskirts of Kangaton, a frontier town occupied by Nyangatom people and highland migrants.The empty domes are traditionally built: bent sticks lashed together with strips of bark and insulated with straw. But instead of the typical handful...