(የኢሰመፕ ልዩ ዘገባ)
በኢትዮጵያ የፌደራሉ መንግስት ከሚያስተዳድራቸው ቃሊቲ፣ ዝዋይና ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤቶች በተጨማሪ ጉዳያቸው
በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙ እስረኞችን የያዘው ‹የቂሊንጦ ጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ቤት አስተዳደር› በርካታ ተጠርጣሪዎች
(እስረኞች) የሚገኙበት እስር ቤት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ እስር ቤት 3000 ገደማ እስረኞች የሚገኙ ሲሆን
ከእነዚህም ውስጥ ግማሽ ያህሉ በሽብር የተከሰሱና ሌሎች የፖለቲካ እስረኛ ናቸው፡፡
ቂሊንጦ እስር ቤት የኦፌኮ ም/ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ ገርባ፣ የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞው ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ
አቶ ዮናታን ተስፋዬ፣ ጋዜጠኞቹ ካሊድ መሃመድ፣ ጌታቸው ሺፈራውና ዳርሰማ ሶሪ እንዲሁም ሌሎች በርካታ የፖለቲካ
አመራሮችና አክቲቪስቶች ታስረው የሚገኙበት ነው፡፡
ይህ እስር ቤት በያዝነው አዲስ አመት ዋዜማ (ነሀሴ 2008) ላይ የእሳት ቃጠሎ ደርሶበት እንደነበር
ይታወሳል፡፡ በዚህ ቃጠሎ የተነሳ በወቅቱ የተጎዱ...
Monday, 31 October 2016
ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ለ3ኛ ጊዜ ለብይን ተቀጥሯል

‹ፌስቡክን ጨምሮ በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ግንቦት ሰባት ከተባለው አሸባሪ ቡድን አመራሮች ጋር ግንኙነት
አድርገሃል› በሚል የሽብር ክስ ተመስርቶበት ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኘው የነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና
አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ለ3ኛ ጊዜ ለብይን ቀጠሮ ተሰጥቶበታል፡፡
ዛሬ ጥቅምት 21/2009 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ዳኞች ጉዳዩን
በጽ/ቤት የተመለከቱት ሲሆን፣ ዳኞቹ መዝገቡን መርምሮ ብይን ለመስጠት ጊዜ እንደሚያስፈልጋቸው በመግለጽ ለህዳር
28/2009 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥተዋል፡፡
በሌሎች መዝገቦች ከዛሬ ቀደም ቀጠሮ የነበራቸውን ተከሳሾች ሳያቀርብ የቆየው የቂሊንጦ ማ/ቤት ዛሬ ጋዜጠኛ ጌታቸውን ጨምሮ ሌሎች በዕለቱ ቀጠሮ ያላቸውን ተከሳሾች...
Dr Berhanu Nega Speech for the establishment of Ethiopian National Movement
Four Political organizations have established a movement known as
Ethiopian National Movement vowing to fight Woyane(TPLF). The organizations
included in the movement are, Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and
Democracy, Oromo Democratic Front(ODF) Afar people’s Party and Sidama
National Democratic People Movement. Formal signing for the
establishment of the Movement, in the presence of all the leaders and a
video speech by Dr Berhanu Nega, has taken place in Washington DC on
30th October 2016.
...
Sunday, 30 October 2016
ንቅናቄው ይፋ ሆነ – “ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ መመስረት ጠንክረን እንሠራለን” –ሌንጮ ለታ “ሕዝባችንን እና ሀገራችንን አስቀድመን እንታገላለን” – ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

አራት ድርጅቶች በጋራ የመሰረቱት “የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ” ዛሬ በዋሽንተን ዲሲ የድርጅቶቹ መሪዎች ሌንጮ ለታ
እና ምክትላቸው ዲማ ነገዎ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ዶ/ር ኮንቴ ሙሳና አቶ በቀለ ዋዩ በተገኙበት ይፋ ሆነ::
“የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ”ን የመሰረቱት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግምባር፣ አርበኞች ግንቦት 7፣ የአፋር ሕዝብ
ፓርቲና የሲዳማ ሕዝብ ዴሞራሲያዊ ንቅናቄ ሲሆኑ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ንግግር ያደረጉት የኦሮሞ
ዴሞክራሲያዊ ግምባር መሪ ኦቦ ሌንጮ ለታ ““ወረቀት መፈራረም ቀላል ነው፤ እዚህ ንግግር ማድረግ ቀላል ነው። ከባዱ
ነገር ሀገር ቤት እያለቁ ያሉ ወገኖቻችንን እያሰብን ጠንክረን መሥራቱ ነው። እጅግ ብዙ ሂደት አልፈን ነው እዚህ
የደረስነው። ከፊታችን ብዙ ከባድ...
BLOGGER ZELALEM WORKAGEGNEHU MARKS 848 DAYS IN JAIL

Blogger and activist, Zelalem
Workagegnehu today marks 847 days since he was jailed by the current
Ethiopian regime for merely caring for his country and people.
Since the five year plus two months sentencing last May 2015, Zelalem
has been appealing the decision and is now waiting to yet another
appeal from the Cessation Court in Addis Abeba.
Zelalem is currently being jailed in the infamous gulag of prisoners’
of conscience in Ethiopia,...
Saturday, 29 October 2016
የካናዳ መንግስት በኢትዮጵያ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት እንዲከበር ግፊትን እንዲያደርግ ተጠየቀ
የካናዳ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ልማታዊ ትብብር በመጠቀም በሃገሪቱ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት እንዲከበር ግፊትን እንዲያደርግ የካናዳ የፓርላማ አባላት ጠየቁ።
በኢትዮጵያ እየተካሄደ ካለው ህዝባዊ ተቃውሞ ጋር በተገናኘ ወደ 1ሺ 600 አካባቢ ሰዎች ለእስር መዳረጋቸውን
ያወሱት የፓርላማ አባላቱ የካናዳ መንግስት ማንኛውንም አማራጭ በመጠቀም እርምጃ እንዲወስድ ፒተር ኪንግ የተባሉ
የፓርላማ አባል አሳስበዋል።
ለሃገራቸው መንግስት የጽሁፍ መልዕክትን ያቅረቡት የፓርላማ አባሉ፣ ካናዳ ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን ድጋፍ ለዴሞክራሲ መከበር ስትል ተጽዕኖን ለማድረግ በአማራጭነት መመልከት እንደሚገባት ጠይቀዋል።
“ሁሉም ኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነቱ ተጠብቆ መኖር ይኖርበታል” ሲሉ በጽሁፋቸው ያመለከቱት ፒተር ኬንት በህግ የበላይነት የሚያምን መንግስት ብቻ ይህንን ስርዓት ተግባራዊ ሊያደርግ እንደሚችል አመልክተዋል።
በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገውን የአስቸኳይ...
Friday, 28 October 2016
Four major Ethiopian oppositions formed “Ethiopian Movement”
Four political parties announced that they have formed an umbrella organization called the Ethiopian National Movement. The four parties that formed the
Movement are the Oromo Democratic Front (ODF), Patriotic Ginbot 7
Movement for Unity and Democracy (PG7), the Afar People’s Party and the
Sidama People’s Democratic Movement.
Leaders of the four parties will sign
the document at a public gathering on Sunday in Washington, DC. More
political parties are expected to join the National Movement, it was
learnt.
It is to be recalled that...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄ በአራት ድርጅቶች ተመሰረተ!

አራት የፖለቲካ ድርጅቶች ወያኔን ለመታገል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄ የተሰኘ የጋራ ንቅናቄ መመስረታቸው ይፋ
ሆነ፡፡ እነዚህም አርበኞች ግንቦት ሰባት የአንድነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ የኦሮሞ ዶሞክራሲያዊ ግንባር፣ የአፋር
ህዝብ ፓርቲና የሲዳማ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሲሆኑ ምስረታውን አስመልክቶም በመጪው እሁድ ኦክቶበር 30/2016
መሪዎቹ በሚገኙበት በዋሽንግተን ዲሲ የፊርማ ስነ-ስርአት እንደሚደረግ ታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄን ምስረታን አስመልክቶም በመጪው በዋሽንግንወ ዲሲ በሚደረገው የፊርማ ስነ-ስርአት
ላይ ለመገኘትም የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ሌንጮ ለታና ም/ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ዲማ
ነገዎ እንዲሁም የአፋር ህዝብ ፓርቲ ሊ/መንበር የሆኑት ዶ/ር ኮንቴ...
Thursday, 27 October 2016
ወጣት ብሌን መስፍን በድጋሜ ተለዋጭ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጣት

ከሕግ አግባብ ውጪ ተይዛ በስቃይ ላይ የምትገኘው የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችው ወጣት ብሌን መስፍን በአስር
ሽህ ብር ዋስትና መብቷ ተፈቅዶላት ውጪ ሆና ጉዳይዋን እንድትከታተል ሲል የሰባራ ባቡሩ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በወቅቱ
ውሳኔ ቢያሳልፍም፣ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም አቃቤ ሕግ ባቀረበው ይግባኝ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ
ሰጥቷል።
አቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው የክስ መቃወሚያ ጉዳዩን የሚያየው ኮማንድ ፖስቱ በመሆኑ
በእስር ላይ ትቆይ ብሎአል። የብሌን ጠበቃ በበኩላቸው በደንበኛቸው ላይ የቀረበባት ክስ ከህግ አግባብ ውጪ
እንደሆነና ብሌን መስፍን የተያዘችበት ቀን መስከረም 25 ቀን 2009 ዓ.ም ሲሆን ይህም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
ከመታወጁ በፊት በመሆኑ፣ የኮማንድ ፖስቱ አዋጅ ጉዳይ...
Wednesday, 26 October 2016
የቂሊንጦ ተወካይ “አቶ ዮናታን ተስፋዬ የት እንዳለ አላውቅም” አለ

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃለፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ትላንት ፍርድ ቤት ቀጠሮ የነበረው ቢሆንም
ሳይቀረብ ቀርቷል፡፡ አቶ ዮናታን ትላንት ቀርቦ የመከላከያ ምስክሮቹን ማሰማት የነበረበት ቢሆንም፣ ታስሮ የሚገኝበት
ቂሊንጦ ወህኒ ቤት ሳያቀርበው መቅረቱ ተነግሯል፡፡ አቶ ዮናታን ለምን ፍርድ ቤት እንዳልቀረበ ጥያቄ የቀረበላቸው
የወህኒ ቤቱ ተወካይ፣ ተጠርጣሪው ፍርድ ቤት መቅረቡንም ሆነ አለመቅረቡን አንደማያውቁ ገልጸዋል፡፡ አክለውም ቂሊንጦ
ይኑር አይኑርም እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል፡፡
የተከሳሽ ጠበቃ አቶ ሽብሩ በለጠ በበኩላቸው ወህኒ ቤቱ ከደምበኛቸው ጋር እንዳይገናኙ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል፡፡ ተከሳሹ ለምን
ፍርድ ቤት እንዳልቀረበ ወህኒ ቤቱ የጽሁፍ ማብራሪያ እንዲያመጣ የጠየቀው...
Monday, 24 October 2016
በየእለቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈጸመውን ግፍ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች፣ ህዝባዊ ስብሰባዎችና ሌሎች ወገናዊነትንና አንድነትን የሚያጎለብቱ ተግባራት በመላው አለም መካሄዳቸውን ቀጥለዋል።
ያሳለፍነው ቅዳሜ በጀርመንዋ ከተማ ቩርዝቡርግ በርካታ ህዝብ የተሳተፈበትና ዋና ዋና ጎዳናዎችን የሸፈነ ሰላማዊ
ሰልፍ የተካሄደ ሲሆን የፊታችን ቅዳሜ ደግሞ በሙኒክ ከተማ በሀገራችን ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ የሚመክር ህዝባዊ
ስብሰባ ይደረጋል። በስዊትዘርላንድ ጄኔቫ ደግሞ በመላ አውሮፓ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን የሚሳተፉበት የተቃውሞ ሰልፍ
በመጪው ሳምንት ማክሰኞ ይደረጋል።
በሌላ በኩል
በኒዉዚላንድ ኦክላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን “ኢትዮጵያዉያን ወጣቶች በኒዉዚላነድ” ቅዳሜ ኦክቶበር 22፣ 2016
በኢሬቻ በዓል ሥነ ሥርዓት አከባበር ላይ ወጥተዉ በ አጋዚ ጦር ለተገደሉ ኢትዮጵያዉያን የሻማ ማብራት ሥነ
ሥርዓት በማዘጋጀት ዘክረዋል።
በዚህ የኢሬቻ የሻማ ማብራት ሥርዓት ላይ ወጣቶች ስለ አገራቸዉ ታሪክና
አሁን ስላለዉ የኢትዮጵያ ችግር እና ዘርን አስመልክቶ ወያኔ እያደረገ ያለዉን የጥፋት ዘመቻ እና ወያኔን ለመታገል
ከተደራጁት ወገን...
Saturday, 22 October 2016
Conference on post-conflict Ethiopia underway in Washington, DC

A two day conference kicked off in Washington, DC on Saturday to
deliberate on “transition and constitution making in post-conflict
Ethiopia.”Conference on post-conflict Ethiopia underway in Washington,
DC
Political scientists, activists, representatives of political
organizations and religious institutions as well as prominent Ethiopians
would be deliberating and exchanging views on prevention, management
and resolution of conflicts in a...
Friday, 21 October 2016
As Protests Rage in Ethiopia, Zone9 Bloggers Return to Court

As protests rage
over land rights and ethnic discrimination, bloggers and independent
journalists in Ethiopia appear to be losing ground in their struggle to
exercise free expression. Alongside other recent arrests, four members of the Zone9 bloggers collective, who spent 18 months in prison on terrorism-related charges from 2014-2015, returned to court on October 21 following an appeal by the public prosecutor. Their case was adjourned yet...
Ethiopia: Hundreds Of Protesters Killed; State Of Emergency Promotes Human Rights Abuse
The state of emergency in effect in Ethiopia since October 8 is being
used broadly to silence critical media voices and lock up suspected
dissidents
Adeola Feyehun, presenter of Keeping It Real With Adeola reports on the ongoing Ethiopian protests and state of emergency. Watch the video..
...
Thursday, 20 October 2016
Mass incarceration ensues emergency law in Ethiopia

Ethiopian security forces have detained hundreds of people after
authorities declared a state of emergency in a nation that saw
anti-government protests and crackdowns.
In the country’s Oromo region, where hundreds of youth lost their
lives in the hands of regime’s security forces, over a thousand people
have been arrested in the last one week alone, a command post setup by
the regime to implement the emergency law told the local media on...
Wednesday, 19 October 2016
US Demands the Release of Ethiopian High-Profile Female Prisoner Blen Mesfin

The United States has called on the Ethiopian government to release a
high-profile female prisoner and to stop its crackdown on peaceful
opposition.
On Monday, the US ambassador to the United Nations (UN) Samantha Power called for the release of Blen Mesfin, a female member of the opposition Blue Party, who was arrested last year.
Power also noted that attempts to stifle opposition voices would backfire on the Ethiopian government.
The Ethiopian...
Tuesday, 18 October 2016
Seven things banned under Ethiopia's state of emergency
Ethiopia's government has declared a six-month state of emergency in the face of an unprecedented wave of violent protests. Activists
in the country's Oromia region has been holding demonstrations since
last November, and protesters from the Amhara region have also joined
in.
Rights groups say that at least 500 people have died during the protests. The emergency was announced earlier this month but the government has now made clear what this means in practical terms.
Here are some of the things that are restricted:
1. Social media
You...
በጎንደር የሚደረገው የሥራ ማቆም አድማ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሎአል

አስተባባሪዎች እንደገለጹት ሱቆች፣ ሆቴሎች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለሁለተኛ ቀን ተዘግተው ውለዋል።
ከትናንት በበለጠም የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ነጋዴዎች ድርጅቶቻቸውን እንዲከፍቱ ሲያስገድዱ ውለዋል። የገዢው ፓርቲ
ደጋፊ ነጋዴዎች ወይም እየተጠሩ ድርጅቶቻቸውን ካልከፈቱ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ተነግሮአቸው ለይስሙላ ከከፈቱት
በስተቀር በአብዛኛው የከተማ ክፍል የስራ ማቆም አድማው በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል።
“ የሥራ ማቆም አድማ ማድረግ ክልክል ነው” የሚል አፋኝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከወጣ በሁዋላ፣ አዋጁን ከምንም
ባለመቁጥር በክልሉ የሥራ ማቆም አድማ ሲደረግ ከባህርዳር ከተማ አድማ ቀጥሎ የጎንደሩ አድማ ለሁለተኛ ጊዜ
የተካሄደ ነው። የአሁኑ የስራ መቆም አድማ የባህርዳር...
Monday, 17 October 2016
የአርበኞች ግንቦት7 መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል

ከመግለጫው የተወሰደ
" ከዚህ በኋላ የፍትህና የነፃነት ኃይሎች ዋና ተግባር ያላቸውን አቅም ሁሉ አስተባብረውና ነፃነት የራበውንና
የጠማውን ሕዝባቸውን ከጎናቸው አሰልፈው፤ ጊዜውና ሁኔታው የሚፈቅደውን ተለዋዋጭና ተለማጭ የትግል ስልት እየተጠቀሙ
ይህ አዋጅ በፍጹም ተግባራዊ እንዳይሆንና እንዳይሳካ ማድረግ ነው። ይህን የባርነት አዋጅ ለማስፈጸም በመሪነትና
በዋና አስፈጻሚነት የሚንቀሳቀሱት ኃይሎች፤ ይህ የባርነት አዋጅ በኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲተገበርና እንዲሳካ ለማድረግ የሚሞክሩ ወይንም ከዚህ ዘራፊ ሥርዓት ጋር በጥቅም ተሳስረው
ከዚህ የባርነት አዋጅ ጋር የሚተባበሩ ማናቸውም ኃይሎች ሁሉ
ከአሁን ጀምሮ የሕዝባዊ ትግሉ ቀንደኛ ዒላማዎች መሆናቸውን ግልጽ አድርጎ...
Saturday, 15 October 2016
Ethiopian regime releases details of state of emergency
One week after declaring a six-month state of emergency, Ethiopian
authorities released details of the law on Saturday prohibiting exchange
of electronic messages and banning public gatherings and demonstrations
among others.
The state run media outlets on Saturday published
details of the law as presented by the head of the command post secretariat
in charge of the state of emergency and minister of defense, Siraj
Fergessa.
The emergency law prohibits the exchange of messages
and information via the internet, cell phones, social media,...
Wednesday, 12 October 2016
UN outraged at mass killings, abuses in Ethiopia

The United Nations Special Rapporteur on freedom of peaceful assembly and of association says it was outraged at reports of mass killings and abuses in Ethiopia.
“We are outraged at the alarming allegations of mass killings,
thousands of injuries, tens of thousands of arrests and hundreds of
enforced disappearances,” said the UN Special Rapporteur on freedom of
peaceful assembly and of association, Maina Kiai, the Working Group on
enforced...
MEPs denounce worsening human rights situation in Ethiopia

Press release
Deteriorating human rights situation in Ethiopia,
killings of Oromos and the country-wide six-month state of emergency
declared on Sunday 9 October by the Ethiopian government were amongst
the main issues raised by Human Rights subcommittee and Development
committee Members in a joint meeting on Wednesday morning.
MEPs expressed their concerns as regards the worsening human rights situation in Ethiopia during
a debate with...
Tuesday, 11 October 2016
የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እና አባላት እየታደኑ መታሰር ጀመሩ
አሁን በደረሰን ዜና መሰረት የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የሆኑት እንጂነር ይልቃል ጌትነት ፣ ብሌን መስፍን ፣ወረታው
ዋሴ ፣ወይንሸት ሞላ እና ሌሎችም ስም ዝርዝራቸው ያልተጠቅቀሱ አባሎች መታሰራቸውን ምንጮቻችን ከአዲስ አበባ ፖሊስ
ኮሚሽን መስሪያቤት ከሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ቅርንጫፍ ገልጸዋል ። ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የፖሊስ አባላቶች
በሌሎችም ዜጎጅ እና የፖለቲካ እንቅስቃሴ በሚያደርጉ ግለሰቦች ላይ እንዲሁም ፣መንግስትን ከሃገርቤት ሆኖ በፌስቡክ
እና በሌሎች መገናኛ ብዙሃን የሚኮንኑ ጽሁፎችን የሚያወጡ ወጣቶችን አድኖ ለማሰር ደብዳቤ ከክፍተኛ ባለስልጣናቶች
እንደተላከ እና ያንን ተግባራዊ ለማድረግ ከ72 ሰአታት እስከ 315 ሰአታት እንደተሰጣቸው ጠቁመዋል ።
ይህንን ለማድረግ የእያንዳንዱን...
አቶ አንዳርጋቸውን ጽጌን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ ሪፕሪቭ የተሰኘው ተቋም ገለጸ

(ኢሳት) በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ በእስር ላይ የሚገኙ ሌሎች
የፖለቲካ እስረኞችን ደህንነት አድጋ ውስጥ እንደከተተ አንድ አለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋም ሰኞ
አስታወቀ።
መቀመጫውን በብሪታኒያ ያደረገው ሪፕሪቭ ተቋም የሃገሪቱ መንግስት በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ጉዳይ
ግምት ውስጥ በመክተት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚፈቱበትን ሁኔታ እንዲያመቻችና ይፋዊ ጥያቄን እንዲያቀርብ አስቧል። በኢትዮጵያ ተግባራዊ ተደርጎ የሚገኘው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግስት ተቃዋሚ ናቸው ባላቸው አካላት ላይ የሚወደውን እርምጃ ለማጠናከር ያለመ ነው ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ሃላፊ ማያ ፎዓ (FOA) ገልጸዋል።
ዜጋውን ለማስፈራት የተለሳለሰ አቋም...
Monday, 10 October 2016
TPLF regime declares state of emergency in Ethiopia
The TPLF-led government, shaken by widespread protests,
declared Sunday a six-month long state of emergency.
The titular Prime Minister Hailemariam Desalegn said in a
televised address to the nation that the state of emergence was needed to
repulse what he called “the danger posed by anti-peace elements and foreign
enemies on the peace, security and stability of the nation.”
The state of emergency was declared by the minorty regime
after months of anti-government protests, especially in the Oromo and Amhara
regions of the country...
Sunday, 9 October 2016
Independent Inquiry Needed on Irreecha (HRW)

Scores of People Killed at Festival
The Ethiopian
government should allow an independent, international investigation to
determine how scores of people were killed at the country’s Irreecha
festival on October 2, 2016, Human Rights Watch said in a question-and-answer document about the issue.
Unprecedented, large-scale anti-government protests have been
sweeping through Oromia, Ethiopia’s largest region, since November 2015,
and the Amhara...
Friday, 7 October 2016
UN rights commission press briefing on Ethiopia

Spokesperson for the UN High Commissioner for Human Rights:
Rupert Colville
(Geneva) — There has been increasing unrest in several towns
in the Oromia region, south east of Addis Ababa, since last Sunday when many
people died after falling into ditches or into the Arsede lake while apparently
fleeing security forces following a protest at a religious festival in the town
of Bishoftu. The protests have apparently been fuelled in part by...
Tuesday, 4 October 2016
የእሬቻ ክብረ በዓል ተሣታፊዎችን ፍጅት በተመለከት ከኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዲግ) እና ከአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ
የሃያ-አምስት ዓመታት የሕወሐት አገዛዝ ቁም ስቅላችሁን ያሣያችሁና ከመሞት በላይ ከመኖር በታች የሆነ የሰቀቀን ኑሮ የምትገፉ ዉድ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ሆይ፡-
የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዲግ) እና የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ከቡሾፍቱ
የተሠራጨዉን የወገኖቻችንን እልቂት የሚገልፅ እጅግ በጣም ዘግናኝ የሆነ ዜና የተከታተልነዉ በቃላት ለመግለፅ
በሚያስቸግር የሃዘንና የጭንቀት ስሜት ነዉ፡፡
የፋሺስቱ ወያኔ አጋዚ ሠራዊት በኦሮሚያ ክልል ቡሾፍቱ
በሚገኘዉ ሆረ አርሰዲ የእሬቻን በዓል ለማክበር በተሰበሰቡ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ላይ የወሰደዉ ጭካኔ
የተመላበት እርምጃ ህዝብን አስተዳድራለሁ ብሎ በመንግሥትነት ሥልጣን ላይ በተቀመጠ አካል ዕዉቅናና ትዕዛዝ የተፈፀመ
መሆኑ የዚህን ዘረኛ ሥርዓት መሪዎች እንደሰዉ ማሰብ መቻል እንድንጠራጠር አድርጎናል፡፡
የእሬቻ በዓል የኦሮሞ
ሕዝብ ለዘመናት ታግሎና ተንከባክቦ በመጠበቅ ካቆያቸዉ...
Monday, 3 October 2016
OLF Press Release on Irreecha Massacre

Irrecha Massacre of
2016 by TPLF Regime is a day of Infamy for Oromo people
The TPLF has committed genocide against Oromo people by
murdering in a broad day light peaceful people who gathered at Bishoftu to
Celebrate Irrecha, the Oromo National Thanks Giving Festival celebration on
October 2, 2016. The TPLF attacked peaceful people on the ground and from the
air by killing hundreds and wounding thousands. At Irrecha, Oromo from all
corners...