Monday, 31 October 2016

“በቂሊንጦ ማ/ቤት በደረሰው እሳት ቃጠሎ ወቅት 67 ሰዎች ተገድለዋል / ሞተዋል”

(የኢሰመፕ ልዩ ዘገባ) በኢትዮጵያ የፌደራሉ መንግስት ከሚያስተዳድራቸው ቃሊቲ፣ ዝዋይና ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤቶች በተጨማሪ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙ እስረኞችን የያዘው ‹የቂሊንጦ ጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ቤት አስተዳደር› በርካታ ተጠርጣሪዎች (እስረኞች) የሚገኙበት እስር ቤት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ እስር ቤት 3000 ገደማ እስረኞች የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ግማሽ ያህሉ በሽብር የተከሰሱና ሌሎች የፖለቲካ እስረኛ ናቸው፡፡ ቂሊንጦ እስር ቤት የኦፌኮ ም/ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ ገርባ፣ የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞው ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ፣ ጋዜጠኞቹ ካሊድ መሃመድ፣ ጌታቸው ሺፈራውና ዳርሰማ ሶሪ እንዲሁም ሌሎች በርካታ የፖለቲካ አመራሮችና አክቲቪስቶች ታስረው የሚገኙበት ነው፡፡ ይህ እስር ቤት በያዝነው አዲስ አመት ዋዜማ (ነሀሴ 2008) ላይ የእሳት ቃጠሎ ደርሶበት እንደነበር ይታወሳል፡፡ በዚህ ቃጠሎ የተነሳ በወቅቱ የተጎዱ...

ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ለ3ኛ ጊዜ ለብይን ተቀጥሯል

‹ፌስቡክን ጨምሮ በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ግንቦት ሰባት ከተባለው አሸባሪ ቡድን አመራሮች ጋር ግንኙነት አድርገሃል› በሚል የሽብር ክስ ተመስርቶበት ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኘው የነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ለ3ኛ ጊዜ ለብይን ቀጠሮ ተሰጥቶበታል፡፡ ዛሬ ጥቅምት 21/2009 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ዳኞች ጉዳዩን በጽ/ቤት የተመለከቱት ሲሆን፣ ዳኞቹ መዝገቡን መርምሮ ብይን ለመስጠት ጊዜ እንደሚያስፈልጋቸው በመግለጽ ለህዳር 28/2009 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥተዋል፡፡ በሌሎች መዝገቦች ከዛሬ ቀደም ቀጠሮ የነበራቸውን ተከሳሾች ሳያቀርብ የቆየው የቂሊንጦ ማ/ቤት ዛሬ ጋዜጠኛ ጌታቸውን ጨምሮ ሌሎች በዕለቱ ቀጠሮ ያላቸውን ተከሳሾች...

Dr Berhanu Nega Speech for the establishment of Ethiopian National Movement

Four Political organizations have established a movement known as Ethiopian National Movement vowing to fight Woyane(TPLF). The organizations included in the movement are, Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy, Oromo Democratic Front(ODF) Afar people’s Party and Sidama National Democratic People Movement. Formal signing for the establishment of the Movement, in the presence of all the leaders and a video speech by Dr Berhanu Nega, has taken place in Washington DC on 30th October 2016. ...

Sunday, 30 October 2016

ንቅናቄው ይፋ ሆነ – “ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ መመስረት ጠንክረን እንሠራለን” –ሌንጮ ለታ “ሕዝባችንን እና ሀገራችንን አስቀድመን እንታገላለን” – ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

አራት ድርጅቶች በጋራ የመሰረቱት “የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ” ዛሬ በዋሽንተን ዲሲ የድርጅቶቹ መሪዎች ሌንጮ ለታ እና ምክትላቸው ዲማ ነገዎ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ዶ/ር ኮንቴ ሙሳና አቶ በቀለ ዋዩ በተገኙበት ይፋ ሆነ:: “የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ”ን የመሰረቱት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግምባር፣ አርበኞች ግንቦት 7፣ የአፋር ሕዝብ ፓርቲና የሲዳማ ሕዝብ ዴሞራሲያዊ ንቅናቄ ሲሆኑ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ንግግር ያደረጉት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግምባር መሪ ኦቦ ሌንጮ ለታ ““ወረቀት መፈራረም ቀላል ነው፤ እዚህ ንግግር ማድረግ ቀላል ነው። ከባዱ ነገር ሀገር ቤት እያለቁ ያሉ ወገኖቻችንን እያሰብን ጠንክረን መሥራቱ ነው። እጅግ ብዙ ሂደት አልፈን ነው እዚህ የደረስነው። ከፊታችን ብዙ ከባድ...

BLOGGER ZELALEM WORKAGEGNEHU MARKS 848 DAYS IN JAIL

Blogger and activist, Zelalem Workagegnehu today marks 847 days since he was jailed by the current Ethiopian regime for merely caring for his country and people. Since the five year plus two months sentencing last May 2015, Zelalem has been appealing the decision and is now waiting to yet another appeal from the Cessation Court in Addis Abeba. Zelalem is currently being jailed in the infamous gulag of prisoners’ of conscience in Ethiopia,...

Saturday, 29 October 2016

የካናዳ መንግስት በኢትዮጵያ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት እንዲከበር ግፊትን እንዲያደርግ ተጠየቀ

የካናዳ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ልማታዊ ትብብር በመጠቀም በሃገሪቱ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት እንዲከበር ግፊትን እንዲያደርግ የካናዳ የፓርላማ አባላት ጠየቁ። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ካለው ህዝባዊ ተቃውሞ ጋር በተገናኘ ወደ 1ሺ 600 አካባቢ ሰዎች ለእስር መዳረጋቸውን ያወሱት የፓርላማ አባላቱ የካናዳ መንግስት ማንኛውንም አማራጭ በመጠቀም እርምጃ እንዲወስድ ፒተር ኪንግ የተባሉ የፓርላማ አባል አሳስበዋል። ለሃገራቸው መንግስት የጽሁፍ መልዕክትን ያቅረቡት የፓርላማ አባሉ፣ ካናዳ ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን ድጋፍ ለዴሞክራሲ መከበር ስትል ተጽዕኖን ለማድረግ በአማራጭነት መመልከት እንደሚገባት ጠይቀዋል። “ሁሉም ኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነቱ ተጠብቆ መኖር ይኖርበታል” ሲሉ በጽሁፋቸው ያመለከቱት ፒተር ኬንት በህግ የበላይነት የሚያምን መንግስት ብቻ ይህንን ስርዓት ተግባራዊ ሊያደርግ እንደሚችል አመልክተዋል። በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገውን የአስቸኳይ...

Friday, 28 October 2016

Four major Ethiopian oppositions formed “Ethiopian Movement”

Four political parties announced that they have formed an umbrella organization called the Ethiopian National Movement. The four parties that formed the Movement are the Oromo Democratic Front (ODF), Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy (PG7), the Afar People’s Party and the Sidama People’s Democratic Movement.   Leaders of the four parties will sign the document at a public gathering on Sunday in Washington, DC. More political parties are expected to join the National Movement, it was learnt. It is to be recalled that...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄ በአራት ድርጅቶች ተመሰረተ!

አራት የፖለቲካ ድርጅቶች ወያኔን ለመታገል የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄ የተሰኘ የጋራ ንቅናቄ መመስረታቸው ይፋ ሆነ፡፡ እነዚህም አርበኞች ግንቦት ሰባት የአንድነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ፣ የኦሮሞ ዶሞክራሲያዊ ግንባር፣ የአፋር ህዝብ ፓርቲና የሲዳማ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሲሆኑ ምስረታውን አስመልክቶም በመጪው እሁድ ኦክቶበር 30/2016 መሪዎቹ በሚገኙበት በዋሽንግተን ዲሲ የፊርማ ስነ-ስርአት እንደሚደረግ ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄን ምስረታን አስመልክቶም በመጪው በዋሽንግንወ ዲሲ በሚደረገው የፊርማ ስነ-ስርአት ላይ ለመገኘትም የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ሌንጮ ለታና ም/ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ዲማ ነገዎ እንዲሁም የአፋር ህዝብ ፓርቲ ሊ/መንበር የሆኑት ዶ/ር ኮንቴ...

Thursday, 27 October 2016

ወጣት ብሌን መስፍን በድጋሜ ተለዋጭ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጣት

ከሕግ አግባብ ውጪ ተይዛ በስቃይ ላይ የምትገኘው የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችው ወጣት ብሌን መስፍን በአስር ሽህ ብር ዋስትና መብቷ ተፈቅዶላት ውጪ ሆና ጉዳይዋን እንድትከታተል ሲል የሰባራ ባቡሩ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በወቅቱ ውሳኔ ቢያሳልፍም፣ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም አቃቤ ሕግ ባቀረበው ይግባኝ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። አቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤቱ ባቀረበው የክስ መቃወሚያ ጉዳዩን የሚያየው ኮማንድ ፖስቱ በመሆኑ በእስር ላይ ትቆይ ብሎአል። የብሌን ጠበቃ በበኩላቸው በደንበኛቸው ላይ የቀረበባት ክስ ከህግ አግባብ ውጪ እንደሆነና ብሌን መስፍን የተያዘችበት ቀን መስከረም 25 ቀን 2009 ዓ.ም ሲሆን ይህም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከመታወጁ በፊት በመሆኑ፣ የኮማንድ ፖስቱ አዋጅ ጉዳይ...

Wednesday, 26 October 2016

የቂሊንጦ ተወካይ “አቶ ዮናታን ተስፋዬ የት እንዳለ አላውቅም” አለ

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃለፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ትላንት ፍርድ ቤት ቀጠሮ የነበረው ቢሆንም ሳይቀረብ ቀርቷል፡፡ አቶ ዮናታን ትላንት ቀርቦ የመከላከያ ምስክሮቹን ማሰማት የነበረበት ቢሆንም፣ ታስሮ የሚገኝበት ቂሊንጦ ወህኒ ቤት ሳያቀርበው መቅረቱ ተነግሯል፡፡ አቶ ዮናታን ለምን ፍርድ ቤት እንዳልቀረበ ጥያቄ የቀረበላቸው የወህኒ ቤቱ ተወካይ፣ ተጠርጣሪው ፍርድ ቤት መቅረቡንም ሆነ አለመቅረቡን አንደማያውቁ ገልጸዋል፡፡ አክለውም ቂሊንጦ ይኑር አይኑርም እንደማያውቁ ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል፡፡ የተከሳሽ ጠበቃ አቶ ሽብሩ በለጠ በበኩላቸው ወህኒ ቤቱ ከደምበኛቸው ጋር እንዳይገናኙ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል፡፡ ተከሳሹ ለምን ፍርድ ቤት እንዳልቀረበ ወህኒ ቤቱ የጽሁፍ ማብራሪያ እንዲያመጣ የጠየቀው...

Monday, 24 October 2016

በየእለቱ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈጸመውን ግፍ የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎች፣ ህዝባዊ ስብሰባዎችና ሌሎች ወገናዊነትንና አንድነትን የሚያጎለብቱ ተግባራት በመላው አለም መካሄዳቸውን ቀጥለዋል።

ያሳለፍነው ቅዳሜ በጀርመንዋ ከተማ ቩርዝቡርግ በርካታ ህዝብ የተሳተፈበትና ዋና ዋና ጎዳናዎችን የሸፈነ ሰላማዊ ሰልፍ የተካሄደ ሲሆን የፊታችን ቅዳሜ ደግሞ በሙኒክ ከተማ በሀገራችን ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ የሚመክር ህዝባዊ ስብሰባ ይደረጋል። በስዊትዘርላንድ ጄኔቫ ደግሞ በመላ አውሮፓ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን የሚሳተፉበት የተቃውሞ ሰልፍ በመጪው ሳምንት ማክሰኞ ይደረጋል። በሌላ በኩል በኒዉዚላንድ ኦክላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን “ኢትዮጵያዉያን ወጣቶች በኒዉዚላነድ” ቅዳሜ ኦክቶበር 22፣ 2016 በኢሬቻ በዓል ሥነ ሥርዓት አከባበር ላይ ወጥተዉ በ አጋዚ ጦር ለተገደሉ ኢትዮጵያዉያን የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት በማዘጋጀት ዘክረዋል።  በዚህ የኢሬቻ የሻማ ማብራት ሥርዓት ላይ ወጣቶች ስለ አገራቸዉ ታሪክና አሁን ስላለዉ የኢትዮጵያ ችግር እና ዘርን አስመልክቶ ወያኔ እያደረገ ያለዉን የጥፋት ዘመቻ እና ወያኔን ለመታገል ከተደራጁት ወገን...

Saturday, 22 October 2016

Conference on post-conflict Ethiopia underway in Washington, DC

A two day conference kicked off in Washington, DC on Saturday to deliberate on “transition and constitution making in post-conflict Ethiopia.”Conference on post-conflict Ethiopia underway in Washington, DC Political scientists, activists, representatives of political organizations and religious institutions as well as prominent Ethiopians would be deliberating and exchanging views on prevention, management and resolution of conflicts in a...

Friday, 21 October 2016

As Protests Rage in Ethiopia, Zone9 Bloggers Return to Court

As protests rage over land rights and ethnic discrimination, bloggers and independent journalists in Ethiopia appear to be losing ground in their struggle to exercise free expression. Alongside other recent arrests, four members of the Zone9 bloggers collective, who spent 18 months in prison on terrorism-related charges from 2014-2015, returned to court on October 21 following an appeal by the public prosecutor. Their case was adjourned yet...

Thursday, 20 October 2016

Mass incarceration ensues emergency law in Ethiopia

Ethiopian security forces have detained hundreds of people after authorities declared a state of emergency in a nation that saw anti-government protests and crackdowns. In the country’s Oromo region, where hundreds of youth lost their lives in the hands of regime’s security forces, over a thousand people have been arrested in the last one week alone, a command post setup by the regime to implement the emergency law told the local media on...

Wednesday, 19 October 2016

US Demands the Release of Ethiopian High-Profile Female Prisoner Blen Mesfin

The United States has called on the Ethiopian government to release a high-profile female prisoner and to stop its crackdown on peaceful opposition. On Monday, the US ambassador to the United Nations (UN) Samantha Power called for the release of Blen Mesfin, a female member of the opposition Blue Party, who was arrested last year. Power also noted that attempts to stifle opposition voices would backfire on the Ethiopian government. The Ethiopian...

Tuesday, 18 October 2016

Seven things banned under Ethiopia's state of emergency

Ethiopia's government has declared a six-month state of emergency in the face of an unprecedented wave of violent protests. Activists in the country's Oromia region has been holding demonstrations since last November, and protesters from the Amhara region have also joined in. Rights groups say that at least 500 people have died during the protests.  The emergency was announced earlier this month but the government has now made clear what this means in practical terms. Here are some of the things that are restricted: 1. Social media You...

በጎንደር የሚደረገው የሥራ ማቆም አድማ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሎአል

አስተባባሪዎች እንደገለጹት  ሱቆች፣ ሆቴሎች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለሁለተኛ ቀን ተዘግተው ውለዋል። ከትናንት በበለጠም የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ነጋዴዎች ድርጅቶቻቸውን እንዲከፍቱ ሲያስገድዱ ውለዋል። የገዢው ፓርቲ ደጋፊ ነጋዴዎች ወይም እየተጠሩ ድርጅቶቻቸውን ካልከፈቱ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ተነግሮአቸው ለይስሙላ ከከፈቱት በስተቀር በአብዛኛው የከተማ ክፍል የስራ ማቆም አድማው በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል። “ የሥራ ማቆም አድማ ማድረግ ክልክል ነው” የሚል አፋኝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከወጣ በሁዋላ፣ አዋጁን ከምንም ባለመቁጥር በክልሉ የሥራ ማቆም አድማ ሲደረግ ከባህርዳር ከተማ አድማ ቀጥሎ የጎንደሩ አድማ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደ  ነው። የአሁኑ የስራ መቆም አድማ የባህርዳር...

Monday, 17 October 2016

የአርበኞች ግንቦት7 መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል

ከመግለጫው የተወሰደ " ከዚህ በኋላ የፍትህና የነፃነት ኃይሎች ዋና ተግባር ያላቸውን አቅም ሁሉ አስተባብረውና ነፃነት የራበውንና የጠማውን ሕዝባቸውን ከጎናቸው አሰልፈው፤ ጊዜውና ሁኔታው የሚፈቅደውን ተለዋዋጭና ተለማጭ የትግል ስልት እየተጠቀሙ ይህ አዋጅ በፍጹም ተግባራዊ እንዳይሆንና እንዳይሳካ ማድረግ ነው። ይህን የባርነት አዋጅ ለማስፈጸም በመሪነትና በዋና አስፈጻሚነት የሚንቀሳቀሱት ኃይሎች፤ ይህ የባርነት አዋጅ በኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲተገበርና እንዲሳካ ለማድረግ የሚሞክሩ ወይንም ከዚህ ዘራፊ ሥርዓት ጋር በጥቅም ተሳስረው ከዚህ የባርነት አዋጅ ጋር የሚተባበሩ ማናቸውም ኃይሎች ሁሉ ከአሁን ጀምሮ የሕዝባዊ ትግሉ ቀንደኛ ዒላማዎች መሆናቸውን ግልጽ አድርጎ...

Saturday, 15 October 2016

Ethiopian regime releases details of state of emergency

One week after declaring a six-month state of emergency, Ethiopian authorities released details of the law on Saturday prohibiting exchange of electronic messages and banning public gatherings and demonstrations among others. The state run media outlets on Saturday published details of the law as presented by the head of the command post secretariat in charge of the state of emergency and minister of defense, Siraj Fergessa. The emergency law prohibits the exchange of messages and information via the internet, cell phones, social media,...

Wednesday, 12 October 2016

UN outraged at mass killings, abuses in Ethiopia

The United Nations Special Rapporteur on freedom of peaceful assembly and of association says it was outraged at reports of mass killings and abuses in Ethiopia.  “We are outraged at the alarming allegations of mass killings, thousands of injuries, tens of thousands of arrests and hundreds of enforced disappearances,” said the UN Special Rapporteur on freedom of peaceful assembly and of association, Maina Kiai, the Working Group on enforced...

MEPs denounce worsening human rights situation in Ethiopia

Press release Deteriorating human rights situation in Ethiopia, killings of Oromos and the country-wide six-month state of emergency declared on Sunday 9 October by the Ethiopian government were amongst the main issues raised by Human Rights subcommittee and Development committee Members in a joint meeting on Wednesday morning. MEPs expressed their concerns as regards the worsening human rights situation in Ethiopia during a debate with...

Tuesday, 11 October 2016

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እና አባላት እየታደኑ መታሰር ጀመሩ

አሁን በደረሰን ዜና መሰረት የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የሆኑት እንጂነር ይልቃል ጌትነት  ፣ ብሌን መስፍን ፣ወረታው ዋሴ ፣ወይንሸት ሞላ እና ሌሎችም ስም ዝርዝራቸው ያልተጠቅቀሱ አባሎች መታሰራቸውን ምንጮቻችን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መስሪያቤት ከሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ቅርንጫፍ ገልጸዋል ። ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የፖሊስ አባላቶች በሌሎችም ዜጎጅ እና የፖለቲካ እንቅስቃሴ በሚያደርጉ ግለሰቦች ላይ እንዲሁም ፣መንግስትን ከሃገርቤት ሆኖ በፌስቡክ እና በሌሎች መገናኛ ብዙሃን የሚኮንኑ ጽሁፎችን የሚያወጡ ወጣቶችን አድኖ ለማሰር ደብዳቤ ከክፍተኛ ባለስልጣናቶች እንደተላከ እና ያንን ተግባራዊ ለማድረግ ከ72 ሰአታት እስከ 315 ሰአታት እንደተሰጣቸው ጠቁመዋል ። ይህንን ለማድረግ የእያንዳንዱን...

አቶ አንዳርጋቸውን ጽጌን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ ሪፕሪቭ የተሰኘው ተቋም ገለጸ

(ኢሳት) በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ በእስር ላይ የሚገኙ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞችን ደህንነት አድጋ ውስጥ እንደከተተ አንድ አለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋም ሰኞ አስታወቀ። መቀመጫውን በብሪታኒያ ያደረገው ሪፕሪቭ ተቋም የሃገሪቱ መንግስት በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ጉዳይ ግምት ውስጥ በመክተት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚፈቱበትን ሁኔታ እንዲያመቻችና ይፋዊ ጥያቄን እንዲያቀርብ አስቧል። በኢትዮጵያ ተግባራዊ ተደርጎ የሚገኘው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግስት ተቃዋሚ ናቸው ባላቸው አካላት ላይ የሚወደውን እርምጃ ለማጠናከር ያለመ ነው ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ሃላፊ ማያ ፎዓ (FOA) ገልጸዋል። ዜጋውን ለማስፈራት የተለሳለሰ አቋም...

Monday, 10 October 2016

TPLF regime declares state of emergency in Ethiopia

The TPLF-led government, shaken by widespread protests, declared Sunday a six-month long state of emergency. The titular Prime Minister Hailemariam Desalegn said in a televised address to the nation that the state of emergence was needed to repulse what he called “the danger posed by anti-peace elements and foreign enemies on the peace, security and stability of the nation.” The state of emergency was declared by the minorty regime after months of anti-government protests, especially in the Oromo and Amhara regions of the country...

Sunday, 9 October 2016

Independent Inquiry Needed on Irreecha (HRW)

Scores of People Killed at Festival The Ethiopian government should allow an independent, international investigation to determine how scores of people were killed at the country’s Irreecha festival on October 2, 2016, Human Rights Watch said in a question-and-answer document about the issue. Unprecedented, large-scale anti-government protests have been sweeping through Oromia, Ethiopia’s largest region, since November 2015, and the Amhara...

Friday, 7 October 2016

UN rights commission press briefing on Ethiopia

Spokesperson for the UN High Commissioner for Human Rights: Rupert Colville (Geneva) — There has been increasing unrest in several towns in the Oromia region, south east of Addis Ababa, since last Sunday when many people died after falling into ditches or into the Arsede lake while apparently fleeing security forces following a protest at a religious festival in the town of Bishoftu. The protests have apparently been fuelled in part by...

Tuesday, 4 October 2016

የእሬቻ ክብረ በዓል ተሣታፊዎችን ፍጅት በተመለከት ከኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዲግ) እና ከአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ

የሃያ-አምስት ዓመታት የሕወሐት አገዛዝ ቁም ስቅላችሁን ያሣያችሁና ከመሞት በላይ ከመኖር በታች የሆነ የሰቀቀን ኑሮ የምትገፉ ዉድ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ሆይ፡- የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዲግ) እና የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ከቡሾፍቱ የተሠራጨዉን የወገኖቻችንን እልቂት የሚገልፅ እጅግ በጣም ዘግናኝ የሆነ ዜና የተከታተልነዉ በቃላት ለመግለፅ በሚያስቸግር የሃዘንና የጭንቀት ስሜት ነዉ፡፡ የፋሺስቱ ወያኔ አጋዚ ሠራዊት በኦሮሚያ ክልል ቡሾፍቱ በሚገኘዉ ሆረ አርሰዲ የእሬቻን በዓል ለማክበር በተሰበሰቡ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ላይ የወሰደዉ ጭካኔ የተመላበት እርምጃ ህዝብን አስተዳድራለሁ ብሎ በመንግሥትነት ሥልጣን ላይ በተቀመጠ አካል ዕዉቅናና ትዕዛዝ የተፈፀመ መሆኑ የዚህን ዘረኛ ሥርዓት መሪዎች እንደሰዉ ማሰብ መቻል እንድንጠራጠር አድርጎናል፡፡ የእሬቻ በዓል የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት ታግሎና ተንከባክቦ በመጠበቅ ካቆያቸዉ...

Monday, 3 October 2016

OLF Press Release on Irreecha Massacre

Irrecha Massacre of 2016 by TPLF Regime is a day of Infamy for Oromo people The TPLF has committed genocide against Oromo people by murdering in a broad day light peaceful people who gathered at Bishoftu to Celebrate Irrecha, the Oromo National Thanks Giving Festival celebration on October 2, 2016. The TPLF attacked peaceful people on the ground and from the air by killing hundreds and wounding thousands. At Irrecha, Oromo from all corners...