Wednesday, 30 November 2016

Prominent Ethiopian opposition leader reportedly arrested by the Ethiopian government security forces

A prominent opposition leader and Chairman of the Oromo Federalist Congress, Professor Merera Gudina, has reportedly been arrested by the Ethiopian government security forces upon his returning from Europe. It has been known that Professor Gudina was one of the invitees along with Professor Berhanu Nega, Chairman of patriotic Ginbot 7, in a recent Brussels European parliament hearing about the grave human right situation in Ethiopia. Professor...

የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት በወያኔ የመከላከያ ሰራዊት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት አጠናክሮ ቀጥሏል

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ) ኢትዮጵያንና ኢትዮጲያዊነትን ለማዳን ብሎም የተጨቆነውን ህዝባችንን በጫንቃው ላይ የተጫነበትን የባርነት ቀንበር አሽቀንጥሮ በመጣል ህዝብ ቀና ብሎ እንዲሄድና የዴሞክራሲ ተጠቃሚ እንዲሆን መራራና እልህ አስጨራሽ የትጥቅ ትግል እያካሄደ የሚገኘው ጀግናው የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ከወያኔው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ግብረ ሃይልና መከላከያ ሰራዊት ጋር ባደረገው ተከታታይ የማጥቃት እርምጃ የወያኔን ሹማምንቶች አንገት ያስደፋ አንፀባራቂ ድል ማስመዝገቡን አርበኛ ታጋይ ሪፖርተራችን ከስፍራ ባደረሰን መረጃ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ህዳር 16 ቀን 2009 ዓ.ም. የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት በወያኔው አወቃቀር ክልል 3 ብሎ በሚጠራው አካባቢ ግጨው በተባለው...

Tuesday, 29 November 2016

የብሪታኒያ ሌበር ፓርቲ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲፈቱ ለሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጥሪ አቀረበ

የብሪታኒያው አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ለሃገሪቱ ዜጎች መብት መከበር የገቡትን ቃል በማክበር አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የሚፈቱበትን ሁኔታ እንዲያመቻቹ የሃገሪቱ ሌበር ፓርቲ ጥሪውን አቀረበ። በአቶ አንዳርጋቸው ወቅታዊ ሁኔታን አስመልክቶ መግለጫን ያወጣው ፓርቲው፣ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጉዳዩን ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲከታተሉ ለማድረግ የፊርማ ድጋፍ የማሰባባሰቢያ ዘመቻ እንደሚያካሄዱም ይፋ አድርጓል። ላለፉት ሶስት ወራት የብሪታኒያ ባለስልጣናት አቶ አንዳርጋቸው እንዳይጎበኙ ተደርጎ መቆየቱን ያወሳው ሌበር ፓርቲ፣ የብሪታኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት አሳስቧል። በቅርቡ የተሾሙት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ቦሪስ ጆንሰን ስልጣናቸውን በተረከቡ ጊዜ የብሪታኒያ ዜጎች ጥቅም...

Coalition renewed vow to struggle for democratic Ethiopia

Leaders of the recently established political coalition held a public meeting in Stockholm, Sweden, on Sunday where they renewed their commitment to work for the formation of an all inclusive democratic system in Ethiopia. The leaders of the Ethiopian National Movement, who officially launched the coalition in October at a signing ceremony in Silver Spring, Maryland, have also noted that the issues of ethnicity in Ethiopia would be...

Monday, 28 November 2016

አቶ ዮናታን ተስፋዬ የቀረበበትን ክስ ለመከላከል ታዋቂና በከፍተኛ ኃላፊነት ላይ ያሉ ሰዎች በምስክርነት ተጠርተዋል

*አቶ በቀለ ገርባና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከማ/ቤት ቀርበዋል፤ ጦማሪና ጋዜጠኛ በፍቃዱ ኃይሉን ያሰረው አካል ሳያቀርበው ቀርቷል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረውና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በፌደራል አቃቤ ህግ የቀረበበትን ሽብር ክስ እንዲከላከል የተወሰነበትን ክስ ለመከላከል የኦፌኮ ፕሬዚደንትና ም/ፕሬዚደንትን ጨምሮ ከፍተኛ ኃላፊነት ያላቸውና ታዋቂ ሰዎች በምስክርነት ተጠርተዋል፡፡ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ህዳር 19/2009 ዓ.ም መከላከያ ምስክሮችን ለማስደመጥ በተያዘለት ቀጠሮ መሰረት የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ቀርቧል፡፡ አቶ ዮናታን በጠበቃው አማካኝነት የምስክሮችን ዝርዝር ለፍ/ቤት ያስረዳ ሲሆን፣ ከምስክሮቹ መካከል...

የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ በስዊድን የተሳካ ስብሰባ ማካሄዱን ገለጸ

በቅርቡ በ4 የፖለቲካ ድርጅቶች የተመሰረተው የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ትናንት እሁድ በስቶክሆልም ከተማ የተሳካ ስብሰባ ማድረጉን ገልጿል። የአርበኞች ግንቦት7 መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር መሪ አቶ ሌንጮ ለታ እንዲሁም የአፋር ህዝብ ፓርቲ መሪ ዶ/ር ኮንቴ ሙሳ በስብሰባው ላይ የተገኙ ሲሆን፣ ስብሰባው በስቶክሆልም /ስዊድን የንቅናቄው አስተባባሪ አቶ ዘለሌ ጸጋ ስላሴ ንግግር ተከፍቷል። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ባቀረቡት ሰፊ ንግግር፣  ሁሉም የንቅናቄው አባል ድርጅቶች ኢትዮጵያን እንደ አንድ ሉአላዊ አገር የሚቀበሉ መሆናቸውን እና ችግሮቻቸውን በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመፍታት ዲሞክራሲያዊ ስርዓት መመስረት እንዳለበት ስምምነት ላይ የደረሱ በመሆኑ ተቀራርበው ለመስራት ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል። አገራዊ ንቅናቄው የድርጅቶች እንጅ የብሄር ውክልና የለውም ያሉት ፕ/ር ብርሃኑ ፣ ማናችንም ቢሆን ህዝበ ውሳኔ ተካሂዶ...

Sunday, 27 November 2016

በጎጃምና በጎንደር ከ19,847 በላይ ወጣቶች ሲታሰሩ በምዕራብ ጎጃምና አዊ ዞኖችደግሞ ከ734 የጦር መሣሪያ ተገፏል

• በጎጃምና በጎንደር 19,847 ወጣቶች መታሰራቸው ተገለጸ፤• በምዕራብ ጎጃምና አዊ ዞኖች 734 የጦር መሣሪያ ተገፏል የመንግሥትን ፍርሀት መሸሻና መደበቂያ የሆነውን አስቸኳዋይ ጊዜ አዋጅ የቂም መወጣጫ ያደረጉት የብአዴን የወረዳ ባለሥልጣናት አስካሁን በቻግኒ ከፍጠኛ ቁጥር ያለው ወጣት በቀበሌ ጽ/ቤቶች ታጉሮ እንደሚገኝ መረጃዎች አመለከቱ። ይህ ከፍተኛ ዘግናኝ ድርጊት የፊድራሉ መንግሥት ሪፖርት ካደረገው ውጭ ሆነው ቁጥር ባለሥልጣናቱ በቀበሌ ሊቀ መናብርቶቻቸው አማካኝነት የአማራን የለውጥ ኃይል ሞራላዊ ጉዳት እና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማጥፋት በማለም እየተንቀሳቀሱሰ ሲሆን በዞን ደረጃ በአዊ ዞን በሚገኙ ስድስት ወረዳዎች 4967 ወጣቶች ከማንድ ፖስቱ እውቅና ውጭ በአካበቢ ካድሪዎች ታስረው ወራት አልፏቸዋል። ይህንን ግፍ ላለማየት በሽዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በመሰደድ ላይ ናቸው። በምዕራብ ጎጃም 2941፣ በምስራቅ ጎጃም 871፤ በደቡብ ጎንደር 3441...

Thursday, 24 November 2016

ሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ለትግራዩ መንግስት ጦር እጄን አልሰጥም በማለት ራሱን ሰዋ | ከአውሮፓ ነበር ሊዋጋ የሄደው

በሰሜን ጎንደር ከአማራ ታጋዮች በተጨማሪ ውጊያ እያደረገ የሚገኘው አርበኞች ግንቦት 7 በአርማጭሆ አብደራፊ ባደረገው ውጊያ ሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ (ገብርዬ) በሕወሓት ወታደሮች በተከበበት ወቅት እጄን አልሰጥም በማለት ራሱን በያዘው ጠመንጃ ማጥፋቱ ተሰማ:: በሰሜን ጎንደር በተለያዩ ግንባሮች የአማራ ገበሬዎች እና የአርበኞች ግንቦት 7 የሕወሓትን መንግስት እየተዋጉት ሲሆን የአርበኞች ግንቦት 7 ኮማንደር የነበረው ሻለቃ መሳፍንት በአብራፊ የሄደውን አርበኞች የግንቦት 7 ጦር ሲመራ እንደነበር  ምንጮች ያስታወቁ ሲሆን የህወሓት ጦር በሜካናይዝ ደረጃ ቢከበውም ራሱን አጥፍቷል:: ሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ወደ ኤርትራ ሄዶ አርበኞች ግንቦት 7ን የተቀላቀለው የተደላደለ ኑሮውን ከአውሮፓ ሉክዘምበርግ...

Wednesday, 23 November 2016

Monday, 21 November 2016

ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና አናንያ ሶሪ ታሰሩ – ከ15 ሺህ ሰው በላይ በኮማንድ ፖስቱ ታስሯል

በሶሻል ሚድያ ላይ ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚያደርጉትና በተደጋጋሚ በትግራይ ነጻ አውጪው መንግስት ሲጎሳቆሉ የቆዩት ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩና ጋዜጠኛ አናኒያ ሶሪ መታሰራቸው ተሰማ::  ከሳምንት በፊት የዞን 9ና የውይይት መጽሔት ጋዜጠኛ በፍቃዱ ኃይሉ በኮማንድ ፖስቱ ትፈለጋለህ ተብሎ መያዙ የሚታወስ ሲሆን አናንያ እና ኤልያስም እንዲሁ በተመሳሳይ ተይዘዋል:: ሁለቱ ጋዜጠኞች በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ታስረው ይገኛሉ:: ጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ በቅርቡ በትግራይ ነጻ አውጪው የፕሮፓጋንዳ ራድዮ ፋና ቀርቦ ስርዓቱን ሲሞግት የነበረ ጋዜጠኛ እንደነበር ይታወሳል:: በተመሳሳይም የቀድሞው የአንድነት አመራር የነበረው ዳንኤል ሺበሺም በኮማንድ ፖስቱ እየተፈለገ መሆኑን የደረሰን መረጃ አመልክቷል:: መንግስት...

Thursday, 17 November 2016

Internet freedom in Ethiopia is the fourth worst in the world

Ethiopia’s internet is among the least free in the world. According to a new index released by the nonprofit Freedom House, Ethiopia ranked ahead of only Iran, Syria, and China, out of 65 countries in terms of access to the internet, censorship, and freedom of information. It ranked the worst of any country in Africa. Anti-government protests have gripped the country over the last year, gaining extra global attention when Ethiopian marathoner Feyisa Lilesa held his hands up, crossed at the wrist– an anti-government gesture used by protesters–...

Wednesday, 16 November 2016

አቶ ዮናታን ተስፋዬ ቀንና ሌሊት በሰንሰለት እንደሚታሰር ታውቋል

ፌስቡክ ላይ በጻፋቸው ጹሁፎች ምክንያት የሽብር ክስ ቀርቦበት ጉዳዩ በፍ/ቤት እየታየ የሚገኘውና በእስር ቂሊንጦ ያለው የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ በሚገኝበት እስር ቤት ውስጥ ከአርብ ህዳር 2/2009 ዓ.ም ጀምሮ ቀንና ሌሊት በሰንሰለት ታስሮ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለዚህ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የዳረገው ህዳር 2/2009 ዓ.ም የፍርድ ቤት ቀጠሮ የነበራቸው እነ አቶ በቀለ ገርባ ወደ ፍርድ ቤት አንሄድም በሚል ከቂሊንጦ እስር ቤት አስተዳደር ጋር አለመግባባት ፈጥረው ድብደባ ሲደርስባቸው አቶ ዮናታን ‹‹ለምን ትደበድቧቸዋላችሁ፤ በመግባባት ቢሆን አይሻልም ወይ›› በሚል ለግልግል ጣልቃ መግባቱን ተከትሎ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ አቶ...

Tuesday, 15 November 2016

Oromo Leadership Convention calls on all Ethiopians to act in concert to remove TPLF

An Oromo Leadership Convention held over the weekend in Atlanta called on all Ethiopians to “stand together and act in concert to remove the TPLF regime that has become the source of all discontent, division and disorder in the country.” In a resolution passed at the end of the convention, which coincided with the first year anniversary of the uprising in the Oromo region, the participants also called upon the international community to support...

Monday, 14 November 2016

Ethiopian Blogger Rearrested Over Comments on State of Emergency

Ethiopian police have re-arrested a blogger and human rights activist who criticized the government, especially its handling of the ongoing protests in the Oromia and Amhara regions. Befeqadu Hailu, a member of the Zone9 blogging collective, is one of seven bloggers – one in absentia – and three independent journalists who were arrested in April last year. Three months after their arrest, all ten were charged with Ethiopia’s infamous Anti-Terrorism...