Tuesday, 31 October 2017

ንግስት ይርጋ በማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣት ገለፀች

(በጌታቸው ሺፈራው) በአማራ ክልል በነበረው ህዝባዊ እምብይተኝነት ሰበብ የ"ሽብር ክስ" የተመሰረተባቸው እነ ንግስት ይርጋ ዓቃቤ ህግ ያቀረበባቸው ማስረጃ መሰረት ይከላከሉ ወይም በነፃ ይሰናበቱ የሚለውን ለመበየን ቀጠሮ ተሰጥቷቸው የነበር ቢሆንም ብይኑ አልተሰራም ተብሎ ብይኑን ለመስራት ለ3ኛ ጊዜ ለህዳር 1/2010 ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል። 1ኛ ተከሳሽ ንግስት ይርጋ በስም ካስመዘገበቻቸው የቤተሰብ አባላት ውጭ እንዳትጠየቅ፣ እንዲሁም ከቀኑ 6 ሰዓት እስከ ቀኑ 7 ሰዓት ባለው አንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንድትጠየው ገደብ የተጣለባት መሆኑን ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት አቤቱታ አቅርባ እንደነበር ይታወሳል። ሀምሌ 21/2009 ዓም በዋለው ችሎት ፍርድ ቤት በቤተሰብ፣...

“I am worried Ethiopia will explode:” MEP Ana Gomes

(ESAT) A member of the European Parliament who is a fervent critic of the TPLF said current political developments in Ethiopia could lead to conflict with tremendous consequences to the Horn of Africa. Speaking to ESAT on the phone, the Portuguese politician said she fears that the ongoing conflicts in various parts of the country will go out of hand with serious ramifications to the region and even to Europe. Ana Gomes, who was an observer...

Bekele Gerba released on bail

The supreme court of Ethiopia released on bail Bekele Gerba, one of the key opposition leaders incarcerated for over a year and half on charges of terrorism, which were later reduced to criminal charges. Bekele was among 20 others who were imprisoned in April 2015 at the height of protests in the Oromo region accused of inciting the unrest, uprising and civil war, charges Gerba vehemently denies. The Ethiopian regime has a long record of charging...

Thursday, 26 October 2017

Two political prisoners beaten to death by prison officers

Co-defendants told a court in Addis Ababa that two inmates were beaten to death by prison officers at a maximum security prison outside the capital. A defendant told the court that Alemaye Wake Mamo and Mohammed Chane were beaten to death by the superintendent of the notorious Qilinto prison, named Asefa Kidane. Journalist Getachew Shiferaw wrote on his blog that Bisrat Amare, the defendant who exposed the killings to the court pleaded to...

Ethiopian forces opened fire and killed 10 protesters in Ambo

Police in a town in Ethiopia’s restive Oromiya region fired live rounds on Thursday to disperse demonstrators who had blocked roads. About ten people have been killed and 20 people have been wounded The incident in Ambo some 130 kilometres (80 miles) west of the capital Addis Ababa is the latest bout of unrest to plague a province that was shaken by unrest for months in 2015 and 2016. Residents in the area said demonstrators blocked the town’s main road to protest sugar shortages, sparking clashes with police. Police fired live rounds...

Joint Letter: UK Should Negotiate Return of Andargachew Tsege

The Rt Honourable Boris Johnson MP Secretary of State for Foreign and Commonwealth Affairs Foreign and Commonwealth Office King Charles Street London SW1A 2AH  October 26, 2017 Urgent request that the UK negotiate Andy Tsege’s release Dear Foreign Secretary, Our organisations write in response to your most recent letters on the case of British father-of-three Andy Tsege, the first of which was sent to the former Chair of Parliament’s Foreign Affairs Committee, which is monitoring Mr Tsege’s case, and the second of which...

Monday, 23 October 2017

ከኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ በኢሉባቦር አካባቢ የተከሰተውን አሳሳቢና አሳዛኝ ሁኔታ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

በአገራችን ውስጥ የተለያዩ ማህበረሰቦች ለዘመናት ተቻችለውና ተቀራርበው መኖራቸውንና እየኖሩም እንደሆነ ህዝቡ ራሱና ታሪክ ምስክር ናቸው። እነኚህ ማህበረሰቦች አብሮ ከመኖር ባሻገር የተጋቡና የተዋለዱ፤ ደስታና ሃዘናቸውን ሲጋሩ የኖሩም ናቸው። ይህ የአብሮነትና የመቻቻል መንፈስ ከትውልድ ትውልድ ሲሸጋገር የመጣ እና ወደፊትም የሚቀጥል ነው። ይህንን የህዝባችንን የመቻቻልና አብሮ የመኖር የቆየ ሥርዓት ለራሱ የፖለቲካ ህልውና እንደ አደጋ የቆጠረው የህወሃት አገዛዝ፤ የአገዛዝ ዕድሜውን ለማራዘም ሲል ወገንን ከወገን የማጋጨት ሴራ እየሸረበ መገዳደልንና ደም መፋሰስን እንደ ህልውና ማቆያ ስልት እየተጠቀመበት ይገኛል። የህወሃት አገዛዝ ላለፉት 26 አመታት በህዝባችን ላይ የፈጠረውን አፈና ፤ ጭቆናና ብዝበዛ...

Monday, 16 October 2017

Dr. Merera Gudina Pleads Innocence Against All Charges

Court to Begin Prosecutor’s Witness Hearing (Addis Standard) — Appearing in court for the first time after the court’s summer recess, Dr. Merera Gudina has pleaded his innocence against all criminal charges brought by the federal prosecutors.The defense team told the court that Dr. Merera’s plea of innocence was late by eleven months since the charges were brought against him. The Federal high court 19th criminal bench adjourned next hearing...

በረከት ስሞዖን መልቀቂያ ማስገባታቸው ተነገረ

(ዘ-ሐበሻ) ትናንት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ ሊቀመንበርነታቸው መባረራቸውን ሪፖርተር ጋዜጣ በዘገበ ማግስት የብአዴን/ኢህአዴግ ከፍተኛ አመራር የነበሩት አቶ በረከት ስምዖን ከድርጅታቸውና ከሥራቸው የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸው እየተነገረ ነው:: የጠቅላይ ሚኒስተሩ አማካሪ ሆነው እየሰሩ የሰነበቱት አቶ በረከት ስምዖን መልቀቂያ ያስገቡበት ምክንያት እስካሁን አልተገለጸም:: ሆኖም ግን በዚህ መረጃ ዙሪያ የተለያዩ አክቲቭስቶች አስተያየቶችን እየሰነዘሩ ይገኛሉ:: በተለያዩ ሚድያዎች ላይ በመቅረብ በወቅታዊ የሃገራችን ጉዳዮች ላይ ትንታኔ በመስጠት የሚታወቁት ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ “በረከት ሰምኦን ከፖሊሲ ጥናት አስተባባሪነቱና የጠቅላይ ሚንስትር አማካሪነቱ የመልቀቁ ነገር እውነት ከሆነ ከአባ ዱላ ስልጣን...