Tuesday 30 June 2015

Joint consultative conference on the formation of an all-inclusive alternative force for change in Ethiopia

Ethiopian National Transitional Council (ENTC), Ethiopian People’s Congress for United Struggle (Shengo), Ethiopian Youth National Movement (EYNM) and United Ethiopian Muslims Peaceful Movement Support Group (UEM-PMSG) are jointly hosting a consultative conference on the need for the formation of an all-inclusive unified alternative force to coordinate the struggle for freedom in Ethiopia.

እነ ወይንሸት ሞላ እያንዳንዳቸው 5000 ብር ዋስ ተጠየቀባቸው •áŠáŒˆ ደግሞ ይግባኝ በተባለባቸው ጉዳይ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ

መንግስት አይ.ኤስ.አይ.ኤስን ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰሩት ወንይሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤተልሄም አካለ ወርቅ ፖሊስ ምስክሮችን አስፈራርተውብኛል ካለው ጉዳይ ጋር በተያያዘ ዛሬ ሰኔ 23/2007 ዓ.ም በቄራ ፍርድ ቤት ቀርበው እያንዳንዳቸው የ5000 ብር ዋስ ተጠይቆባቸዋል፡፡

በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ እነ ወይንሸት ቀደም ብሎ ጉባኤንና ስብሰባን በማወክ በተከሰሱበት ወቅት ምስክሮቼን አስፈራርተውብኛል ያለው ፖሊስ ለምስክርነት የማረሚያ ቤት ፖሊስን ቢያስመዘግብም በዛሬው ዕለት ምስክሮቹን ይዞ መቅረብ ሳይችል ቀርቷል፡፡ በዚህም ተጨማሪ ቀጠሮ ጠይቆ የነበር ቢሆንም፣ እነ ወይንሸት የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጠይቀው እያንዳንዳቸው 5000 ብር ዋስ እንዲያስይዙ ፍርድ ቤቱ አዝዟል፡፡

እነ ወይንሸት ሞላ ቀደም ሲል የቄራ ፍርድ ቤት ከእስር እንዲወጡ ውሳኔ በሰጠበት ጉዳይ ላይ የስድስተኛ ፖሊስ ይግባኝ ስለጠየቀባቸው በሚል ነገ ሰኔ 24/2007 ዓ.ም ቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኘው ማስተዋል ፍቃዱን ጨምሮ ልደታ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ እነ ወይንሸት በፍርድ ቤት ከእስር እንዲፈቱ ቢወሰንላቸውም ፖሊስ ውሳኔውን ባለማክበር አስሯቸው እንደሚገኝ ተመልክቷል፡፡

መንግስት ሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም ከጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ጋር በተያያዘ ብዙ ዜጎችን አስሮ እንደሚገኝ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡

State Department Criticize Human Right Condition in Ethiopia



The 2014 edition of the US State Department on Human Rights' report severely criticizes the Ethiopian government in relation to the handling and practice of basic human rights in the country.
Among many problems and obstacles that the report illustrates are mainly associated with human right abuses and other related issues, mainly focusing on harsh treatment of journalists, opposition political figures, and bloggers, and the containment within the entire media sector.

"Although the constitution and law prohibit arbitrary arrest and detention, the government often ignored these provisions. There were many reports of arbitrary arrests and detention by police and security forces throughout the country," the report said.
Another area that is raised by the report regarding the detention of individuals is the denial of visitation for the families of prisoners.
The report stated, "The government did not permit access to prisoners by international human rights organizations."

Regarding the issue of freedom of speech and the press, the report raised a case to demonstrate its justification and stated that in February, the Federal First Instance Court in Addis Ababa convicted Asrat Tassie, a prominent member of the UDJ, of contempt of court after he wrote in an opinion piece, "We should not expect justice from [Ethiopian] courts." The judge sentenced Asrat to a five-month imprisonment but immediately suspended the sentence, opting for a two-year probationary period instead.

Additionally, the report also incorporated the cases of journalists who are detained, harassed or forced to leave the country. The report argued that "the constitution and law provide for freedom of speech and press; however, authorities arrested detained, charged, and prosecuted journalists and other persons whom they perceived as critical of the government. Some journalists, editors, and publishers fled the country, fearing probable detention. At year's end, at least 16 journalists remained in detention; of these, 10 were arrested and charged during the year, and all but one was denied bail and remain detained; four journalists and publishers were charged, tried, and convicted in absentia."

The report also raised an issue over the closed publishing houses that used to run a media business in the country, stating, "The government continued to take action to close independent newspapers. On August 4, the Ministry of Justice issued a statement accusing independently run publications Enqu, Fact, Addis Guday, Lomi, Jano, and Afro Times of 'repeated acts of incitement' intended 'to cause a violent overthrow of the constitutional order.'"

Unlike in previous years, there were fewer credible reports of disappearances of civilians after clashes between security forces and rebel groups. There were no developments in determining the whereabouts of 12 residents of Alamata town detained in January 2013 by security forces following protests against government plans to demolish illegal housing units.

The report also incorporated other human rights problems including reports of harsh and at times life-threatening prison conditions; arbitrary arrest and detention; detention without charge and lengthy pretrial detention; a weak, overburdened judiciary subject to political influence; infringement of citizens' privacy rights, including illegal searches; alleged abuses in the implementation of the government's "villagization" program; restrictions on academic freedom; restrictions on freedom of assembly, association, and movement; clashes between ethnic minorities; limits on worker rights; forced labor and child labor.

The report depicts restrictions on freedom of expression, including continued restrictions in print media and on the Internet, and restrictions on freedom of association, including through arrests, politically motivated trials, and harassment and intimidation of opposition members and journalists. The government's continued restrictions on activities of civil society and nongovernmental organizations (NGOs) imposed by the Charities and Societies Proclamation (the CSO law) is listed as the most significant human rights problems in the country.

Monday 29 June 2015

Stop legitimizing tyrants

President Obama has planned a trip to Africa and during his trip he will be visiting Ethiopia. This visit is very important because it will be the first visit to Ethiopia by a sitting US president. The people of Ethiopia strongly oppose this because of the implication behind the trip.

The scheduled trip to Ethiopia contradicts everything the President and US have been advocating and it is the opposite of isolating a corrupt government. Recent election showed that the Ruling Party won 100% of the votes similar to the election that took place in North Korea; this party has been in power for almost 25 years. In the last election in 2010 the party won 99.6%. This is not democracy and by having the president of the United States visit Ethiopia at this time will confirm that a democratic election took place.

Many local and international institutions including US state department report confirm that Ethiopia is one of the worst countries when it comes to human rights. The TPLF regime is one of the highest jailer of journalists, the most fake election with 100% claims, corrupt and crony oligarchy system which deprives its citizens of economic opportunities, forces its people to migration and expose them for human trafficking, humanitarian disaster, and slavery, jails and murders opposition members and commits many more atrocities. To bless such a totalitarian regime with official state visit would be showing no regard to the values and principles USA stand for, freedom and liberty of humanity.

If the president makes his way to Ethiopia it will legitimize a corrupt undemocratic government. It will give power to tyrants to manipulate and continue implementing the unlawful acts that keep oppressing journalists, citizens across the nation and keep their grasp on the economy that only benefits few elites. This will also be used as an example by other undemocratic states in Africa that their actions are rewarded rather than met with consequences.

Michael

Time to Expose the Brutal Regime in Ethiopia

The US leadership through a wrong foreign policy is denying the over 90 million Ethiopian peoples for sake of a disguise “national interest of the USA”. It is supporting one of the most brutal regimes in the world. It is using tax payer’s money to fund the tyrant regime that stayed on power since 1991 by dominating all political parties illegally and with force and corruption. Democracy is nominally used while the journalists are jailed, killed or are forced to exile. It divided the people ethnically and putting them in constant conflict while exploiting them, evicting the people from their historical lands and birth places while selling land to foreign scavengers with low price for its benefits. While regime in Ethiopia is corrupt, brutal and dictatorial, it brands itself as fighter of terrorism while it leads a state of terror over Ethiopians.

On the other hand the Obama regime denied the Ethiopian people while supporting dictatorship and brutality. Obama actually stood against human rights in Ethiopia. Hence it time to expose the brutal regime so that the leading nation can revise its foreign policy. This can happen if all opposition forces and advocates of democracy and human rights stand together for their common cause. This is the time to show that we have a common enemy. Please stand together and expose the regime at this critical time in history.

Time to expose the Brutal Regime in Ethiopia

Saturday 27 June 2015

An open letter concerning the visit of President Obama to Ethiopia – AEUP Support Group

All Ethiopian Unity Party (AEUP) USA-Support Group

We are saddened to hear and read that President Barack Obama will visit Ethiopia, a nation that is currently ruled by a merciless dictatorship, in July 2015. America is a country that works toward forming a better union for its citizens. The American declaration of independence holds self-evident that all men are created equal with inalienable rights for life liberty and the pursuit of happiness, and that individuals have the right to overthrow a ruler who works against their just rights. All such individual and the just human rights of Ethiopians have been trampled over by the ethnic-based party, which has been ruling Ethiopia during the last 24 years, and which incrementally has become a stronger and brazen dictatorship.

The regime operates by smoke and mirrors: it has a good sounding constitution but it does not follow it; its leaders speak of good sounding principles to western leaders, but they are merciless and brutal to their own citizens; its leaders speak of the plight of the impoverished, and diseased Ethiopians, but the rulers enrich themselves by pillaging Ethiopia. The so-called national army is organized by the ruling party, and over 95% of the officer belong to the ruling ethnic group. Ethiopians have no rights to have independent journalists. The country has no independent judiciary, or national election board.

The regime holds sham elections every five years and gets elected by imprisoning, torturing and killing opposition party officials. It places individuals in the national parliament, which it assigns as members of the opposition party. Just before the so-called National Elections of May 2015, the regime imprisoned the duly elected president, President Mamushet Amare, and 46 other Ethiopians of the largest pan-Ethiopian party, AEUP (All Ethiopian Unity Party, also known as MEAD -Yemelaw Ethiopia Andenet Derjit”)

The representatives of other pan-Ethiopian parties had also been replaced by individuals who have been hand-picked by the ruling regime, or were allowed to function, while some opposition candidates running for elections had been tortured, imprisoned or killed by the regime. In short, pan-Ethiopian opposition party officials are hunted down, one by one, and put to jail, tortured or killed for using their “constitutional guaranteed” rights to run for elections and to speak out against injustice perpetrated by the ruling TPLF/EPRDF regime.

We are saddened to know that the USA continues to give monetary support to the ethnic-based regime of Ethiopia, and we were even more deeply angered and saddened when a US official, Mrs. Wendy Sherman, so shamelessly and blatantly made wrong public statements to provide support to the dictatorial regime of Ethiopia days before the re-election of the regime.

The Ethiopian dictatorship is an abomination to all freedom-loving people across the world. It survives through trickery and double dealing with the West and the East. It ought to have been unthinkable for the USA to provide any support to the brazen dictatorship of Ethiopia, which has forcibly created ethnic-based Bantustans that dislocated millions of Ethiopians, killed hundreds of thousands of Ethiopians. The citizens of Ethiopia will not benefit by any support given to to dictatorial regime.
Upon President Obama’s visit to the OAU at Addis Abeba and the dictatorial Ethiopian regime in Ethiopia, we plead to President Obama to consider the following.

1. Ask firmly for the release of President Mamushet Amare, Mr Abraham Getu and 46 other AEUP officials, as well as the untold number of prisoners of conscience including Andualem Arage, Unity for Democracy Justice Party V. Chairman and journalists, Eskindr Nega, Reyot Alemu, Zone 9 Bloggers and tens of thousands who languish in the TPLF/EPRDF jails all over the country for only exercising their constitutional rights in a peaceful way.

2.Put the necessary pressure to have the dictatorial regime scrap the so called ” Charities law ” which has become the weapon of subjugation, as an excuse of fighting terrorism to suppress, harass and kill opposition party members and citizens.

3. Attach any American aid or budget support to the Ethiopian regime be contingent with or on conditions of the protection and safeguarding of basic human rights and accountability.

4. Go through the USA State Department’s own 2014 and 2015 country reports on Ethiopia and demand answers from the Ethiopian regime.

Ethiopia stretches her hands to God, and it shall survive.
All Ethiopian Unity Party (AEUP) USA-Support group
June 24, 2015

Wednesday 24 June 2015

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በወያኔ የታፈኑበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ፣ ኦስሎ ተካሄደ

የግንቦት 7 ዋና ፀሀፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በየመን የፀጥታ ሃይሎች ታግተው ለዘረኛውና አፋኙ የወያኔ ቡድን ተላልፈው የተሰጡበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ ደረጃ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ በወጣቶች ክፍል አስተባባሪነት በጁን 23/ 2015 በእንግሊዝ ኢምባሲ ፊት ለፊት እልህና ቁጭት የተሞላበት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል።

Demonstration infront of British embassy in Norway, Oslo

በሰልፉ ላይ ከተለያዩ የኖርዌይ ከተሞች የተገኙ በርካታ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በኖርዌጅያን የሰአት አቆጣጠር ከ13፡30 ስዓት ጀምሮ ታላቋ ብርታኒያ ለዜጋዋ አቶ አንዳርጋቸው ልዩ ትኩረት አድርጋ ከዘረኛው ወያኔ ነጻ በማውጣት ወደ ቤተሰቡ እንዲመለስ ለማሳሰብ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው የነጻነት ታጋዩን አንዳርጋቸውን በተመለከተ የተለያዩ መፎክሮችን አሰምተዋል።

በዝግጅቱ ወቅት ከተሰሙት መፎክሮች መካከል “አንዳርጋቸው የነጻነት ታጋይ እንጂ አሸባሪ አይደለም” አንዳርጋቸው ነጻ ይወጣ ዘንድ እንግሊዝ ግፊት ታድርግ”፣ “በአንዳርጋቸው ላይ ለአንድ ዓመት ሙሉ እየደረሰበት ያለው የስቃይና የመከራ ዘመን ይብቃ”፣ እንግሊዝ ዜጋሽ የት ነው?”፣ “እንግሊዝ! ዜጋሽ አደጋ ውስጥ ነውና ደህንነትና ጥበቃ ያዝፈልገዋል፣ የህግ ከለላም እንዲሁ” “አዎ! እኛ ሁላችን አንዳርጋቸው ነን!” ነጻነት፣ ፍትህና ዲሞክራሲ ያስፈልገናል” በማለት ከፍተኛ ሀገራዊ ስሜት በተንጸባረቀበት መልኩ ጩኸታቸውን አሰምተዋል።

በመቀጠልም አርበኞች ግንቦት ሰባት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የታፈኑበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተሰጠውን መግለጫ ለተሳታፊዎች በድምጽ ተነቧል። መግለጫውም የአቶ አንዳርጋቸው በወያኔ መታገት ንቅናቄው የበለጠ እንዲጠነክርና ከሌሎች ድርጅቶች ጋር ውህደት በመፍጠር ትግሉን ወደፊት እንዲሄድ አድርጎታል እንጂ ወያኔ እንዳሰበው ትግሉ ወደ ኋላ እንዳልቀረ ይጠቅሳል።

በመግለጫው ማጠቃለያም በአቶ አንዳርጋቸው ላይ በአፈናው የተነሳ የደረሰው መከራ ስቃይ ብቻ ሳይሆን በአሁኑ ጊዜ ለፍትህ ፣ ለእኩልነትና ለነፃነት በመቆማቸው በወያኔ አረመኔዎች ቁም ስቅላቸውን የሚያዩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ሰቆቃ የሚያበቃው የኢትዮጵያ ህዝብ ተባብሮ በሚያደርገው ሁለ ገብ ትግል በመሆኑ ማንኛችንም በአቶ አንዳርጋቸውም ሆነ በሌሎች ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት እንደራሳችን አድርገን የሚሰማን ወገኖች በሙሉ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከታፈኑበት አንድ አመት ወዲህ የተጀመረውን ተስፋ የሚሰጥ እንቅስቃሴ አጠናክረን ወደ ውጤት በማድረስ የመጪው ዘመን የህዝብ የፍትህ የእኩልነትና የነፃነት ተስፋ የሚለመልምበት የወያኔ አምባገነን ስርአት እድሜ የሚያጥርበት ዘመን እንዲሆን ሁላችንም የምንችለውን ሁሉ እንድናደርግ ወገናዊ ጥሪ አስተላልፈዋል።

በመጨረሻም በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ የተዘጋጀውን ደብዳቤ በተወካዮች አማካኝነት ለኢምባሲው ከተሰጠ በኋላ የተለያዩ መፈክሮችን በማሰማት ዝግጅቱ በታቀደለት ስዓት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

Demonstration organized by DCESON
andargachew-demo-norway3

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ

Tuesday 23 June 2015

እነ ወይንሸት ሞላ ከእስር እንደተለቀቁ ታፈነው ታሰሩ




መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ሰበብ ታስረው ሰኔ 15/2007 ዓ.ም በቄራ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት እንዲፈቱ የተወሰነላቸው ወንይሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤትሄልየም አካለ ወርቅ ዛሬ ሰኔ 16/2007 ከእስር ተፈትተው ሲወጡ በፖሊስና ደህንነቶች ታፍነው ታስረዋል፡፡

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ታስረው የነበሩት ኤርሚያስ ፀጋዬና ዳንኤል ተስፋዬ ከእስር ከተፈቱ በኋላ የ6ኛ ፖሊስ ጣቢያ ፖሊሶች ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በር ላይ ጠብቀው ያፈኗቸው ሲሆን ፖሊሶቹ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዳልያዙ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ የ6ኛ ፖሊስ ጣቢያ ፖሊሶች ወይንሸት ሞላንና ቤትሄልየም አካለ ወርቅ ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት አፍነው መልሰው እንዳሰሯቸው ታውቋል፡፡

የቄራ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በትናንትናው ዕለት ወይንሸት ሞላ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤትሄልየም አካለ ወርቅ ላይ የሁለት ወር እስር ፈርዶ፤ ከሚያዝያ 14/ 2007 ጀምሮ ሁለት ወር ከአንድ ቀን የታሰሩ በመሆኑ ከእስር እንዲፈቱ ወስኖ ነበር፡፡ ኤርሚያስ ፀጋዬንም በነፃ እንዲለቀቅ ወስኖለት ነበር፡፡ ይሁንና ፖሊስና ደህንነቶች የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመጣስ አፍነው እንደገና አስረዋቸዋል፡፡

Monday 22 June 2015

በኬንያ ፖሊስ ተይዘው ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፈው ሊሰጡ ነበር የተባሉ በህዝብ አቤቱታ ተለቀቁ

የኢትዮጵያ መንግስት ያሰማራቸው ሰላዮች በህዝብ ጥቆማ ቢያዙም መለቀቃቸው ህዝቡን አስቆጥቷል
ትናንት ረፋድ አካባቢ በናይሮቢ ነዋሪ የሆኑ ሶስት የፖለቲካ ስደተኛ ኢትዮጵያዊያን በኬንያ ፖሊስ ለጥያቄ እንደሚፈለጉ ተነግሯቸው ሲወሰዱ በዛ ያሉ ሰዎች ተፈላጊዎቹን በመከተል ፖሊስ ጣብያ ድረስ በማምራት የተያዙት እንዲለቀቁ አልያም ተላልፈው ለኢትዮጰያ መንግስት እንዳይሰጡ በመጠየቅ ምላሽ ካላገኙ ፖሊስ ጣብያውን እንደማይለቁ በማስረዳታቸው የፖሊስ ጣብያው ኃላፊዎች ሰዎቹን አሳልፈው እንደማይሰጡ ቃል በመግባት በነጋታው መጥተው እንዲያናግሯቸው አስረድተዋቸው ሰዎቹ ወደ መኖሪያቸው ተመልሰው ነበር፡፡

ዛሬ ማለዳ ፖሊስ ጣብያው ድረስ በመትመም ታሳሪዎቹ ለምን እንደታሰሩና የኬንያ ፖሊስ ከኢትዮጵያ አቻው ጋር በመተባበር በስደተኞቸ ላይ ጫና እያሳደረ እንደሚገኝ የጠየቁት በመቶዎች የሚቆጠሩ ነበሩ፡፡በህዝቡ ብዛት የተገረሙት የፖሊስ መምሪያው ኃላፊዎች ኮሚቴ መርጣችሁ አናግሩን ቢሉም ህዝቡ አንድ ቃል በማውጣት‹‹á‹¨á‰łáˆ°áˆŠá‰ľ ኮሚቴዎቻችን ነበሩ፡፡እነርሱ ታስረውና ህይወታቸው አደጋ ላይ ወድቆ ሌላ ኮሚቴ አንመርጥም፡፡ካናገራችሁን ሁለችንንም አናግሩን ካልሆነም ሁላችንንም እሰሩን በማለታቸው ፖሊሶቹ አማራጭ በማጣት የታሰሩትን ሶስት ሰዎች ለመፍታት በቅተዋል፡፡

ህዝቡ ከፖሊስ መምሪያው ሃላፊዎች ጋር ባደረገው ውይይት በኬንያ ፖሊስ ድርጊት እያዘነ መምጣቱንም ከመግለጽ አልተቆጠበም‹‹áˆˆáˆáˆłáˆŒ በያዝነው ሳምንት የኢትዮጵያ መንግስት ያሰማራቸውን በስደተኛ ስም የሚንቀሳቀሱ ሰላዩች ከተለያዩ ቁሳቁሶች ጋር በመያዝ አሳልፈን የሰጠናችሁ ቢሆንም ፍርድ ቤት ሳታቀርቧቸው ለቅቃችኋቸዋል፡፡ሰዎቹ በዋስ እንደወጡና በቀጣዩ ሳምንት ፍርድ ቤት እንደምታቀርቧቸው ብትነግሩንም ይህ እንደሚሆን እርግጠኛ መሆን አንችልም››á‰Ľáˆˆá‹‹áˆ፡፡


ህዝቡ አሳልፎ ለፖሊስ የሰጣቸውና ለኢትዮጵያ መንግስት ይሰልሉ እንደነበር ከተነገረባቸው ሰዎች መካከል በአንዱ እጅ ሶስት የእጅ ስልኮች፣ፖሊሶች የሚይዙት መገናኛ(ዎኪ ቶኪ)እንዲሁም በአንደኛው ተጠርጣሪ መኖሪያ ቤት ውስጥ ከሰባ የሚልቁ ስደተኛ ኢትዮጵያዊያን ስምና ብዛት ያላቸው ፎቶ ግራፎች መገኘታቸውን በወቅቱ ካነጋገርኳቸው ሰዎች ለመረዳት ችያለሁ፡፡
ኢንጂነር ተስፋሁን ጨመዳ ከኬንያ ታፍኖ ከተወሰደ በኋላ በኢትዮጵያ በተደረገበት መሰቃየት ለሞት መዳረጉን በምሬት የሚያስታውሱት ስደተኞቹ ‹‹ በኬንያ ባልታወቁ ሰዎች ተገድለው የሚገኙ ወገኖቻችንና ከዚህ ታፍነው እየተወሰዱ በኢትዮጵያ እስር ቤቶች በመሰቃየት ላይ ስለሚገኙ ሁሉ ፍትህን ከመጠየቅ ለአፍታ አናመነታም፡፡ብለዋል፡፡
በኬንያ ከ37000 የሚልቁ ስደተኛ ኢትዮጵያዊያን እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቀማሉ፡፡



Sunday 21 June 2015

የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ከሳሙኤል አወቀ ለቅሶ እንዳይደርሱ ታገዱ



• ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም ለሌላ ለቅሶ በመሄድ ላይ የነበሩ ዜጎች ተደብድበው ተመልሰዋል

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ የተገደለው የሳሙኤል አወቀ ለቅሶ እንዳይደርሱ ታገዱ፡፡ አመራሮቹና አባላቱ ዛሬ ሰኔ 13/2007 ዓ.ም በጠዋት ከአዲስ አበባ ተነስተው የሳሙኤል አወቀ ቤተሰቦች ወደሚገኙበት ምስራቅ ጎጃም ዞን ግንደወይን እያቀኑ በነበረበት ወቅት አባይ ድልድይ ላይ በፌደራል ፖሊስ ታፍነው ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ጎሃ ፂዮን ከተማ ውስጥ እስከ ምሽቱ 2 ተኩል ድረስ ታግተው ውለዋል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን ወደ ለቅሶ እንዳይሄዱ ያገዱት ከአዲስ አበባ የሄዱና ከቦታው ተዘጋጅተው ሲጠብቁ የነበሩ የፌደራል ፖሊሶች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡
አመራሮቹና አባላቱ ለፖሊስ ቃል ሲሰጡ ከሳሙኤል አወቀ ጋር የነበራቸውን ግንኙነት፣ በፓርቲው ውስጥ ያላቸውን ኃላፊነት፣ ሳሙኤልን ማን እንደገደለው የሚመለከቱ ጥያቄዎች ቀርበውላቸዋል፡፡ ለቅሶ እንዳይደርሱ ከተከለከሉትና ታተው የዋሉት

1. ኢ/ር ይልቃል ጌትነት/ የፓርቲው ሊቀመንበር
2. ይድነቃቸው ከበደ/ የፓርቲው የህግ ጉዳይ ኃላፊ
3. ወሮታው ዋሴ /የፓርቲው የፋይናንስ ጉዳይ ኃላፊ
4. ሀብታሙ ደመቀ/ የኦዲትና ኢንስፔክሺን አባል
5. ጌታቸው ሺፈራው/ የነገረ ኢትዮጵያ ዋና አዘጋጅ
6. ጋሻው መርሻ/ የብሄራዊ ምክር ቤት አባል
7. እምላሉ ፍስሃ/ የብሄራዊ ምክር ቤት አባል
8. ሜሮን አለማየሁ/ አባል
9. ጥላሁን አበጀ/ አባል
10. ጠና ይታየው/ አባል
11. እስጢፋኖስ በኩረጽዮን /አባል
12. ኃይለማሪያም ተክለ ጊዮርጊስ/ አባል
13. ጋሻነህ ላቀ/ አባል
14. ግርማ ቢተው አባልና
15. የመኪናው ሾፌር ናቸው

ከምሽቱ 2 ሰዓት ተኩል ከአዲስ አበባ በመንገድ ትራንስፖርት ሰራተኞችና ትራፊክ ፖሊሶች ህጋዊ መሆኑ ተረጋግጦ ያለፈው እንዲሁም ለአራት ቀን ከፓርቲው ጋር ውል የያዘው መኪና እንዳይንቀሳቀስ ተከልክሎ ከፍተኛ አመራሮቹና አባላቱ ከእስር ተለቀዋል፡፡ በተጨማሪም የሰማያዊ ፓርቲ ልዑካን ይዘዋቸው የነነበሩ ቁሳቁሶች ለምርመራ በሚል በፖሊስ ተይዘዋል፡፡
በሌላ ዜና ከአዲስ አበባ ተነስተው ምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤልያስ ወደ ሌላ ለቅሶ ሲሄዱ የነበሩ ዜጎች የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ከታፈኑ በኋላ ደጀን ላይ ተይዘው ከፍተኛ ድብደባ ተፈፅሞባቸው በግዳጅ ወደ አዲስ አበባ እንዲመለሱ ተደርገዋል፡፡

ተመልሰው ወደ ለቅሶው ቢሄዱ እስከ 10 ሺህ ብር ሊቀጡ እንደሚችሉ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡ እነዚህ ዜጎች በተያዙበት ወቅት ሰማያዊ ፓርቲ ደብረማርቆስና ባህርዳር ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርግ እንደሆነ እንደተገለጸላቸው እነሱም የሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ ላይ ትገኛላችሁ ተብለው ተጠርጥረው እንደሆነ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ ዜና እየተሰራ ባለበት ወቅት ማረፊያ ክፍል እየፈለጉ የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት በፌደራል ፖሊስና በደህንነቶች ከፍተኛ ክትትል እየደረሰባቸው መሆኑ ታውቋል፡፡

Friday 19 June 2015

Gayle Smith condemned by an Ethiopian activist during a US Senate confirmation hearing

Mekonnen Getachew, an Ethiopian activist, loudly condemned Gayle Smith

Mekonnen Getachew, an Ethiopian activist, loudly condemned Gayle Smith while on a confirmation hearing as USAID administrator nominee at Senate Building in Washington DC, on Wednesday June 17, 2015. Smith was interrupted when she was giving a speech on human rights, development, and good governance in Africa.


Mr. Mekonnen, DC metro area Taskforce member for Human Rights and Democracy, told ESAT that Smith has been supporting Tigray people’s Liberation Front a for quarter of a century. “Instead of working for ordinary people in Ethiopia, Smith has been cooperating with a dictatorial and corrupt government officials that oppress the Ethiopian people,” Mekonnen told ESAT.

Unlike what Smith said during the hearing, human rights conditions in Ethiopia have deteriorated, the political space ever narrowing, and people are resorting to alternative forms of struggle to gain their fundamental rights and liberties denied to them by the regime in Ethiopia. US has done nothing practical and concrete about the worsening political condition in Ethiopia, save for an occasional expression of “deep concern” for the regime’s excesses, according to political analysts. Currently, hundreds of thousands of Ethiopians trek to faraway places under harrowing conditions, including to even war torn countries like South Sudan and Somalia and Yemen. They are prone to modern slavery, the activist says.

Mekonnen told ESAT, “the fabricated success story Smith tells about Ethiopia should be stopped. We know the situation on the ground. The USAID money dispersed to Africa ends in the pockets of corrupt government officials and used to further muzzle and persecute the Ethiopian people,” the activist said.

During the incident at the Senate hearing, Mekonnen showed photographs of Ethiopian murdered in the hands of the security forces of the Ethiopian regime. He loudly called upon Smith to stop supporting killers and governments that terrorize their own people.

Later, security officers took him aside. Mr. Mekonnen was released after questioning.
Similarly, several international media outlets have reported that ambassadors, academics and journalists have criticized Gayle Smith, currently assistant to the president and the National Security Council’s senior director for development, for sympathizing with despotic regimes in Ethiopia, Uganda, and many countries in Africa. Smith is criticized for using aid money to promote Americas’ hidden agenda and concessions. USAID is used as an instrument of proxy to fight terrorism and facilitate military intervention elsewhere. Many political analysts believe that Smith’s background proves this legacy.

The United States maintains a cozy relation with Ethiopia as it is an ally on “a war on terror” and Ethiopia fought Al-Shabaab in Somalia. The same country accused Eritrea for supporting Al-Shabaab without tangible evidence. Herman Cohen, former Assistant Secretary of State for African Affairs, told International Business Times that this is due to Gayle’s personal animosity towards Eritrea.

Gayle Smith along with Susan Rice are blamed for failing to stop war between Eritrea and Ethiopia that claimed more than 70,000 lives and displaced hundreds of thousands of people from both sides. Both Susan Rice and Gayle Smith are also faulted for the ill-advised US Foreign Policy towards Ethiopia and USA’s continued support for a brutal ethnocentric and dictatorial regime that has been documented as one of the worst enemies of the press and human rights violators by the US State Department’s own annual human rights report.

It is recalled that the United States provides $ 580 million aid to Ethiopia annually.
Smith lived and worked in Ethiopia. She was a senior director for African affairs at the National Security Council from 1994 to 1998. She has worked in Africa for more than 20 years as a journalist, aid worker, and founder of an NGO.

President Obama nominated Gayle Smith on April 20, 2015 to replace Rajiv Shah as the administrator of the U.S. Agency for International Development (USAID) which tackles humanitarian disasters with an annual budget of $ 20 billion.

Wednesday 17 June 2015

የሰማዕታት ደም ይጮሃል፤ ይጣራል!!! ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ ጥልቅ የሐዘን መግለጫ!

አንድ በስልጣን ላይ የተቀመጠ አካል ተቀዳሚ ተግባር የዜጎችን ደህንነት መጠበቅ መሆኑን ጤነኛ አዕምሮ ያለው የሰው ልጅ የሚገነዘበው ጥሬ ሃቅ ነው፡፡ እንደ እርግማን ዛሬ በኢትዮጵያ የስልጣን እርካቡን የተቆጣጠረው ቡድን የሚገዛቸውን ዜጎች የሚያያቸው እንደጠላት እንጅ የመንግስትን ጥበቃ እንደሚፈልጉ፤ በጠላትነት የፈረጃቸው ዜጎች በከፈሉት ግብር ስልጣን ላይ መቆየት መቻሉን እንኳን ባለስልጣናቱ መረዳት ተስኗቸዋል፡፡

ሰኔ 8 ቀን 2007 ዓ.ም በደብረ ማርቆስ ከተማ እጅግ በሚሰቀጥጥ ጭካኔ እንደ እባብ ተቀጥቅጦ የተገደላው የሰማያዊ ፓርቲ ቆራጥ ታጋይ ሳሙኤል አወቀ የስርዓቱ አገልጋዩች ለዓመታት ሲያስፈራሩት፣ ሲደበድቡት፣ ሰርቶ የመኖር መብቱን ሲጋፉት፣ ያልተሳከ የመግደል ሙከራ በተደጋጋሚ ጊዜ ሲፈፅሙበት መቆየታቸውን የሚያረጋግጡ በርካታ ማስረጃዎች ተይዘዋል፡፡ ሳሙኤል ሕይወቱ አደጋ ላይ እንደሆነችና ጥበቃ እንዲያደርጉለት የጠየቃቸው የፀጥታና የፍትህ አካላት በተገላቢጦሽ ተጨማሪ ዛቻና ማስፈራሪያ ያደርሱበት እንደነበር አይዘነጋም፡፡ አንድ ወጣት በተወለደበት ምድር በሕይወት የቆየባቸውን ጊዚያት በስጋት እንዲኖር ከተፈፀመበት ግፍ በተጨማሪ በሕይወት የመኖር መብቱ በአረመኔዎች እጅ ስትነጠቅ የህዝብን ፀጥታና ደሕንነት እናስከብራለን የሚሉ አካላት በመሃል ከተማ እንኳን ደርሰው ለመታደግ አቅሙም ሆነ ፍላጎቱ አልነበራቸውም፡፡

ሳሙኤል በአሰቃቂ ሁኔታ ከመገደሉ በፊት በተለያዩ ጊዚያት ለሚመለካታቸው አካላትና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላልፋቸው የነበሩ መልዕክቶች እንደተጠበቁ ሆነው በተለይ ግንቦት 25 2007 ዓ.ም በራሱ ገፅ በሆነው “የፌስ ቡክ” ማህበራዊ ሚዲያ ካስተላለፈው መልዕክት መረዳት እንደሚቻለው በተደራጀ ሁኔታ ሕይወቱ አደጋ ላይ እንደሆነች አስረግጦ ተናግሯል፡፡ ሆኖም የሚሰማውና የሚጠብቀው ምንም አካል እንዳልነበረ ይልቁንም ለመገደሉ ተባባሪ የሆኑ የመንግስት አካላት እንደነበሩ ስጋቱን በገለፀ በቀናት ውስጥ ሕይወቱ በአሰቃቂ ሁኔታ መቀጠፏ ጉልሕ ማስረጃ ነው፡፡

በሰላማዊ ትግል ፅኑዕ እምነት የነበረው ሳሙኤል አወቀ ይደርስበት የነበረውን ለቁጥርና ለዓይነት አታካች የሆነ በደል ተቋቁሞ፣ ትግሉን እንዲያቆም ወይም የሚወዳትን ሕይወቱን አሳልፎ የሰጠላትን ሐገሩን ለቆ እንዲሰደድ ይህ ካልሆነ ግን የእሱን ሕይወት ለማጥፋት እጅግ ቀላል መሆኑን የስርዓቱ ባለስልጣናት እና ካድሬዎች ደጋግመው ቢነግሩትም በጭቆና ሾር ለሚማቅቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ የገባውን ቃል ከማጠፍ ይልቅ ሕይወቱን ለመሰዋት እንደሚቀለው የገባውን ቃል በተግባር አስመስክሮ አልፏል፡፡ በማሰርና በመደብደብ አላማውን እንደማያስቀይሩት፤ ከገደሉት ግን ቀሪ ታጋዮች በተለይም የእድሜ አቻዎቹ የሆኑ የእርሱ ትውልድ የሚሰዋለትን ዓላማ ከግብ እንዲያደርሱ “ትግሌን አደራ!! አደራ!!” በማለት ተማፅኖ አስቀምጧል፡፡

እኛም እንላለን፡፡ አደራህ ከባድ ነው፡፡ ቃልህን እናከብራለን፡፡ አላማህንም እናሳካለን!!!!
ይህ ስርዓት በህግም በሞራልም ኢትዮጵያን የማስተዳደር ብቃት የለውም፡፡ ወንጀለኞች ለፍርድ ይቅረቡ እያልንም አናላዝንም፤ ወንጀለኞቹ የመንግስት አካላት ናቸውና፡፡ በወንድማችንና ገና በለጋ እድሜው በተቀጨው የትግል አጋራችን ላይ የተፈፀመውን ግፍ አይቶ እንዳላዬ ዝም ያለ መንግስት ከዚህ የተሻለ መልካም ነገር ያመጣል ብለን አንጠብቅም፡፡ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግን መልዕክት አለን፡፡ እስከ መቼ በግፍ እንገደላለን?!! ሸፍጠኞችስ እስከ መቼ ይዘባበቱብናል?!! ትግል ለውጤት የሚበቃው በተወሰኑ ቡድኖች ወይም ግለሰቦች መፍጨርጨር ብቻ ባለመሆኑ የግፍ ስርዓት እንዲያበቃ ሁላችንም የሚገባንን የዜግነት ድርሻ እንድንወጣ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በአባላቱና በደጋፊዎቹ በአጠቃላይም የተለየ አስተሳሰብ ስላላቸው ብቻ በካድሬዎች የሚታሰሩ፣ የሚገረፉ፣ የሚሳደዱ፣ የሚዋረዱና የሚገደሉ ዜጎች ለከፈሉት መልል ፅዋ ክብር ይሰጣል፡፡ መስዋዕትነታቸውም በከንቱ እንዳይሆን እሰከመጨረሻው ይታገላል፡፡

ሳሙኤል “ብታሰርም፣ ብገደልም ይህን ሁሉ የማደርገው ለሐገሬና ለነፃነቴ ነው” ያልከው ቃልህ ከመቃብር በላይ ነው!!!! ቃልህን እናከብራለን፡፡ አላማህንም እናሳካለን!!! ትግል ይቀጥላል . . .
ሰኔ 10 ቀን 2007 ዓ.ም
አዲስ አበባ





Tuesday 16 June 2015

ወጣት ሳሙኤል አወቀ ተገደለ

የሰማያዊ ፓርቲ የምስራቅ ጎጃም ዞን ፀኃፊና በ2007 ዓ.ም ምርጫ የፓርቲው ዕጩ ተወዳዳሪ የነበረው ወጣት ሳሙኤል አወቀ ተገደለ፡፡ ወጣት ሳሙኤል አወቀ ትናንት ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ምሽት ላይ ወደ ቤቱ እየገባ በነበረበት ወቅት በሁለት ግለሰቦች ከፍተኛ ድብዳባ ከተፈፀመበት በኋላ ሆስፒታል ውስጥ ነፍሱ አልፋለች፡፡

ወጣት ሳሙኤል ከቀድሞው አንድነት ጀምሮ ሲታገል የቆየ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ መስራች አባል ነው፡፡ በአካባቢው የሚፈፀሙ በደሎችን ለሚዲያ በማጋለጥ ሲያበርክተው ከነበረው ሚና ባሻገር በፓርቲው በነበረው ጠንካራ እንቅስቃሴ ምክንያት በተደጋጋሚ እስርና ድብደባ ተፈፅሞበታል፡፡


ሳሙኤል አወቀ ከመገደሉ በፊት ይህን ፅፎ ነበር...

Monday 15 June 2015

እነ ወይንሸት ሞላ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰሙ

 
መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰሩት ወንይሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬና ዳንኤል ተስፋዬ ዛሬ ሰኔ 8/2007 ዓ.ም በቄራ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት ተያዙ በተባሉበት ወቅት መስቀል አደባባይ ላይ እንዳልነበሩ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተዋል፡፡ ወይንሸት ሞላ የሰማያዊ ፓርቲ የፋይናንስ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ወረታው ዋሴን እና የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ ወጣት እያስፔድ ተስፋዬን በመከላከያ ምስክርነት አቅርባለች፡፡ አቃቤ ህግ ወይንሸት ሞላ ሚያዝያ 14/2007 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ተኩል ላይ መስቀል አደባባይ ላይ በፖሊስ እንደተያዘች ክስ መስርቷል፡፡ ሆኖም ወጣት እያስፔድ ተስፋዬ በወቅቱ ከጠዋቱ 2 ሰዓት አካባቢ ከወይንሸት ጋር በስልክ እያወሩ በነበረበት ወቅት ላይ መያዟን እንደገለጸችለትና ስልኳ ክፍት ስለነበር ደህንነቶቹ ሲይዟት የነበረው ሁኔታ ማዳመጡን ይህንን የስልክ ንግግርም ፍርድ ቤቱ ከቴሌ አስመጥቶ ሊሰማው እንደሚችል ገልጾአል፡፡ 

በተጨማሪም ወይንሸት መያዧን ለፓርቲው አመራሮችና ለነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ደውሎ በመንገሩ ከሶስት ሰዓት በፊት ወይንሸት መታሰሯ መዘገቡን ገልጾአል፡፡ አቶ ወረታው ዋሴ በበኩሉ ወጣት እያስፔድ ወይንሸት መታሰሯን በነገረው መሰረት ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ላይ 6ኛ ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ መታሰሯን ማረጋገጡንና ምግብም ማስገባቱን ጠቅሶ መስክሯል፡፡
 

በተመሳሳይ በዕለቱ ከቀኑ አራት ሰዓት ተኩል ላይ በፖሊስ እንደተያዘ ክስ የተመሰረተበት ኤርሚያስ ፀጋዬ ተያዘበት በተባለበት ሰዓት በቦታው እንዳልነበር አስመስክሯል፡፡ በመከላከያ ምስክርነት የቀረቡት አባቱና ጓደኛውም በወቅቱ ከኤርሚያስ ጋር የገበያ ጥናት ላይ እንደነበሩና የተያዘውም ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ ካፌ ውስጥ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በእነ ወይንሸት መዝገብ ክስ የተመሰረተበት ሌላው የሰማያዊ ፓርቲ አባል ዳንኤል ተስፋዬም በፖሊስ የተያዘው አቃቤ ህግ በክሱ ላይ ባስቀመጠበት ሰዓት ሳይሆን 6 ሰዓት ተኩል ላይ እንደሆነ፣ የተያዘውም መስቀል አደባባይ ላይ ሳይሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላይ መሆኑን እንዲሁም በተያዘበት ወቅትም ደህንነቶች ሲደበድቡት ማየቷን እህቱ የመከላከያ ምስክርነቷን ሰጥታለች፡፡ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾችና አቃቤ ህግ መፋረጃ እንዲያቀርቡ ያዘዘ ሲሆን ጉዳዩን ለማየትም ለሰኔ 15 ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

በሌላ ዜና በሰልፉ ወቅት ከ200-300 ያህል ሰዎችን በማደራጀትና በመምራት ሁከትና ብጥብጥ ፈጥራለች ተብላ ከግንቦት 4/2007 ዓ.ም ጀምሮ ታስራ የነበረችው ሜሮን አለማየሁ በዛሬው ዕለት በዋስ ተለቃለች፡፡ በተመሳሳይ መዝገብ ተከሶ የነበረው አቶ ዳዊት አስራደም ሰኔ 5/2007 ዓ.ም በዋስ መለቀቁ ይታወሳል፡፡

Sunday 14 June 2015

Oromo Peaceful Protest in Washington D.C., Friday June 19, 2015

A Call to Demonstrate Against the TPLF /EPRDF Tyrannical Regime



Dear All Oromos and friends of the Oromo in the Washington DC Metropolitan Area and living in other states of USA

The Oromo Community Organization (OCO) of the Washington Metropolitan Area, the Oromo Youth Self-help Association (OYSA), the International Oromo Women’s Organization (IOWO) and the Coordinating Committee formed to establish the Oromo Community Association in North America (OCO_NA) have jointly planned to hold a protest rally in front of the White House and
US State Department on June 19, 2015 starting 9:00 AM to 1:00 PM against the Oromo massacre by the TPLF led minority regime in Ethiopia.

The purpose of this protest rally is to strongly protest against the ongoing widespread human rights violations and extrajudicial killings of Oromos in general and Oromo students in universities in particular by the TPLF minority regime in Ethiopia.

In May 2014 the government security forces killed 70 students demonstrating against the TPLF led minority regime in Ethiopia land grab policy, thousands wounded and arrested. Oromo youth are targeted in general. There are about 45,000 political prisoners as reported by different ex-political prisoners.

The current Ethiopia Government is the regime that dehumanizes the Oromo public; violates the basic human rights to freedom of expression, association, and peaceful assembly. The Regime is holding thousands of Oromo political prisoners in its notorious Maikelawi and many other Government detention centers without due legal process and displaces millions of Oromo farmers from their land in the name of master plan development to grab land. The arrests and tortures of Oromos have continued. Many of those who survived the torture have remained incarcerated.
For example, at the end of 2014 two Oromo farmers in Salale Zone, North Shoa were brutally murdered and their bodies dragged and put on public display for resisting oppression against /TPLF regime.

Very recently, in 2014, Mr. Abbay Tsehaye, one of the top officials of TPLF, adviser of Prime Minister Hailemariam Desalegn and head of the Addis Ababa Master plan designers declared war of terror and genocide against the Oromo people for resisting the expansion of Addis Ababa Administration into Oromia State and the ongoing Oromo land grab by the TPLF led minority regime. Oromo citizens couldn’t live peacefully to work, to learn and determine their destinies.

Ethiopia is an open prison for the Oromo nationals. Thousands are fleeing their country due to lack of security, peace, freedom and guarantee for life. Young Oromos who fled their country due to Ethiopian government brutality have fallen victims to the beheadings by ISIS in Libya. Many others have perished in the Mediterranean Sea when smugglers’ boats capsized. Oromos are also victims of recent xenophobic killings in South Africa and displacement of refugees by civil war in Yemen.

We are protesting to expose this wanton state aggression against the citizens. We make the protest rally to request the U.S administration and the democratic loving Americans to exert utmost pressure on the Ethiopian dictatorial regime so that it stop the arbitrary arrests, kidnappings, tortures and killings of innocent Oromos and university students for simply exercising their God-given basic human rights; freedom of speech, freedom of assembly and freedom of peaceful demonstration. We request because the regime is the ally of the United States. In particular, the rally will demand a halt to the killing of Oromo students who are peacefully protesting against the so-called Integrated Development Master Plan whose sole purpose is to illegally expand the capital city, Addis Ababa/Finfinnee towards Oromia State, thereby systematically evicting Oromo farmers from their ancestral lands as well as dispossessing them of their properties, identity, culture, language, freedom, way of life…etc.

We also oppose and denounce the false & predetermined election and its shameful results which was orchestrated to legitimize and elongate the authoritarian tenure of TPLF at the expense of the voices of millions of Oromo and other peoples in Ethiopia. The irresponsible TPLF minority gangs once again proved their dictatorial grip to power by declaring EPRDF’s sweeping the election.

All Oromos, democratic nations and friends of Oromo should stand against the heinous acts being perpetrated towards Oromo students by the minority led Ethiopian government as well as against the so-called Addis Ababa-Oromia state integrated master plan and also condemns in the strongest terms, the killings and violent atrocities committed against Ethiopian immigrants in Libya, South Africa and Yemen. We also demand that the authorities ordering and executing this massacre against Oromos and other peoples be held accountable for their crimes at an international court.

OCO, OYSA, IOWO and OCA-NA Coordinating Committee are calling upon all Oromos and friends of Oromo in USA and diaspora to demonstrate against this killer and cunning minority led regime in Ethiopia on the same day June 19, 2015.
OCO, OYSA, IOWO and OCA-NA Coordinating Committee a Joint Board of Directors

Saturday 13 June 2015

የህሊና እስረኛዋ ማኅሌት ፋንታሁን – መልካም ልደት! እንኳንም ተወለድሽ

በአለማችን ላይ እንደ ሰውልጅ በገዛ ፍጡሩ ላይ የሚጨክን አውሬ የለም እስከዛሬ የምንሰማቸው አሰቃቂ እና አስነዋሪ በደሎች አንዱ ሰብአዊ ፍጡር በሌላው ላይ የፈፀማቸው ናቸው፡፡እንደዚህ ያሉ ክፉ ተግባራት በፍትህ ሽፋን በዚህ ጊዜ በአደባባይ ሲፈፀሙ ማየት ደግሞ እጅጉን ያማል፡፡

ዘመኑን የማይመጥነውና እና የሚያደርገውን ነገር በአግባቡ ማከናወን የተሳነው በመርማሪነት ማዕረግ ማዕከላዊ የሚገኙት ገራፊዎቻችን በማኅሌት ፋንታሁን እና ጓደኞቻችን ላይ ራሳቸውማስረጃ ማቅረብ ባልቻሉበት ጉዳይ ላይ አስገድደው ‹‹áŠ áˆ˜á… ላነሳሳ›› ነበር የሚል ቃል አንዲሰጡ ሲገደዱ ነበር ፡፡ ማሂም በዚህ “ምርመራ” ሂደት አመፅ አነሳሳች ተብላ አልፋለች፡፡ ከዱላቸው ውጪ አመጽ ተነሳሳ ብለው ብለው የሚያቀርቡትፅሁፍ ባይኖራቸውም ዜጎች ተገደው ያላደረግነው አደረግን ካሉ ገራፊዎችን ለመጠየቅ ጉልበትና አቅም የሌለው ፍርድ ቤታችን የፍትህ ስርአቱን ፍርደ ገምድልነቱን ለማስመስከር ከበቂ በላይ ነው፡፡

እያደር አዲስ የሚሆንብን ወለፈንዲው የአገራችንየኅሊና እስረኞች ጉዳይ ሁሉም ንፅኅናቸውን የሚያረጋግጥላቸው የፍትሕ ሥርዓት ባይኖርም ከተጠረጠሩበት ጊዜ ጀምሮ አሸባሪዎች ናቸው፤ማስረጃ ባይቀርብባቸውም አንዴ ተብለዋልና ንፁህ ሆነው እያለ ንፁህነታቸውን ማስመክር ይጠበቅባቸዋል፡፡ አሁን አሁንማ አሰራሩ የማረጋገጥሸክሙን ከከሳሽ ላይ አንስቶ ተጠርጣሪዎቸን ንጹህነታችሁን አረጋግጡ ይላል፡፡ ብዙዎች የፍርድ ቤት ክርክርን የሚያደርጉት ፍትሕንእናገኛለን በሚል ሳይሆን የሚደረገውን ድርጊት ሕዝብ እንዲያውቀው ሥርዓቱን ሁሉም እንዲረዳው ፤ ምናልባት የተጠራጠሩዋቸው ካሉ አንዲያውቁትእድል ለመፍጠርና ይህ እንደማይገባን ለማሳየት አጋጣሚውን መጠቀማቸው ነው፤ እንጂማ በግፍ እንደሚፈረድባቸው እያወቁ ፍርድ ቤቱንም ሆነ አሰራሩን እውቅና መስጠት አምሯቸው አይደለም፡፡ ትሁቱናትኤል ፈለቀ እንዳለው እያደረጉ ያሉት “Judicial activism” ነው፡፡

የምርመራ ሂደቱ ደጋግመው ቢወሩ አንደአዲስ የሚያስገርሙብዙ ጉዶች አሉት ፡፡ ጥፋት አለብህ ብሎ ያሰረህ መርማሪ ‹‹áŒĽá‹á‰´ ምንድን ነው ትላለህ?›› ብሎ ይጠይቅሃል፡፡ ‹‹áˆ•áŒˆ-መንግስቱ ተከብሮ እያለ ሕገ-መንግስቱ ይከበር በማለቴ ጥፋተኛ ነኝ›› በል ብሎ ፍዳህን ያበላህ መርማሪ መልሶ ቢሮ አስጠርቶህ ስለሕግ አስጠናኝ የቤት ሥራም ሥራልኝ ይልሃል አንተን ‹‹áŠ áˆ¸á‰ŁáˆŞá‹áŠ•›› ከፃፍነው፣ ስንጦምረው ከኖርነው ውጪ ሌላ አላማካላገኘንባችሁ ያሉ ገራፊዎቻችን ‹‹áŠ áˆ‹áˆ›á‰˝áˆ ምንድነው?›› በተደጋጋሚ የሚያነሱት 24 ሰአት ሙሉ የሚደጋገም ጥያቄያቸው ነበር፡፡ ያላለቀው ግን ያለፈውን ምርመራ ዛሬ ላይ ማሂ ስትቀልድበት እንዲህየምትል ይመስለኛል

አላማችሁ ምን ነበር?
ዓላማችን
· የማዕከላዊ ምርመራን በመጎብኘት የምርመራ ሂደቱን ምጡቅነትእና ዘመናዊነት መታዘብ፡፡
· ክስ ሲመሰረት እንዴት በተልከሰከሰመልኩ እንደሆነ ለዓለም ማሳየት፡፡
· አቃቤ ሕግ እና መርማሪ እንዲሁምዳኛ የጆሮ ጉትቻ እና የአንገት ሃብል መሆናቸውን ማሳየት፡፡
· የሽበር አዋጁ እንዴት abuse እንደሚደረግ በተግባር ማረጋገጥ (አንድ ሰው ከሱቅ ዳቦ ሲገዛ ቢገኝ ዳቦውን በልተህ የሽብር ተግባር ለመፈፀም ልታስብስለነበር ተብሎ የፀረ ሽብር አዋጁ ተጠቅሶ መከሰሰስ እንደሚችል ማሳየት እና ለዚህ ዋናው እና አስፈላጊው ነገር የመንግስት ለመክሰስየማሰብ ፍላጎት መኖር ብቻውን በቂ መሆኑን ማሳየት ነው)
ግባችን ደግሞ፡- የፍትሕ ሚኒስቴር እንጂ ፍትሕእንደሌለ ማሳየት ነው፡፡

በተለያየ አጋጣሚ ሰዎች በራሳቸው ጥፋት ሲቀየሙን አልያም ሲያኮርፉን “ጥፋቱ የእኔ ይሆን?” ከሚል በተለየ አንግል ለማየት እና ለመረዳት ብዙዎቻችን ሞክረን እናውቃለን፤ በአገራችንሃሳብን በነፃነት መግለፅ መንግስትን እንደ መዳፈር፣ መብትን መጠየቅ አሸባሪ የሚል ካባ የሚያስደርብ ኖርም ከሆነ ሰነባብቷል፤ ብዙዎች ሃሳብህን በመግለፅህ የሚደርስብንን ነገር በመስጋት ያንን ስጋት የፈጠረውን ስርዓት ከመታገል ይልቅ የአቅማቸውን የሚሞክሩትን ማስፈራራትየእለት ተዕለት ተግባራችን ሆኗል፡፡

ይህ በአንባገነን ሥርዓት ውስጥ ዜጎች ላይ የተጫነው የፍርሃት ቀንበር ራስን ከማስገዛት አልፎ ሌሎችንም ዝም ለማሰኘት እርስ በርሳችን የሸበበን የማይገባንን ሥርዓት ተሸክምን ያለአግባብ ዜጎች ላይ በደል ሲደርስ ለምን ብለን ከመጠየቅ ይልቅ ‹‹áŠ áˆ­áˆá‹ አይቀመጡም ነበር›› የሚል በጭለማ ውስጥ ያለ የውሸት እውነትነው፡፡

ማሂን በዞን ዘጠኝ በነበረን ጓደኝነት የራስዋ አበርክቶ ያላት ለብዙ እንስቶቻችን ምሳሌ መሆን የምትችል ብሩህ ወጣት ናት ማሂን እኔ ሳውቃት ስልክ ደውላ አዲስ መፅሃፍ ወጥቷል ናና ሸማምት፣ የመፅሃፍት ምረቃ አለለምን አትመጣም፤ እና ሌሎች ይህን መሰል አስተያየቶችን ነበር የምትነግረኝ ፡። የስነጽሁፍ ፍቅሯንም ከራሷ አልፎ ለእኔም ታጋራነበር፡፡

ስርአቱ ስርኣት አልባ ነው፣ ዜጎችን ለማሸማቀቅ በዝምታ እንዲገዙ ለማድረግ የሚታትረውስርኣት የሚሸማቀቁ እና ዝምታን የሚመርጡ እንደሚኖሩ ሁሉ የሕግ የበላይነት የሚባል ነገር እንደሌለ የሚታያቸው ስርዓቱን ለመሞገትዴሞክራሲያዊ መንገድ አማራጭ እንደማይሆን የሚገለጥላቸው ብዙ ዜጎችም መፈጠራቸውም ሊስቱት አይገባም፤ ሥርዓት አልበኛውን ስርዓትመካሪ የለውም በዘር እና በጥቅማጥቅም እና የፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆነው የተያዙትም የስርኣቱን ስርዓት አልበኝነት እና ሕገ-ወጥነትን ጀስቲፋይ ሊያደርጉት ይዳዳቸዋል፡፡

የማይቻላቸውን ለቻልሽው ማሂ ይህ የማያልፍ የሚመስለው ክፉ ቀን ቶሎ እንዲያልፍምኞቴ ነው፤ በሰፊው እስርቤትም እስክንገናኝ እናፍቃለሁ፡፡

መልካም ልደት እንኳንም ተወለድሽ፡፡

ከዞን 9

Tuesday 9 June 2015

How much longer for democracy in Ethiopia?

 Ethiopia’s Half a Century of Longing for Democracy

“The only way to deal with an unfree world is to become so absolutely free that your very existence is an act of rebellion.”   —- Albert Camus

Half a century has passed since the first “democracy now!” slogan appeared in public arena and seared into the consciousness of the people of Ethiopia. This short lived excitement and euphoria was soon overturned when the military junta hijacked the popular discontent and establsihed a ruthless authoritarian rule that lasted for 17 years. Throughout this period the military regime launched a brutal campaign of terror on all those opposed or suspected of being in opposition to its rule until its demise in 1991. In the process, the democratic aspirations of the Ethiopian people suffered a setback that continues to this day.


The Ethiopian people were tossed from the frying pan to the fire when the military junta was succeeded by the Tigray People Liberation Front (TPLF). What followed is 24 years of a bloody nightmare that continues to terrorize the public to this day under all the platitudes of ‘democracy’ and the ‘rule of law.’ The Tigray People’s Liberation Front (TPLF) has engineered and executed political violence is a brutal and heinous form of state sanctioned rampage that is similar to the apartheid system of institutional violence.

The tragic events of the last 50 years as carried out by two authoritarian rules have not only delayed the democratic aspirations of the people, but also has inflicted collective trauma on the people and dislocated the political, social and economic equilibrium of the society. Thus, addressing and restoring a sense of balance in the social sphere requires a thoughtful, mature and deliberate approach from the leaders, as well as the public. Fostering a spirit of reconciliation and enhancing peacebuilding activities must be part and parcel of re-imagining a new country that is capable of healing its past wounds while building institutions that safeguard the rights and freedoms of its citizens.

We live in a time of a great social discontent and a great push for change not just in Ethiopia but across the globe. People are demanding fundamental change in response to a decaying political and economic structures that excluded them from participating and benefiting. The situation in its brutality, exclusion and form of oppression is unacceptable in Ethiopia, which makes the need for change more urgent, so that the suffering of the Ethiopian people under TPLF’s authoritarian rule comes to an end.

No one can predict for certain when and how social uprisings come about. Social discontents and rebellions have their own evolutionary progression and they cannot be formulated or designed into structured specificities. One can be sure, however, that all authoritarian rules fear the power of the people because they know all too well that when the people are fed-up, and feel they have lost their dignity under the regime, they are not willing to settle for anything less than total change. To be successful such uprisings often attract various segments of the society, including members of the security, police and army who declare their solidarity with people.

Although each popular uprising has its own originality and authenticity in nature and form there are great lessons to be learnt from social uprisings that took place in many coutries around the globe. One of these important lessons is confronting the forces of injustice as a united front by putting aside political and ideological differences. In this regard, forces that aspire to build a democratic system of governance in Ethiopia have been guilty of failing to establish strong and united platform.

The time for a united and coordinated struggle was yesterday. Any delay in forging this critical forum is not only irresponsible, but also dangerous and could put the country in an irreversible course of political, social and economic turmoil with potential devastating consequences. At this stage, the complex challenges facing the country, and its people are bigger than any political party or the ego of any leader. The task at hand calls for putting aside all the insignificant differences and working toward building a country where all citizens have equal right to enjoy freedom and liberty. Any political leader who wants to escape the harsh judgement of history must say “this is not about me” or “this is no longer about my individual party’s program” and see through the urgency of the situation and the dire consequences of inaction.

We owe it to the future generation and to those who paid the ultimate price for the establishment of genuine democratic system of governance in Ethiopia.

Photo ECADF File: Addis Ababa 2005 Ethiopian election, opposition parties rally 
 Addis Ababa 2005 Ethiopian election, opposition parties rally

Monday 8 June 2015

በሽብር የተከሰሱ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ላይ የአቃቤ-ህግ ምስክሮች መሰማት ተጀመረ

᎐ሚዲያዎች የምስክሮችን ቃል መዘገብ አይችሉም ተብሏል

በሽብርተኝነት ተከሰው ጉዳያቸው እየታየ የሚገኙት የሰማያዊ፣ የአንድነትና የአረና ፓርቲዎች አመራሮች ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮች መሰማት ተጀመረ፡፡ በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የተካተቱት አብርሃ ደስታ፣ የሺዋስ አሰፋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ ዳንኤል ሺበሽና ሌሎች ስድስት ተከሳሾች ላይ አቃቤ ህግ አሉኝ ያላቸውን የሰው ማስረጃዎች ምስክርነት ዛሬ ሰኔ 01/07 ዓ.ም በከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ማሰማት ጀምሯል፡፡

ምስክሮች መሰማት ከመጀመራቸው በፊት አከራካሪው ጉዳይ ምስክሮቹ በግልጽ ችሎት ይሰሙ ወይስ በዝግ ችሎት የሚለው ነበር፡፡ በዚህም አቃቤ ህግ የጸረ ሽብር አዋጁ አንቀጽ 32 ላይ የተመለከተውን የምስክሮች ጥበቃ ድንጋጌ በመጥቀስና ምስክሮቹ ዛቻና ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው በማውሳት ችሎቱ ምስክሮችን በዝግ እንዲሰማ ጠይቋል፡፡ ተከሳሾች በበኩላቸው ህገ መንግስቱን በመጥቀስ አቃቤ ህግ ያቀረበው ምክንያት በማስረጃ ያልተደገፈ ስለሆነ ችሎቱ ግልጽ እንዲሆን ተከራክረዋል፡፡

ሶስተኛ ተከሳሺ አቶ ዳንኤል ሽበሺ ‹‹áŠ á‰ƒá‰¤ ህግ እስከ ሞት በሚያደርስ ወንጀል ከሶናል፤ ይህን ጉዳይ በግልጽ መከታተል አለብን፡፡ እናንተ ብቻ ሳትሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብም መፍረድ አለበት›› በማለት ችሎቱ ምስክሮችን በግልጽ እንዲሰማ አሳስቧል፡፡ አቶ ሀብታሙ አያሌው በበኩሉ ‹‹áŠĽáŠ› ዋስትና ተከልክለን በእስር ቤት ነን፤ የምስክሮች ስም ዝርዝር እንኳ አልተገለጸልንም፡፡ ታዲያ ማን ነው ምስክሮች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ የሚያደርስባቸው?›› ሲል አቃቤ ህግ ያቀረበው ምክንያት ተቀባይነት እንደሌለው በማስረዳት ችሎቱ ግልጽ እንዲሆን ጠይቋል፡፡

አቶ ሀብታሙ ሁሉንም ተከሳሾች በመወከል እንዳስረዳው ደግሞ ፍርድ ቤቱ ምስክሮችን በዝግ የሚሰማ ከሆነ ሁሉም የግፍ ፍርደኛ ሆነው ወደ እስር ቤት ለመመለሾ ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ ‹‹áˆáˆ‰áŠ•áˆ ወክየ ነው የምናገረው…በዝግ ችሎት ምስክሮችን የምትሰሙ ከሆነ ዛሬውኑ የግፍ ፍርደኞች ሆነን ወደ እስር ቤት ለመመለሾ ዝግጁዎች ነን፤ ከዚህ በኋላም አንዳችንም ክርክር አናደርግም፡፡››
ፍርድ ቤቱ በአቃቤ ህግና በተከሳሾች መካከል የተነሳውን ክርክር መርምሮ ብይን የሰጠ ሲሆን በብይኑ መሰረትም የአቃቤ ህግ ምስክሮች በግልጽ ችሎት እንዲሰሙ ወስኗል፡፡ ሆኖም ግን ፍርድ ቤቱ የህትመትም ሆነ የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች የምስክሮችን ቃል ዝርዝር በተመለከተ መዘገብ እንደማይችሉ በብይኑ ላይ አመልክቷል፡፡

ዛሬ መሰማት የጀመረው የአቃቤ ህግ ምስክሮች እስከ ሰኔ 3/2007 ዓ.ም እንደሚቀጥል ታውቋል፡፡
በዚሁ መዝገብ ተከሳሾች መካከል አምስተኛ ተከሳሽ የሆነው የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አቶ የሺዋስ አሰፋ ዳኞቹ ሲሰየሙና ስሙ ሲጠራ ከመቀመጫው ባለመነሳት በችሎቱ ላይ ተቃውሞውን ገልጹዋል፡፡ አቶ የሺዋስ ዳኞቹ ለምን እንደማይነሳ ሲጠይቁት በዝምታ ያለፋቸው ሲሆን፣ ተነስ ሲባልም ያለምንም ንግግር በተቀመጠበት ረግቷል፡፡

Friday 5 June 2015

ሰማያዊ የG-7 መሪዎች በኢህአዴግ ላይ ጫና እንዲያደርጉ አሳሰበ

ሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ነገ ግንቦት 29/2007 ዓ.ም በሚካሄደው የG-7 ስብሰባ መጋበዛቸውን ተከትሎ የወቅቱ የጉባኤው መሪ ለሆኑት የጀርመን ቻንስለር ለአንጌላ ሜርክል በፃፈው ደብዳቤ መሪዎቹ በኢህአዴግ ላይ ጫና እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡

አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በስብሰባው ላይ መጋበዛቸው ቅር እንዳሰኘው የገለፀው ፓርቲው 24 አመት በስልጣን ላይ የቆየው የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ፓርቲ አፋኝ ለመሆኑ የ2007 ዓ.ም ጠቅላላ ምርጫን በምሳሌነት ጠቅሷል፡፡ ምርጫው ልምድ ያላቸው የውጭ ታዛቢዎች ያልተገኙበትና የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድንም ‹‹áŠáƒáŠ“ ፍትሓዊ›› ነበር ለማለት ያልደፈረበት፣ ሰማያዊን ጨምሮ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተጭበረበረ መሆኑን ማረጋገጣቸውን በደብዳቤው አስታውሷል፡፡


ምርጫው ገዥው ፓርቲ 100% አሸነፍኩ ያለበት፣ ተቃዋሚዎች ላይ ከፍተኛ ጫናና እስር ከዚህም ሲያልፍ ለሞት የተዳረጉበት ነበር ያለው ሰማያዊ ፓርቲ ገለልተኛ ሲቪክ ማህበራት እንዳይታዘቡ መከልከላቸውን ገልጾአል፡፡ ጋዜጠኞችን፣ ጦማሪያንን፣ የሀይማኖት አባቶችንና ፖለቲከኞችን ለማጥቃት በወጣው የፀረ ሽብር ህግ ምክንያት ኢትዮጵያ በፖለቲካ እስረኞች ብዛት ከአፍሪካ ቀዳሚዋ መሆኗን ፓርቲው አስታውሳል፡፡

የጉባኤው አባላት ከኢትዮጵያ ጋር ባላቸው የንግድ ግንኙነትና በሚያበረክቱት እርዳታ ምክንያት በሰብአዊ መብት፣ ዴሞክራሲና ልማት ላይ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ማድረግ የሚችሉ ቢሆንም የኃይለማርያም ደሳለኝ ፓርቲ የሚመራው መንግስት ለሰብአዊ መብት፣ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እየገደበና ተቃዋሚዎች ላይ ከፍተኛ በደል እያደረሰ ይገኛል ብሏል፡፡

ጉባኤው ሰብአዊ መብትና ዴሞክራዊያዊ መብትን ለልማትና የኢኮኖሚ ግንኙነት በቅድመ ሁኔታነት በመውሰድ ጫና ማድረግ ካልቻለ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ግንባታን እንደሚጎዳም ሰማያዊ ፓርቲ አሳስቧል፡፡ በመሆኑም ጉባኤው የፖለቲካ እስረኞች ያለ ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ፣ ኢህአዴግ ተቃዋሚዎችን ማሰርና እንቅስቃሴያቸውን ከመገደብ እንዲቆጠብ እና አፋኝ አዋጆች ላይ ማሻሻያዎች እንዲደረግባቸው በኢህአዴግ መንግስት ላይ ጫና እንዲያደርግና ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድ አሳስቧል፡፡



 

Thursday 4 June 2015

ዳኛ ብርቱካን ማሙሸትን ፈታች – ፖሊስ በራሱ ውሳኔ አልፈታውም!

Mamushet_court_order_062015

አሳዛኝ ዜና – ተፈታ ታሠረ
(ለገሰ ወ/ሃና)
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዝደንት አቶ ማሙሸት አማረ ዛሬ ግንቦት 25/2007 ዓም ጠዋት 3:00 አካባቢ የተሠየመው ችሎት ማሙሸት አማረ ክሱ ተቋርጦ ይፈታ ብሎ ወስኗል።

በዚህ መሠረት የማስፈቻ ወረቀት ይዘን ታስሮበት የነበረው ቦሌ ፓሊስ መምሪያ ከጠዋት ጀምሮ ብንጠብቅም እስረኞች ሲመለሹ ማሙሸት አልተመለሰም የቦሌ ክ/ከተማ ፓሊስ ሀላፊዎች ማሙሸት ለምን እንዳልመጣ ስንጠይቃቸው ጠብቁ ሲሉን ቆይተው ከቀኑ 11:55 ላይ ማሙሸት አዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን መወሰዱን ነግረውናል እስካሁን ያለበትን ማወቅ አልቻልንም ነበር ፡፡


አሁን በደረሰን ዜና በሌላ ክስ ሳይከሰስ እንዳልቀረ የሚጠቁም ነገር እየሠማን ነው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድረጅት ( መኢአድ) አባላት እና ቤተሰቦቹ ማሙሸት አማረ ታስሮበት የነበረው ቦሌ ፓሊስ መምሪያ ተሰባስበን የፕሬዝዳንታችንን መፈታት አስመልክቶ ደስታቸንን ለመግለጽ ተሰባስበን ነበር ይህንን ዜናም ለአለም ለማብሰር ዝግጅታችንን ጨርሰን ባለንበት ሰአት አስደንጋጭ ዜና ሰማን ማሙሸት አዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን እንደተወሰደ ነገሩን የኛ ሰዎችም በፍጥነት አዱስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ሄደው ሲጠይቁ ማሙሸት እነሱ ጋረ መግባቱን አና አስረኛ መሆኑን በመግለፅ ምግብ እና ልብስ አምጡለት እንደተባሉ ገልፀዋል ሚያዝያ 12/2007 ዓም ድንጋይ አስወርውረሀል የሚል ሌላ ክሰ እንደተፈበረከለትም ጭምር ሠምተናል ታስሮበት የነበረው ክስ ሚያዚያ 14/2007 ዓም መንግስት የጠራውን ሰልፍ ወጣቶችን አደራጅተህ አመፅ እንዲነሳ አቀነባብረሀል የሚል ነበር ተከላከል ተብሎ መከላከያ አሰምቶ ነበር ከሰው ማስረጃ ሌላ በተከሰሰበት ቀንና ሰአት ልደታ ፍረድ ቤት ችሎት ላይ እንደነበረ ከፍረድ ቤት ያቀረበው ሠነድ አላፈናፍን ስላላቸው እንደገና ወደ 12/2007 አውርደው መክሰሳቸወ ነው ነገ ጠዋት ግንቦት 26/2007 ዓም በ3:00 አራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንደሚቀርብ ታውቋል ፡፡

የአለም ሀገራት ባሰፈኑት የህግና ፍትህ ስርአት ምዘና ኢትዮጵያ ከ102 የአለም ሀገራት 94ተኛ ደረጃ ተሰጥቷታል



ዎርልድ ጀስቲስ ፕሮጀክት የተባለው በአለም ላይ ፍትህና የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ እሰራለሁ የሚል ተቋም የ 102 የአለም ሀገራትን የፍትህና ህግ ስርአት ደረጃ ይፋ አድርጓል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ከ 100 ሺህ የማያንሱ ህዝቦችን መጠይቅ በማድረግ ጭምር የተጠናቀረው ይህ የተቋሙ ሪፖርት በዚህ ረገድ የኢትዮጵያችንንም ደረጃ ይፋ አድርጓል፡፡ …
የፍትህና ህግ የበላይነት ጉዳይ ብዙ ጊዜ የህግ ሰዎች ሾል ብቻ ተደርጎ ሊታይ ይችላል ነገር ግን ሁላችንንም በየእለቱ የሚያጋጥም የእለት ተእለት ጉዳይ ነው ያለው ተቋሙ የአለም መንግስታት ለዜጎቻቸው ያላቸው ግልጽነትና ተጠያቂነት የሚለካውም በዚሁ መስፈርት እንደሆነ ነው ያስቀመጠው፡፡

ሪፖርቱ በዋናነት የአለም መንግስታት ለዜጎቻቸው የቱን ያክል ግልጽነትና ተጠያቂነት አስፍነዋል የሚለውን ሲያስቀምጥም በአራት መስፈርቶች እንደመዘናቸው ነው የገለጸው፡፡ መንግስታቱ በተጻፉ ህጎችና መረጃዎች ነው ወይ ህዝባቸውን የሚያስተዳድሩት የሚለው ቀዳሚው መስፈርት ሲሆን፣ የዜጎች መረጃ የማግኘት መብት፣ የሲቪክ ማህበራት ተሳትፎ፣ እንዲሁም ቅሬታና አቤቱታ አፈታት በሚሉ አራት መመዘኛዎች ሀገራቱ መገምገማቸው ታውቋል፡፡

በዚህም መሰረት ከአጠቃላይ 102 ሀገራት ውስጥ ስዊድን፣ ኒውዚላንድና ኖርዌይ እጅግ ግልጽ የሆኑ የመንግስት ስርአት የሰፈነባቸው ተብለው የህግና ፍትህ ስርአታቸው ሲወደስ እንደ ማይናማር፣ ኡዝቤኪስታንና ዚምባብዌ ያሉ ሀገራት ደግሞ መንግስታቶቻቸው ዝግ በሆነና ፍትህና ህግ ባልሰፈነበት ሁኔታ ህዝባቸውን የሚያስተዳድሩ ተብለው በመጨረሻዎቹ እርከኖች ላይ ሰፍረዋል፡፡
የኢትዮጵያችንንም ደረጃ ያስቀመጠው ይህ ሪፖርት በአራቱም መስፈርቶች መልካም የሚባል ውጤት እንዳላገነች ነው ይፋ ያደረገው፡፡

በተጻፉ ህጎችና መንግስታዊ መረጃዎች 73ተኛ፣ በመረጃ ማግኘት መብት 79ኛ፣ በዜጎች ተሳትፎ 97ተኛ፣ እንዲሁም በቅሬታ አፈታት ስርአት 89ኛ ደረጃዎችን ያገኘችው ኢትዮጵያችን ይህ ደግሞ በዚህ ሪፖርት በአጠቃላይ ውጤት ከ 102 ሀገራት በ 94ኛ ደረጃ ላይ እንድትሰለፍ እንዳደረጋት ነው የተነገረው፡፡

Wednesday 3 June 2015

መኢአድና ኢራፓ የምርጫውን ውጤት አንቀበልም አሉ



የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ) ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. የተካሄደውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት እንደማይቀበሉት፣ ግንቦት 25 ቀን 2007 ዓ.ም. በየጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ፡፡

መኢአድ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ዋና ጽሕፈት ቤቱ ምርጫውን አስመልክቶ በፕሬዚዳንቱ አቶ አበባው መሐሪና በሌሎች የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች መግለጫ ሲሰጥ፣ በምርጫው ወቅት ገጠመኝ ያላቸውን ችግሮችና ጫናዎች ዘርዝሮ አቅርቧል፡፡

‹‹á‰Łáˆˆá‰á‰ľ አራት ምርጫዎች በተከሰቱ ችግሮች ዙሪያ መፍትሔ አስቀምጦ ሙሉ በሙሉ ተሻሽሎ ይካሄዳል የሚል ዕምነት ቢኖረንም፣ ራሱን ሙሉ በሙሉ ወደ አምባገነንነት በቀየረው ገዥ ፓርቲ አፈና፣ ወከባ፣ እስራትና ግድያ የተነሳ ምርጫው ሳይሳካ ቀርቷል፤›› በማለት መኢአድ አስታውቋል፡፡

መኢአድ በምርጫው ዕለትና ከዚያ ቀደም ብሎ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ደረሰብኝ ያላቸውን ችግሮች ዘርዝሯል፡፡ ከአዲስ አበባ በስተቀር ኦሮሚያ፣ አማራና ደቡብ ክልሎችን ጨምሮ አባላቱ መታሰራቸውንና ታዛቢዎቹ ከምርጫ ጣቢያ መባረራቸውን ገልጿል፡፡
‹‹áˆáˆ­áŒŤá‹ ነፃ፣ ፍትሐዊና፣ ሰላማዊ እንደሆነ ይገለጽ እንጂ በተግባር የታየው ግን የዚህ ተቃራኒ ነው፤›› ብሏል፡፡ ‹‹áˆ°á‹ እየደበደቡ፣ እያሰሩ፣ እያንገላቱ፣ ከመኖሪያ እያፈናቀሉና የግድ ንብን ምረጡ ብለው ለማስፈራራታቸው ተጨባጭ መረጃ ባለበት ሁኔታ እንዴት ብሎ ነፃ፣ ፍትሐዊና ሰላማዊ ምርጫ እንደተካሄደ የሚያውቀው አፋኙ ሥርዓት ብቻ ነው፤›› በማለት መኢአድ በመግለጫው አስታውቋል፡፡

በምርጫው ምክንያት የታሰሩ የፓርቲ አባላትና ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል፡፡ ‹‹áˆáˆ­áŒŤá‹ ታዋቂ የሆኑ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችና ከፖለቲካ ገለልተኛ የሆኑ የሲቪክ ማኅበራት ባልተገኙበት ኢሕአዴግ ባደራጃቸው የሲቪክ ማኅበራትና አባብሎ ወደ ታዛቢነት ያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች በተገኙበት የተካሄደ በመሆኑ፣ ይህንን የፖለቲካ ድራማ የተከናወነበት ምርጫ የማንቀበለው መሆኑን እናስታውቃለን፤›› በማለት መኢአድ መግለጫውን አጠቃሏል፡፡
የፓርቲውን የወደፊት አቅጣጫ በተመለከተ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አበባው ሲገልጹም፣ ‹‹áŠ¨áˆŒáˆŽá‰˝ ፓርቲዎች ጋር መክረን ዘክረን ወደፊት የምናሳውቀው ይሆናል፤›› ብለዋል፡፡

በተመሳሳይም በዋና ጽሕፈት ቤቱ መግለጫ የሰጠው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፣ የዘንድሮው ምርጫ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መካሄዱን ያስረዱልኛል ያላቸውን የተለያዩ ክስተቶች በማንሳት አስረድቷል፡፡ በፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ ተሻለ ሰብሮና በሌሎች ኃላፊዎች በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለጸው፣ ለምርጫ ቦርድ ፓርቲው ያቀረባቸው ዕጩዎች ቁጥራቸው ያለምንም አሳማኝ ምክንያት ተቀንሶ ፓርቲው በተወሰኑለት ዕጩዎች ብቻ እንዲወዳደር መደረጉ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮበታል፡፡
እንዲሁም በአማራ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎችና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዕጩ ምዝገባ ወቅት፣ በቅስቀሳና በምርጫው ዕለት አጋጠሙኝ ያሏቸውን ችግሮች በባለ 6 ገጽ መግለጫው አስታውቋል፡፡ አብዛኛዎቹ ችግሮችም ከዕጩዎች አለመመዝገብ፣ ከአባላት መዋከብና መታሰር እንዲሁም የታዛቢዎች በሥፍራው ተገኝተው መታዘብ ከመከልከላቸው ጋር የሚያያዙ ናቸው፡፡
‹‹áŒ áŒŁáˆ­ ግድፈቶች በተንፀባረቁበትና በተስተዋሉበት ሁኔታ የሕግ የበላይነት ተሟልቷል ተብሎ ከነጉድፉ መቀበል የፖለቲካ ቃር የሚያስይዝ ከመሆኑም በላይ፣ ከቀደምቶቹ ምርጫዎች 2002 እና 2005 (ማሟያና አካባቢያዊ) ባልተለየ መልኩ በአንድ ቅርጫት የተቀመጠ የቅድመ ምርጫ ሒደትና ውጤት በመሆኑ ፓርቲው አልተቀበለውም፤›› በማለት አስታውቋል፡፡

ቀጣይ አቅጣጫቸውን በተመለከተ ከሪፖርተር ለቀረበላቸውም ጥያቄ፣ ‹‹á‰ á‰ľáŒáˆ ደክመን ሳይሆን በመንግሥት ጫና ምክንያት መፈናፈን ባለመቻላችን ምንም እንኳን ዛሬ በዝረራ ብንወጣም፤ ዝረራው ግን ለነገው ቁጭት ጭሮብናል፤›› በማለት መልሰዋል፡፡
ፓርቲው ለወደፊቱ ሁለት አቅጣጫዎች ማዘጋጀቱን ገልጿል፡፡ አንደኛው ብሔራዊ መግባባትን ማስገኘት የሚል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር አብሮ መሥራት የሚሉ ናቸው፡፡

Tuesday 2 June 2015

ናትናኤል የዓለም ዘውድ የ3 አመት ከ3 ወር እስራት ተፈረደበት

የኢትዮጵያ መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስ ኢትዮጵያውያን ላይ የፈፀመውን የጭካኔ እርምጃ ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ላይ ‹‹áˆáŠ¨á‰ľáŠ“ ብጥብጥ›› ፈጥረሃል በሚል ተይዞ የታሰረው ናትናኤል የዓለም ዘውድ የ3 አመት ከ3 ወር እስራት ተፈረደበት፡፡ ዛሬ 25/2007 ዓ.ም የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት መናገሻ ምድብ ችሎት የቀረበው ወጣት ናትናኤል የዓለም ዘውድ ላይ የቀረበው ክስ ‹‹áˆáŠ¨á‰ľáŠ“ ብጥብጥ መፍጠር›› የሚል ሲሆን አቃቤ ህግ ‹‹áˆáŠ¨á‰ľáŠ“ ብጥብጡን የፈጠረው ኢትዮጵያውያን ላይ ግድያ የፈፀመውን አይ ኤስ አይ ኤስ ለማውገዝ የተጠራው ሰልፍ ላይ በመሆኑ፣ በተፈጠረው ረብሻ በርካታ ሰዎች የተጎዱ በመሆኑ እና ረብሻውን የፈፀመው አምስተኛው አገራዊ ምርጫ እየተቃረበ ባለበት ወቅት በመሆኑና ይህም አደጋውን ያባብስ የነበር መሆኑን በማገናዘብ›› የሚል የቅጣት ማክበጃ መጨመሩን ገልጾአል፡፡

በሌላ በኩል በተመሳሳይ ክስ ተከሰው በዚሁ ፍርድ ቤት የቀረቡት ማቲያስ መኩሪያ፣ ብሌን መስፍን፣ ተዋቸው ዳምጤና መሳይ የተባለ ሌላ ወጣት መከላከያ ምስክር ለማቅረብ ለሰኔ 4 ተቀጥረዋል፡፡ እነ ማቲያስ ‹‹áˆ°áˆá‰ ላይ ሀሰተኛ ወሬ በማውራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እየተናገሩ በነበረበት ወቅት ወደ ፖሊስ ድንጋይ በመወርወር፣ ህዝቡን አትነሳም ወይ በማለት...›› የሚል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን በጉዳዩ ላይ ዛሬ ይቀርባል ተብሎ የነበረው የቪዲዮ ማስረጃ ባለመቅረቡ በሚቀጥለው ቀጠሮ እንዲቀርብላቸው ጠይቀዋል፡፡

በተመሳሳይ ‹‹áŒ á‰…ላይ ሚኒስትሩ እየተናገሩ በነበረበት ወቅት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድንጋይ በመወርወር ሰልፉን አውካችኋል›› የተባሉ ሌሎች አምስት ወጣቶች ለሰኔ 4 የመከላከያ ምስክር እንዲያቀርቡ ተቀጥረዋል፡፡ በሰልፉ ሰበብ ተይዘው የታሰሩት ወጣቶች በቤተሰብ እንዳይጠየቁ መከልከላቸውን ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡

ይህ ሕዝብ የዋዛ አይመሰላችሁ … (ለልሾ ያልተፃፈ ደብዳቤ)


ይሕ ሕዝብ፡-
አፄ ቴዎድሮስን ወልዶ የበላ፤ የአፄ ዮሐንስን አንገት ያስቆረጠ፤ በእምዬ ምንሊክ ሐውልት ላይ ቁማር የሚጫወት፤ አባባ ጃንሆይን (ሥዩመ-እግዚአብሔር) አንግሶ ያዋረደ፤ ቆራጡን መሪ ጓድ መንግሥቱ ኃይለማሪያምን አንቆራጦ ያባረረ (በቁሙ አስቀምጦ ቲያትር የሚያሳይ)፤ ታጋይ መለሾ ዜናዊን ያስደነገጠ (አስደንግጦ የገደለ የሚሉም አሉ)፤እንደሠራ አይገድል!
መሪዎቹን የሚፈራ- መሪዎቹን የሚጠላ
መሪዎቹ የሚፈሩት-መሪዎቹ የማይወዱት ፡፡ (No love lost between them)
ሠምና ወርቅ የሆነ ሕዝብ ነው፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
ፍቅሩንም ጥላቻውንም በሆዱ የሚፈጅ ምሥጢረ ሥላሴ የሆነ ሕዝብ ነው፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
አድዋ ላይ ነጭ ተራ ፍጡር መሆኑን ያስመሰከረ፡፡ “ጥቁር ሠው” የሠው ዘር መገኛ ብቻ ሳይሆን ከሌላው ዕኩል መሆኑን ያረጋገጠ ኩሩ ሕዝብ ነበር፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
ክፉ ቀንን ያለፈ፤ ከ66 የተረፈ፤ 77 ትንም 97ትንም ያያ… ተአምረኛ ሕዝብ ነው፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
ለኮሪያ የዘመተ፤ ማንዴላን ያሠለጠነ፤ ለአፍሪካ የነፃነትና የባንዲራ እርሾ ያበደረ… ገራሚ ሕዝብ ነበር፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
እየሱስ ክርስቶስ ሲጠመቅ ቆሞ የመሠከረ፤ ሞስሊሞች ሲሳደዱ ያስጠጋ፤ በመጽሐፍ ቅዱስ እስከ ቱንት የተጠቀሰ፤ በቅዱስ ቁራን የተወደሰ፤ በእየሩሳሌም ርስት ያለው፤ለነብዩ መሐመድ አዛን ያለ፤ የጠገበ መንፈሳዊ ታሪክ ያለው ሕዝብ ነው፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
የአክሱም ሀውልትን ያቆመ፤ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ያነፀ፤ የጎንደር ቤተ-መንግሥቶችንና የሐረር ግንቦችን የገነባ አሪፍ ሕዝብ ነበር፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
ንጉሡ ጥለውት ጠፍተው (ተሰደው) ለልሥ የጎበዝ አለቃ በመፍጠር ፋሺሽቶችን ተዋግቶ አገሩን ነፃ ያወጣ፤ መንግሥቱም (ኃይለማሪያም)ወደ ዚምባቡዬ ሪፈር በተባለ ጊዜ ራሱን በራሱ ያስተዳደረ ጨዋና ንጉሡ ከሥደት ሲመለሹ አልጋውን ያስረከበ የዋህ ሕዝብ ነበር (አይገርምም?)፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
በራሡ ቋንቋ ፍቅሩን አስከመቃብር የጻፈ፤ ሼክስፒርን ፈቶ የመግጠም ፀጋ (ዬ) የተሠጠው ሕዝብም ነው፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
በቅዱስ ያሬድ በኩል ከሠማየ ሠማያት የመልአክትን ዝማሬ ሰምቶ ዜማ የሠራ ዜመኛ ሕዝብ ነው፡፡ (ሞዛርት የለ -ቬቶቨን የት ነበር? ወፍ የለም)

ይሕ ሕዝብ፡-
ጦርነትን በባዶ እጁ እንዳሸነፈ ሁሉ ኦሎምፒክንም በባዶ እግሩ ድል ያደረገ ጉደኛ ሕዝብ ነው፡፡ (ሮም ሁለቴ ጉድ ሆነች እንዳሉት የአውሮፓ ወሬኞች…)

ይሕ ሕዝብ፡-
የዓባይን ልጅ ውሀ ጠማው ተረቱን እያደሰ ሱዳንን አልፎ ግብፅን እስከ ሲናይ በርሀ ውሃ የሚያጠጣ ሳይተርፈው የሚቸር ውሃ የሚያደርግ ሕዝብ ነው፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
ሌላው የአፍሪካ ሕዝብ የቀኝ ግዛት እባጩ ንፍፊት ሳይፈነዳለት አብዮት ያፈነዳና እውነተኛው መንገድ የእኔ ብቻ ነው ብሎ ባላብ አደርና በወዛደር በእናቸንፋለንና በእናሸንፋለን ጎራ ለይቶ አንድ ጥይትና ወጣት እስኪቀር ድረስ የሚጫረስ ግራ የገባው-ግራ -ዘመም ሕዝብ ነበር (ው)፡፡

ይሕ ሕዝብ፡-
ከእናቱ ልጅ ይልቅ በመጽሐፍ ለሚያውቃቸው አብዮተኞች በማድላት ወንድሙን የሚገድል፤ አገር ለመገንጠልና ለማስገገንጠል እስ-በሱ የተጫረሰ ጉደኛ ሕዝብ ነው፡፡
የሆነው ሆኖ…

ይሕ ሕዝብ፡-
መሪዎቹን የሚፈራ- መሪዎቹን የሚጠላ
መሪዎቹ የሚፈሩት-መሪዎቹ የማይወዱት ፡፡
ሠምና ወርቅ የሆነ ሕዝብ ነው፡፡
ፍቅሩንም ጥላቻውንም በሆዱ የሚፈጅ ምሥጢረ ሥላሴ የሆነ ሕዝብ ስለሆነ በቅጡ ግዙት፡፡