Sunday 30 March 2014

በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት… የህወሃት ሰዎች ጉድ!

በዝርፊያ ወንጀል ተጠርጥረው በተከሰሱ የደኅንነት ሠራተኞች ላይ ምስክሮች ተደመጡ
በውጭ ዜጋ ላይ ዝርፊያ በመፈጸም ወንጀል ተጠርጥረው በተከሰሱ የደኅንነት ሠራተኞች ላይ ምስክሮች መደመጥ ጀመሩ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአገር ውስጥ ደኅንነት ሠራተኛ በሆኑት አቶ ዮሐንስ ኪሮስ አብዩና በአቶ በኩረ ጽዮን አብረሃ ዜና፣ እንዲሁም ሾፌር መሆኑ በተገለጸውና ተባባሪ ነው በተባለው የኑስ አብዱልቃድር መሐመድ ላይ የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን ምስክሮች መስማት የጀመረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት መጋቢት 18 ቀን 2006 ዓ.ም. ነው፡፡
ክሱ እንደሚለው፣ ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ከአሥር ወራት በፊት ግንቦት 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ከምሽቱ 12፡30 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 19 ልዩ ቦታው ደንበል ሲቲ ሴንተር ሕንፃ አካባቢ፣ ሚስተር ካሊድ አዋድ የተባሉ የሳዑዲ ዓረቢያ ዜግነት ያላቸውን ግለሰብ ያገኟቸዋል፡፡
ግለሰቡን ሲፈትሿቸው 1,200 ዶላርና 1,600 የሳዑዲ ሪያል አግኝተው ከወሰዱ በኋላ፣ ወደ ካራማራ ፖሊስ ጣቢያ ወስደው እንዳሳደሯቸው ክሱ ያስረዳል፡፡ በማግሥቱ ግንቦት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. የግል ተበዳይን ቤታቸው በመውሰድ ቤታቸውን በመበርበርና የተቆለፈ ሳምሶናይት በመስበር 8,000 የሳዑዲ ሪያልና 2,000 ዶላር፣ በድምሩ ወደ ኢትዮጵያ ብር ሲቀየር 106,880 ብር ለግል ጥቅማቸው ማዋላቸውንም በክሱ ተጠቁሟል፡፡
ሾፌር መሆኑ የተገለጸው የኑስ አብዱልቃድር የተባለው ተርጣሪ ደግሞ ከሁለቱ ተጠርጣሪዎች ጋር በመመሳጠር፣ የግል ተበዳይ የሆኑትን የሚስተር ካሊድ አዋድን ቦታና እንቅስቃሴ በመጠቆም፣ እንዲሁም የተሽከርካሪ አገልግሎት በመስጠትና በወንጀሉ ተሳትፎ በማድረግ 13,000 ብር ለግል ጥቅሙ ማዋሉን ክሱ ያብራራል፡፡
Corruption by TPLF securities
Corruption by TPLF securities
የደኅንነት ሠራተኞቹ የግል ተበዳይን በቁጥጥር ሥር ባዋሉበት ዕለት በግምት ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ሲሆን፣ የተበዳዩ ሠራተኛ መሆናቸው ለተገለጸ ግለሰብ ስልክ ደውለው 100 ሺሕ ብር ካልሰጧቸው ተበዳዩ እንደማይፈቱ መግለጻቸውን የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡
በአጠቃላይ ተጠርጣሪዎቹ በዋና ወንጀል አድራጊነት ፈጸሙት በተባለው ገንዘብ ወስዶ መሰወርና ጉቦ መጠየቅ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው፣ ዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ የሚያስረዱለትን ሦስት ምስክሮች ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል፡፡
የዓቃቤ ሕግ የመጀመሪያ ምስክር ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ሾፌሩ ስልክ ደውሎላቸው 100 ሺሕ ብር ካልሰጧቸው ተበዳዩን እንደማይለቋቸው እንደገለጹላቸውና በድጋሚ ከደኅንነት ሠራተኛው በኩረ ጽዮን ጋር በመሆን የተጠየቀውን 100 ሺሕ ብር ወደ 80 ሺሕ እና 50 ሺሕ ብር ዝቅ በማድረግ እንደተደራደሯቸው መስክረዋል፡፡
ሁለተኛው ምስክር የግል ተበዳዩ ሲሆኑ፣ በክሱ ላይ የሰፈረውን ቃል በቃል አስረድተዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ቀሪ ምስክር ለመስማት ለሚያዝያ 9 ቀን 2006 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
Source_ethioforum.org

መጋቢት 28 2006 ደረሰ !!! አዲስ አበባ‹‹ለእሪታ ቀን!››ትዘጋጅ ዘንድ ጥሪ ተደርጓል። የሰማህ ላልሰሙት ንገራቸው !!! – ምንሊክ ሳልሳዊ

መብራት ውሃ የስልክና የኢንተርኔት ኔትወርክ አገልግሎቶች መብቶች የህዝብ ናቸው!!!!!
አቤቱታችን ከፖለቲካ ነጻነት እና ዲሞክራሲያዊነት ጎን ለጎን የመሰረታዊ አገልግሎቶች ጥያቄ ነው …ይህ ደሞ ለየት ባለ መልኩ አብዮታዊ ነው::እኛ በሰው አገር የምንኖር ዲያስፖራዎች በወገናችን ላይ የሚደርሰውን ሰቆቃ ከማውራት እና መኖሪያ ፍቃዳችን ሲታደስ ከመቀዝቀዝ ዉጪ በወያኔ ላይ የምናሳድረው ጫና እምብዛም ጉልፍ ስፍራ የለውም:: እርስ በርሳቸው የሚላተሙ የጆተኒ ተቃዋሚ ፖለቲከኞች በላም አለኝ ተስፋ ህዝባችንን አረንቋ ውስጥ እየጨመሩት ነው::
ለጋች አገራት የሚያወጧቸው ሃሰተኛ ጸረ አፍሪካ ሪፖርቶች በተለይ የምስራቅ አፍሪካን ተገን አድርጎ የተመቻቸው የብሄራዊ ጥቅማቸው ፎርሙላ ስኬት የአምባገነኖችን እድሜ በማስረዘም ህዝብ እንዲጭበረበር የህዝብ ጥያቄዎች እንዲደናቀፉ ለገዢዎቻችን የልብ ልብ ሰቷቸዋል:: ለብሄራዊ ጥቅም አስጊ ይሆናሉ የተባሉ የፖለቲካ ድርጅቶችን እስከማጨማደድ እየዘለቀ በኢጅ አዙህ ህዝባዊ ጥያቄዎች እንዲታፈኑ እየተደረገ አምባገነናዊ አገዛዝን አፍልተውብናል እንሱ ለጋሽ አገራት::
መሰረታዊ ፍላጎቶች እና የአገልግሎት ፍጆታችን በበቂ ሁኔታ ባልተሟላበት አገር መንግስት ፕሮጀክት ለመጨረስ የገንዘብ እጥረት ገጠመኝ በሚልበት አገር ብሄራዊ ባንክ የውጪ ምንዛሬ የለኝም በሚልበት እና የመንግስት ካዝና ባዶ ሆኖ በዕቃ ግምጃ ቤት ሰነድ ጨረታ ከቱጃሮች መንግስት በሚበደርባት አገር ጥቂት ፖለቲካው የወለዳቸው ሃብታሞች እጅግ ብዙ የኢኮኖሚ ድቀት ያፈራቸው ደሃዎች በፈሉበት አገር ምን አይነት የኢኮኖሚ እድገት እንደተመዘገበ አነጋጋሪ ነው:; እስከመቼ የአምባገነኖችን ደጋፊዎች ዉሸት ተሸክመን እንዘልቃለን::
መብራት ውሃ ስልክ ሀገሪቷ ተሰርቶ እና ተበድራ ሳይሆን በተፈጥሮ የታደለችው ጸጋዋ እንደሆነም ያለን ሃብት ይመሰክራል ህዝቡ ያለውን ቴክኖሎጂ ከተፈጥሮ ሃብቱ ጋር አደባልቆ እንዳይጠቀም እኛ እናውቅላቹዋለን የሚሉ የወያኔ አውሬዎች ቀፍድደው ይዘውታል::
በቀላል ሊፈታ የሚችል ችግርን በፖለቲካዋ ሳንካ መተብተብ ምንም የሚጠቅም ስላልሆነ ህዝቡ አስፈላጊውን የአገልግሎቶች አቅርቦት እንዲያገኝ መደረግ አለበት ብለን ካሁን በፊት ብንጮህም ከቀድሞ በባሰ መልኩ ብሶበት ይገኛል::
በአለማችን በረሃ በተባሉት አገሮች የውሃ አቅርቦት በሰፊው ለህዝባቸው እየሰጡ ሲሆን የተጣሩ ውሃዎች ሳይቀር በርካሽ ዋጋ እየተሸጡ ነው::በኢትዮጵያችን ግን በተፈጥሮ የታደልነውን ውሃ በፖለቲካ ሹማምንት ልፍስፍስነት ልንጠቀምበት አልቻልንም ትልልቅ እና ገባር እንዲሁም ትንንሽ ወንዞች እና የተፈጥሮ ውሃ ምንጮች በሞሉባት ሃገራችን ህዝብ ውሃ ተጠማሁ ሲል መመልከት አስደንጋጭ ነው::ሃገሪቱ በውሃ ችግር ተውጣልች::የውሃ እጥረት ኖሮን ሳይሆን በአግባቡ አለመጠቀም እና ችግሩን የመፍታት ባህል ስላሌለን ነው::ለጎረቤት አገሮች ውሃ እንሰጣለን እየተባለ ባለበት የፕሮፓጋንዳ ጡዘት ውስጥ እኛ በጥማት ማለቃችን አሳፋሪ ነው::
ወድ መብራት ስንመጣ ደሞ መንግስት ያለ እንኳን ተደርጎ ማሰብ ይከብዳል:: የኢትዮጵያ ዲሞክራሲ መብራት ጠፍቶ ሲመጣ መብራት መጣ ብሎ መጮህ ነው ተብሎ በሰው ሃገር ጋዜጦች እስኪቀለድብን ድረስ ወያኔ በህዝብ ጭንቅላት ጢባጢቦ እየተጫወተች ነው::ይህ እንደገጠመኝ እና እድል የሚታየው የመብራት እቃቃ ጨዋታ በአግባቡ መፍታት እየተቻለ ችግሩንም ማድረቅ እየተቻለ ለምን መዘናጋት እንደሚፈጠር ማስረዳት የሚችል ባለስልጣን አልተገኘም::በኤሌክትሪክ መጥፋትና ሥርዓት አልበኝነት ምክንያት በርካታ ኢንዱስትሪዎች ሥራቸውን እያቆሙ ናቸው፡፡ በርካታ ማሽኖች ከጥቅም ውጭ እየሆኑ ናቸው፡፡ በመኖሪያ ቤቶች ቴሌቪዥኖች፣ ፍሪጆችና ሌሎች የኤሌክትሪክ ዕቃዎች እየፈነዱና እየተቃጠሉ ነው፡፡ በመብራት መጥፋት ምክንያትም የየዕለቱ ኑሮ ይዘቱም ገጽታውም እየተበላሸ ነው፡፡ ከመኖሪያ ቤቶች አልፎ ካፌዎችም በመብራት መጥፋት ምክንያት ‹‹ተረኛ መድኃኒት ቤት›› እየመሰሉ ነው፡፡ ሻይ ታዞ ‹‹ይቅርታ መብራት የለም›› የሚል መልስ መስማት የተለመደ እየሆነ ነው፡፡ እውነት ኢትዮጵያ ለዜጎቿ፣ ለኢንዱስትሪዎቿም ሆነ ለሁሉም ዓይነት እንቅስቃሴዎቿ የሚሆን በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል የላትም? አይኖራትም? አላትም ይኖራታልም፡፡ በቂ የውኃ ኃይል ማመንጫዎች የንፋስ የኃይል ማመንጫዎች የፀሐይ የኃይል ማመንጫ አቅም የጂኦ ተርማል የኃይል ማመንጫ አቅምም አለ፡፡ እንኳን ለራስዋ ለሌሎች አገሮችም የሚሆን የኤሌክትሪክ አቅርቦት ዕምቅ ሀብት አላት፡፡ ኦኖም ግን በአግባቡ የሚያዳርስ እና የመልካም አስተዳደር ችግሮች አጣብቂኝ ውስጥ ስለከተቷት ህዝቧ አስፈላጊውን የአገልግሎት መብቶች እና አቅርቦቶች ሊያገኝ አልቻለም::በሃይል ግንባታ ሰበብ በህዝብ ላይ መንግስታዊ አሻጥር እየተፈፀመ ነው::
ወደ ስልክ እና ኢንተርኔት ኔትወርክ ስንመጣ በጸሎች የሚገኝ ያውም ተለቅሶ መፍትሄም የጠፋለት ጉዳይ ከሆነ ቆይቷል:: በአለማችን በስፋት ይህን የኔትዎርክ ችግር ተቀርፎ ባለበት ሰአት የወያኔ ባለስልጣናት ግን በአደናባሪዎቻቸው በኩል በፋይበር ቅንጠሳ እና በህንጻ መብዛት ቢያሳስቡም ከነሱ ቀድሞ ንቃተ ህሊናው ያደገውን ህዝብ ግን ሊሸውዱት አልቻሉም:: ያው እንደለመዱት በጠበንጃ እና ሽብር በመንዛት ዝም አሰኝተውታል:: የወያኔ መንግስት የህዝብን የአገልግሎት አቅርቦት ጥያቄዎች መፍታት እየቻለ እንዳይፈቱ በማድረግ በሚፈጸም አሻጥር እራሱ አጣብቂኝ ውስጥ እንደገባ ሊገነዘበው አልደፈረም:: የመልካም አስተዳደር ብልሃት የሞላበት አመራር ህግ አክባሪ እና አስከባሪ ባለስልጣንትን ለማግኘት ሁላችንም በትግሉ ላይ እንረባረብ።
ምንሊክ ሳልሳዊ1907304_10201492092575183_1400467336_n

Saturday 29 March 2014

የክህደት ኣቀበት

አብረሃ ደስታ


እውነቱን ለመናገር በኢትዮጵያ ፖለቲካ ምክንያት እንደሰሞኑን በግኜ የማውቅ ኣይመስለኝም። ኣቤት ክህደታችን! እንዴት ተክነንበታልሳ ወገኖች! ረጋ ብላችሁ በጥሞና ኣንድታነቡኝ ብርታቱን ይስጣችሁ፥
1• በዛሬይቱ ኢትዮጵያችን ነባራዊ ሁኔታ ብሄር ማለት ምን ማለት እንደሆነ በትክክል የሚነግራችሁ ሰው ኣታገኙም። የብሄር ፖለቲካ ኣቀንቃኞቹ ራሳቸው የሚግባቡበት ወጥ የሆነ የብሄር ትርጉም እንኳን የላቸውም። ብሄር ለኣንዳንዱ በቋንቋ ነው የሚገለፀው፤ ለሌላው በዘርና ትውልድ ሃረግ ነው የሚገለፀው፤ ደግሞ ለሌላው በጂኦግራፊ ነው የሚገለፀው፤ የምርጫ ጉዳይ እንጂ ሌላ ምንም መስፈርት ኣይጠይቅም የሚሉም ኣሉ። ከየትም ይወለድ የትም፤ ማንኛውንም ቋንቋ ይናግር፤ የትም ይኑር ብሄሩ «የመረጠው» የህይወት ዘይቤ ነው የሚሉ የብሄር ፖለቲካ ኣራማጆችም ኣሉ። (ወደ ዝርዝሩ ኣልገባም፤ ጊዜና ቦታ ይፈልጋልና፤ ሆኖም በትርጉም ደረጃ እንኳን እንደማይግባቡ ኣስምረንበት እንለፍ።)
2• በብሄር ትርጉም የማይግባባ ፖለቲከኛ የብሄር ፖለቲካ ሲያራምድ ማየት በጣም የሚደንቅ ምፀት ነው። የብሄርን ትርጉም በቅጡ ሳናውቅ፤ ምናባዊ ብሄሮች ፈጠረን ስም ሰጠናቸው። ትግራይ፡ ኦሮሞ፡ ኣማራ፡ ሶማሌ፡ •••።
እስቲ ቆም እንበል እዚች ጋ። 30 ሰኮንድ።
ትግራይ የሚባል ብሄር በዛሬይቱ ኢትዮጵያችን ውስጥ ኣለ? ኣማራ የሚባል ብሄር ኣለ? ኦሮሞ የሚባል ብሄር ኣለ? •••? እስኪ ረጋ ብለን እናስበው ትግራዋይ የምንለው ማንን ነው? ኣማራ የምንለው ማንን ነው? ኦሮሞ የምንለው ማንን ነው?
በደንብ የማውቃትን ትግራይን እንደኣብነት ብንወስድ፤ የራያ ገበሬ ከሽረ/እንዳስላሴ ገበሬ በጣም በትንሹ ከሚቀራረብ ቋንቋቸው ውጪ በባህል፡ በዘር ሃረጋቸውና በታሪካቸው የማይገናኙ ፍፁም የተለያየ የየራሳቸው ኣመጣጥ ያላቸው ማህበረሰቦች ናቸው። ቋንቋውም ቢሆን ከሁለቱም ኣካባቢ ራንደምሊ ኣንዳንድ ገበሬዎችን ወስደን በ”ትግርኛ” ቋንቋቸው እንዲወያዩ ቢደረግ ምናልባትም ከግማሽ በላይ ላይግባቡ ይችላሉ። በብሄርተኞች ኣይን ግን ኣንድ ናቸው፤ ትግራዋይ። እዚህ ላይ ልብ ማለት ያለብን ‘ኣንድ ናቸው’ ወይም ‘ትግራዋይ ናቸው’ መባላቸው ኣይደለም ችግሩ፤ ይህ ‘ኣንድነታቸው/ትግራዋይነታቸው’ ከሌላው የሚለያቸው “ልዩ ማነንታቸው/Identity” ነው መባሉ ነው ዋንኛ ችግሩ።
ኣማራውም በዚህ መልኩ ነው ኣማራ የተባለው። ኦሮሞውም በዚህ መልኩ ነው ኦሮሞ የተባለው። በራያና በሽረ ገበሬዎች ያለው ልዩነት እንዳለ ሆኖ “ኣንድ/ትግራዋይ ናቸው” ከተባለ፤ በወሎና በጎጃም ገበሬዎች ያለው ልዩነት እንዳለ ሆኖ “ኣንድ/ኣማራ” ናቸው ከተባለ፤ በሃረር በባሌና በወለጋ ገበሬዎች መሃከል ያለው ልዩነት እንዳለ ሆኖ “ኣንድ/ኦሮሞ” ናቸው ከተባለ፤ ••• ወዘተ፤ በትግራዋይ፡ ኦሮሞ፡ ኣማራና ሌሎቹም “ብሄሮች” ያለው ልዩነት እንዳለ ሆኖ “ኣንድ ብሄር/ ብሄረ-ኢትዮጵያዊ” የማይባሉበት ምክንያት ምንድን ነው??! የብሄር ፖለቲከኛው/ዋ መልስ ኣለህ/ሽ?
3• ከላይ ያነሳሁት ጥያቄ ሎጂካሊ ትክክል ሆኖ፤ ለብዙዎቻችን ስሜት የሚሰጥ እንዳልሆነ ኣስባለሁ። ምክንያቱም ለ23 ዓመታት የብሄር ፖለቲካ ተግተነዋልና፤ ትግራዋይ፡ ኣማራና ኦሮሞ የሚባሉ ብሄሮች እንደ «ነባራዊ እውነታ» ተቀብለናቸዋል። ከታች ያስቀመጥኩት የኣንድ ምሁር ንግግር እንደሚያሳየን፤ ብሄሩን በብሄር ደረጃ ብቻ ሳይሆን በካርታም ደረጃ ጭንቅላታችን ውስጥ ኣሰፍረነዋል። ትግራዋይ ማለት በትግራይ ክልል ያለ ኗሪ በሙሉ እንደሆነ ነው የሌላው ክልል ሰው የሚረዳው። በክልሉ ውስጥ በራሳቸው ማንነት ለመታወቅ የሚንገታገቱት ብቻ ናቸው ትግራዋይ ማለት እነሱን እንደማያካትት የሚያውቁት፤ በርግጥ በተቀዣበረ ስሜት ውስጥ ሆነን እኛም ያካባቢው ሰዎች በትግራዋይ ስም እየተደፈጠጡ ያሉ የራሳቸው የ”ብሄር” መለያ ያላቸው ማህበረሰቦች እንዳሉ እናውቃለን። ነገር ግን ፖለቲካዊም ይሁን ማህበራዊ ኣስተሳሰባችን የተቃኘው ትግራይ ኣንድ ናት በሚል ነው። ( “ትምክህተኞች ከኣንድ ፋብሪካ በወጣ ሳሙና ይመስሉናል” ተባሎ በኣንድ ወቅት ይሰራጭ የነበረ ፕሮፓጋንዳ፤ ከፕሮፓጋንዳነቱ ኣልፎ በፖሊሲ ደረጃ በክልሉ ውስጥ ያሉትን በሙሉ በመደፍጠጥ ኣንድ ለማድረግ እየተሞከረ ያ.ሁ.ነ.ያ. )
4. ታድያ በዚህ በተቀዣበረ ሁኔታ ውስጥ ሆነን ብሄርተኝነትን ኣለቅጥ ለጥጠን እያቀነቀንን ህዝባችን መሃል እየፈጠርን ያለነውን ሁኔታ ሙልጭ ኣድርጎ መካድ ሁሉ ይቃጣናል። ዛሬ ከላይ በተጠቀሰው መልኩ የቀረበልንን የብሄር ትርጉምና ፖለቲካ ተቀብለን፤ ልዩነታችንን እያሰፋን የምንኖረው ሁላችንም ነን። እያንዳንዳችን ኣስተሳሰባችን ሁሉ በዘር ተቃኝቷል ማለት ይቻላል። “diversified” የሆንን ህዝብ እንደሆመሆናችን መጠን ድሮም እኛና እነሱ የሚል ክፍተት የነበረን ቢሆንም፤ ኣሁን ግን ክፍተቱ ህገመንግስታዊ ይዘትንና ድንበርን ተላብሷል፤ politicized ሆኗል።
ድህነት፡ ስራ ኣጥነት፡ የፍትህ እጦት፡ ዝርፊያና በስልጣን መባለግ ባንሰራፋባት ምድር፤ ኣቅመ ቢሱ ህዝብ ብሶቱን የሚወጣበት ብቸኛ መንገድ “scapegoating” ነው። ለዚህ ደግሞ ምቹ ሁኔታ የዘር ፖለቲካችን ፈጥሮልናል። ኣንዱ ፀሃፊ እንዳለው ‘The people may have felt greater anger but no institutions existed … Their rage exploded from time to time but could not be sustained. Discontent was often directed against ´rival ethnic group´ rather than at the government; and the government was happy to leave his people fighting among themselves.’
5. ትላንት ባህርዳር ያየነው ሁኔታ ወዳጄ Tamrat Tam Rat በትክክል እንዳስቀመጠው “[It] is only the tip of the Iceberg”። በኣንድ ወቅት (ኣፈሩን ድንጋይ ያርግለትና!) ኣቶ መለስ በኢቲቪ ለህዝብ ‘የፕላዝማ ሌክቸር ‘ ሲያደርግ እንዲህ ብሎን ነበር፥ “በፌዴራሊዝም ስርዓት ክልሎች (ለኔ ብሄሮች ከሚለው ቃል ጋር synonymous ነው) መዋቀራቸው፤ የብሄር እኩለነት ከማረጋገጥ ኣልፎ የኢኮኖሚ ፖለቲካና ማህበረሰባዊ ፉክክር በክልሎች መካከል እንዲኖር በር ይከፍታል፤ ጤናማ ፉክክር ደግሞ ለልማት ኣስፈላጊ ግብኣት ነው”። ለ23 ዓመት ከሰርቶ ማሳያነት ያልዘለለው የፌደራሊዝም መዋቅር፡ ለጤናማ ፉክክር የሚያስፈልጉት ምቹ ሁኔታዎችን ሳያዘጋጁለትና የታሪክ ጠባሳ እየፈቀፈቁ ማፎካከር የመጨረሻው ውጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል ትላንት በባህርዳር ከታየው ክስተት መገመት ይቻላል።
6. ታድያ እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ፤ በክህደትና ቅጥፈት የተሞላ ምክንያት ሲደረደርልን ስናይ ያሳዝናልም ያበግናልም። ጩኸቴን ቀሙኝ እንደሚባለው ኣገራዊ ብሂል፤ ዘረኝነትን ህገመንግስታዊ ኣድርገዉ ስልጣናቸውን ለማስጠበቅ ሌት ከቀን እየሰሩበት፤ ዘረኝነትን ኣወግዛለሁ እያሉ ቀድመውን ይጮኻሉ ጣታቸውን የሚቀስሩት በዘረኛ ኣመለካከት በክለው ያሳደጉት ትውልድ ላይ ሆነ።
ልብ ብላችሁ ከሆነ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ብሄርተኝነትን ለማራገብ ባህርዳር ብዙ ነገር ተስርቶባታል። በከተማዋ የተከሰተው የባለፈው ኣመት ቃጠሎ፡ በኣደባባይ በተኩስ እሩምታ የተፈጁት ዜጎች፡ ኣማርኛ ተናጋሪ ዜጎች ከሌሎች ክልሎች መፈናቀላቸው፤ ዘንድሮም በክልሉ ኣመራር መሰደባቸው፤ ከሞረሽ ንቅናቄና የኢሳት ኣራጋቢነት ጋር ተደማምሮ በባህርዳር ይቅርና በሌላም ቦታ የኣማራ ብሄርተኝነትን ኣለቅጥ ኣራግቧል። የተከሰተው ነገር ቢያሳዝንም፤ ክስተቱ የሚገርም ኣይደለም፤ ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደውና።
7. ኣንዳንድ ወገኖች ከቅንነት የመነጨ ሊሆን በሚችል መልኩ ጉዳዩን እግር ኳስ ከፈጠረው ስፖርታዊ ስሜታዊነት ጋር ኣያይዘውታል። እንደዚህ ዓይነት መግለጫ ለጊዜው ሁኔታዎችን ለማርገብ ኣስፈላጊ ቢሆንም ማዘናግያ እንዳይሆን ግን እሰጋለሁ። ዛሬ የክልል ቡድኖች ይቅርና የእግር ኳስ ክለቦች ሳይቀር የብሄር ቅርፅ ተላብሰዋል። እስኪ እውነቱን እንነጋገርና ትግርኛ ተናጋሪ ያልሆነ “ደደቢትን” የሚደግፍ ኣለ?? በቅርብ ጊዜ እዚህ ፌስቡክ ላይ ያየሁት ስሜት እንኳን “ደደቢት” የብሄር ፖለቲካ ማዳመቂያ ሲሆን ነበር። ማንዴላ ደቡብ ኣፍሪካውያንን ለማስተሳሰር የተጠቀመበት ቁልፍ ስፖርት እግር ኳስ ነበር። የኛ ኣለመታደል ደግሞ የብሄር ፖለቲካችንን የምናራግብባቸው በብሄር የሚጠሩና የታጠሩ ቡድኖችን እንቀፈቅፋለን።
እኔን እስከሚገባኝ ድረስ ኣብዛኛውን ጊዜ የእግር ኳስ ደጋፊ በስፖርታዊ ስሜት የሚጋጨው የቆየ ቁርሾ ሲኖረው ነው። ኣንድ የፌስቡክ ወዳጃችን በተሳሳተ ግንዛቤ ሊያንፀባርቅ እንደሞከረው፤ የኣርጀንቲናና የኢንግላንድ ብሄራዊ ቡድን ገና ሜዳ ሳይገቡ ብጥብጥ የሚጀምሩት በታሪካዊ ጠባሳቸው ምክንያት እንጂ ጊዜያዊ የስፖርት ስሜት የፈጠረው ሆኖ ኣይደለም። ትላንት የተመለከትነው ክስተትም የዘረኛ ፖሊሲያችን ውጤት መሆኑን ኣሌ የማይባል ነው። እንኳን ጎነታትለውኝ እንዲሁ ኣልቅሽ ኣልቕሽ ይለኛል እንዳለችው ኣንዷ ወዳጄ፤ ሰዎችን ፍፁም irrational የሚያደርግ የስፖርት ስሜት ተጨምሮበት ይቅርና እንዲሁም ዘረኛ ፖሊሲያችንና ስርዓት ዓልባው መንግስታችን እርስ በእርስ የሚያፋጁን ናቸው። ይህን መካድ ኣያስፈልግም፤ የሚያስፈልገው ዓይናችን እያየ ወደ ጥፋት ሳናመራ በፊት ቆም ብሎ ማሰብ ነው። ኣለበለዚያ ይህን የክህደት ኣቀበት የምንወጣው ኣይሆንም።
የምታምኑበትን ዛሬ ምረጡ፤ እኔና ቤቴ ግን ብሄረ-ኢትዮጵያን መርጠናል!
ዘረኝነትንና HIV/AIDSን በጋራ እንከላከል! Abraha Desta

Friday 28 March 2014

በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ደማቅ የተቃውሞ ትእይንት ተደረገ::

March 28, 2014
ሳዲቅ አህመድ
በአዲስ አበባ ታላቁ አንዋር መስኪድን ጨምሮ በተለያዩ የሃገሪቱ ዋናዋና ከተሞች ‹‹ሰላታችንን በመስጂዳችን!›› በሚል መሪ ቃል ህዝበ ሙስሊሙ እያካሄደው ያለው መስጂድ ተኮር የዘመቻ እንቅስቃሴ አካል የሆነው እና የዘመቻው ማጠናቀቂያ የጁምኣ የተቃውሞ ትእይንት በደመቀ መልኩ ተካሂዷል::Ethiopian Muslims protest, Addis Ababa (March 28, 2014)
ህዝቡን ከመስጂዱ ለመነጠል በመንግስት በኩል እየተሰራ ያለውን ህገ ወጥና ኢ-ህገ መንግስታዊ ስራም ለራሱ ተረድቶ ላልሰሙት ሁሉ በማሰማትና መስጂዶቹን በዒባዳ በማድመቅ ላይ ነው የሚገኘው፡፡ ይህ ወቅታዊና አንገብጋቢ የመስጂድ ባለቤትነትን የማረጋገጥ እንቅስቃሴ የመንግስትን እና የመጅሊስን ሴረኞች እንቅልፍ ማሳጣቱንም ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚመጡ የውስጥ መረጃዎች እያጋለጡ ነው፡፡ ‹‹ሰላታችንን በመስጂዳችን!››ዘመቻ የዛሬው ጁሙአ ድረስ ቀጥሎ የቆየ ሲሆን በአዲስ አበባና በተመረጡ የክልል መስጂዶች ላይም አስቀድሞ የነበሩንን ቋሚ ትዝታ ጥለው ያለፉ ግዙፍ ተቃውሞዎችን በሚያስታውስ መልኩ የደመቀ የተቃውሞ ስነስርአት በማድረግ በሰላማዊ ሁኔታ ዘመቻው መጠናቀቁ ታውቋል::
በዚህም መሰረት ከቀኑ ስድሰት ጀምሮ በአዲስ ወደ አዲስ አበባ አንዋር መስኪድ እና በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ የተቃውሞ ወደተመረጡ መስኪዶች የተመመው ህዝበ ሙስሊሙ የመስኪዶችን ውስጥ እና ደጅ በመሙላት መስኪዶቹ የራሱ ሃብት መሆናቸውን እና ሙስሊሙ ህዝብ ሰላም ፈላጊ መሆኑን በደመቀ ተቃውሞ ነጭ ምልክቶችን በማውለብለብ ገልጿል::
ህዝበ ሙስሊሙ ዘመቻውን በተሳካ መልኩ በማድረግ ሰላማዊ ተቃውሞውን አሰምቶ ከኮሚቴው ጎን ዛሬም ቃሉን አክብሮ እንደቆመ በማሳየት በሰላም መመለሱን ለማረጋገጥ ተችሏል:: 

Ethiopia lashes out at Eritrea and Egypt

Ethiopia lashes out at Eritrea and Egypt
Ethiopia's planned Grand Renaissance Dam

Ethiopia blamed Eritrea for instability in South Sudan and Egypt's opposition to their dam project.

World Bulletin / News Desk
An Ethiopian foreign ministry spokesman has lashed out at longstanding rival Eritrea, accusing the latter of destabilizing the East Africa region, while also blasting Egypt for the latter's "malicious" media campaign against Ethiopia's multibillion-dollar hydroelectric dam project.
"Eritrea's involvement in regional conflicts has been the case for long now," Ambassador Dina Mufti told foreign journalists at a weekly press briefing on Thursday.
According to Mufti, Eritrea has played a role in the ongoing conflict in South Sudan.
"We have circumstantial evidence of Eritrea's involvement [in the South Sudan crisis]," the spokesman said.
Tensions between Addis Ababa and Asmara have persisted since a bloody two-year border war – in which tens of thousands were killed – ended in 2000.

DAM PROJECT

As for the row with Egypt over the Nile dam, Mufti said Cairo had launched a media campaign aimed at turning international opinion against the dam project.
"The project is a regional project," he said. "The project will not hurt the interest of Egypt. Rather, it benefits Egypt and other countries of the region."
Egypt's alleged media campaign, according to Mufti, "won't be in the interest of Egypt and [in the interest of] the people of Egypt."
Egypt, he added, had walked out of a tripartite committee with Ethiopia and Sudan that had been formed to assess the dam's potential impact.
Subsequent efforts to bring Egypt back to the tripartite negotiations, said Mufti, had failed to bear fruit.
The mega-dam project has caused tensions with Egypt, which fears a possible reduction of its traditional share of Nile water.
Addis Ababa, however, insists the project will benefit downstream states Sudan and Egypt, both of which will be invited to purchase electricity generated by the dam.

Ethiopia: Witness - the Price of Mass Surveillance


Abeba, a 31-year-old Muslim woman who worked for a local government branch of Ethiopia's youth and sports office, was at work when Ethiopian security officials detained her and took her to a military camp.
The authorities accused her of mobilizing Ethiopian Muslims - often ethnic Oromos like herself - against the government, Abeba said. When Abeba denied the allegation, the officers played a recording of a phone conversation she had with her sister, who lives in Yemen. The conversation was about day-to-day matters, Abeba said, but the authorities insisted that Abeba was talking in code, which peaceful Ethiopian activists often do to stay out of jail.
Abeba said she was locked in a small cell. That night, she was raped four times - she doesn't know by whom. It was dark, and she couldn't see.
A year ago, the world was rocked by revelations of massive spying by the United States National Security Agency. While few in the US worry that the surveillance will result in threats to their lives or their families, that's not true in Ethiopia.
Ethiopia - one of the world's most repressive countries - has virtually unlimited access to its citizens' phone records, thanks to China-made surveillance technology. A new Human Rights Watch report, "They Know Everything We Do': Telecom and Internet Surveillance in Ethiopia, based on more than 100 interviews with victims of abuse and former intelligence officials, shows how authorities use access to mobile data and call recordings to harass and arrest people they believe oppose the government. This knowledge is even more disturbing given that torture of political prisoners happens all too often in Ethiopia's prisons.
Recorded phone calls with family members and friends - particularly those with foreign phone numbers-are played during abusive interrogations in which people are often accused of belonging to banned organizations.
Phone networks have been shut down during peaceful protests and protesters' locations have been pinpointed using information from their mobile phones. Intercepted emails and phone calls have been submitted as evidence in trials under the country's flawed anti-terrorism law, although it seems no warrants were obtained to collect this information.
Spyware developed by British, German, and Italian companies has also been used to target Ethiopians living abroad. Once a person's computer is infected by such spyware, security and intelligence agencies have nearly unfettered access to files, information, and activity on the target's computer. They can log keystrokes and passwords and turn on a device's webcam and the microphone, effectively turning a computer into a listening device. This software, used to target Ethiopians living in the United Kingdom, the United States, Norway and Switzerland, has been used to capture Skype conversations that have appeared on pro-government websites.
This spyware can cost hundreds of thousands of dollars. Ethiopia is an impoverished country with chronic food shortages, and received over $4 billion in development assistance in 2013 alone. Efforts should be directed at improving the rights of its population, not at using the latest technology to undermine those rights.
In late 2011, Ethiopia's government began interfering with the rights of the country's Muslim minority by meddling in the activities of the Supreme Council of Islamic Affairs. In response, hundreds of thousands of Ethiopia's Muslims, who make up about 40 to 45 percent of the population, took to the streets in protest. It was these protests that authorities accused Abeba of helping to organize.
Abeba believes she was arrested because she received emails from Yemen. The security officials had printed out the emails but couldn't read Abeba's native Afan Oromo language and even asked her what was written, Abeba said. The fact that the e-mails came from an Arab country might have been enough for them. The officials also used her Facebook activity as evidence against her: Abeba had posted an Al Jazeera article about the Muslim protests in Ethiopia.
That time, she said, they beat her and let her go.
The second time, she was arrested after speaking on the phone with her sister in Yemen, she believes. Officials listened to her ring tone, which was religious, and called it "illegal." Then the officers examined her phone and said her many contacts in Arab countries -- her sister in Yemen, a brother in Oman and cousins in Saudi Arabia -- were further evidence of her guilt. But having relatives abroad is common for Ethiopian Muslims because so many flee their country's poverty for potential work in Arab lands.
The officials didn't consider that Abeba lived in a region of Ethiopia where few protests had occurred. They detained her for three months. Shortly after her release, she fled to Kenya.
Abeba seems lost and helpless; her family doesn't even know she fled to Kenya. She is all alone there. She would very much like to call home to let them know she is okay, but she won't. She's afraid the call will be traced.
Source _Allafrica.com

Thursday 27 March 2014

“ለውጡ እንደቀረበ ጥርጥር የለኝም” ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር

ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ከሁለት ወር በፊት ወደ አሜሪካና የአውሮፓ አገራት ለስራ ጉብኝት ሄደው ነበር፡፡ አሁንም ወደ አሜሪካ ጉዞ ሊያደርጉ እንደሆነ ሰምቻለሁ፡፡ የአሁኑ ጉዞ አላማ ምንድን ነው?
Eng. Yilkal Getnet Semayawi party chairman with Negere Ethiopia newspaper
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር
ኢንጅነር ይልቃል፡- መጀመሪያ ያደረኩት ጉዞ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች የፓርቲውን አላማና ፕሮግራም፣ የሰራናቸውን እንዲሁም ወደፊት ልንሰራቸው ያሰብናቸውን ስራዎች፤ ሰማያዊ እንደ አዲስ ኃይል ሲመጣ የቆመላቸው ሀሳቦችና እምነቶች ምን እንደሆኑ ለማስተዋወቅ ታስቦ የተደረገ ነበር፡፡ የአሁኑ ግን ከበፊቱ የተለየና ለሰማያዊ ሊቀመንበር በሚል በቀጥታ በአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት የተደረገ ግብዣ ነው፡ ፡ የአሁኑ ወጣት የአፍሪካ መሪና ወደፊትም ለአገራቸው መሪ ሊሆኑ የሚችሉ፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ጥሩ ስራ የሰሩ፣ በውድድር ከተመረጡ በኋላ በአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት በሚደረግ ምርጫ መመዘኛዎቹን ለሚያሟሉ ሰዎች የሚሰጥ እድል ነው፡፡ በመመዘኛዎቹ መሰረት በማሸነፌ የአሜሪካ መንግስት ሙሉውን ወጭ ሸፍኖ ለሶስት ሳምንት በአሜሪካ የመንግስት አወቃቀርና ዴሞክራሲን ጨምሮ በተግባር የሚሰጡ ስልጠናዎችን የማግኘትና፣ የአሜሪካ መንግስት ባለስልጣናትም ባሉበት ከተለያዩ ተቋማት ጋርም ለመገናኘት እድል ይኖረኛል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የፖለቲካ መሪዎች ጋር ተወዳድረው ነው ያሸነፉት ማለት ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- አዎ! ግን ሌሎች ያሸነፉ ተጨማሪ ሰዎች ይኑሩ አይኑሩ አላውቅም፡፡ ይህ የፕሬዝዳንቱም ‹ኢኒሸቲቭ› ይመስለኛል፡፡ ለእኔ ግን የተሰጠኝ አዲስ ትውልድ አመራሮች፣ ወደፊትም በአገራቸው መሪ መሆን የሚችሉ፣ ስትራቴጅካሊ የሚያስቡ፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይም ሆነው መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች የሚሰጥ ልዩ የጉብኝት እድል ነው፡፡ በአጠቃላይ ውድድርም ተደርጎ የሚወሰድ ነው ማለት ይቻላል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- የአሜሪካ መንግስት ይህንን እድል ሲሰጥ እርስዎ እንደ መሪም ሆነ ሰማያዊ እንደ ፓርቲ ያሸነፋችሁበትን ዋና ዋና መመዘኛዎች ነግረዋችኋል?
ኢንጅነር ይልቃል፡- ሲመርጡኝ ዝርዝር መረጃዎችን ወስደዋል፡ ፡ መሰረታዊ የሚባሉትን ለምሳሌ ያህል የፖለቲካ ቆይታዬ፣ የትምህርት ዝግጅቴን፣ በፖለቲካው ውስጥ የነበረኝን ተሳትፎ የመሳሰሉትን መረጃዎች ለእጩነት በቀረብኩበት ወቅት ከእኔ ወስደዋል፡፡ ከዛ በኋላ ያስመረጠኝን ዝርዝር መስፈርት አላውቅም፡፡ ነገር ግን ወጣት (እስከ 45 አመት ባለው ውስጥ)፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ መልካም ስራ የሰራ፣ ወደፊትም የአገሩ መሪ ሊሆን የሚችል የሚሉት ዋና ዋና መመዘኛዎች እንደሆኑ አውቃለሁ፡ ፡ ይህም በተለይ ከሰማያዊ አንጻር ከሁለት ነገሮች አኳያ እንድናየው ያደርጋል፡፡ አንደኛው በምስራቅ አፍሪካ ያለውን ፖለቲካና እስካሁን ጠቅልሎ የያዘው ኢህአዴግ ነበር፡፡ ሌላ አማራጭ እንደሌለ አድርጎ ነበር የሚያየው፡፡ ሆኖም እንደዚህ አይነት እድል እንደ አሜሪካ ባለ ትልቅ መንግስት የተቃዋሚ መሪ የተለየ ስራ ሰርቷል ተብሎ ሲጋበዝ ሰማያዊ ፓርቲ አዲሱንና ወደ ፖለቲካ ያልመጣውን ትውልድ ወደ ፖለቲካው ለማምጣት በሚያደርገው ጥረት እንደ አንድ ማበረታቻ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ ይህ በሌሎች መስኮች ከምናደርጋቸው የዲፕሎማሲ ስራዎች በተጨማሪ ለሰማያዊ ፓርቲ ከሌሎች ፓርቲዎች በተለየ ይህኛው ግብዣ ሲደረግለት ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡
ከአሁን በፊት ለሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በአሜሪካ ኤምባሲ ውስጥ የ35 አገራት ኤምባሲዎች የ‹ኢትዮጵያ ፓርትነርስ ግሩፕ› የሚባለው ሲደረግ በአመታዊ ስብሰባቸው ላይ ዋና ተናጋሪ ሆኜ ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካና ስለ ሰማያዊ ፓርቲ ዋና የትግል እንቅስቃሴና የወደፊት አላማችን እንዳስረዳ የተለየ እድል ተሰጥቶኛል፡፡ ይህም ለፓርቲው ሌት ተቀን ለሚሰሩ ወጣቶች፣ እንዲሁም ሁል ጊዜም ቢሆን ወጣቱ ተከታይና ጀሌ እግረኛ ከመሆን አልፎ ራሱ ኃላፊነት የሚወስድ፣ መምራትና የራሱን መሪዎች ማውጣት የሚችል ትውልድ መምጣቱን የሚያሳይ መልካም ጅምር ነው፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- የአሜሪካ መንግስት ከ9/11 እንዲሁም ከ1997 ዓ.ም ምርጫ በኋላ ሶማሊያ ውስጥ ባለው ጥቅም ኢህአዴግ ላይ እስከመጨረሻ ግፊት ማድረግ አልቻለም ነበር፡፡ አሁን ለእርስዎና ለፓርቲዎ ይህን እድል ሲሰጥ ለኢህአዴግ የሚያስተላልፈው መልዕክት ምንድን ነው? የተቃውሞ ጎራውም ቢሆን እስካሁን የሚመራው በ1960ዎቹ ፖለቲከኞች ነው፡፡ አሁን የአሜሪካ መንግስት ይህን እድል ለእርስዎ እንደ መሪና ለሰማያዊ እንደ ወጣት ፓርቲ ሲሰጥ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚኖረው አንድምታ ምንድን ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እንግዲህ ይህን ጉዳይ ህዝቡም ሆነ የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ማህበረሰቡ እየተረዳው የመጣ ይመስለኛል፡፡ ባለፈው አርባ አመት በገዥውም ሆነ በተቃዋሚው ያለው በአንድ አይነት እድሜና የግራ ርዕዮት የሚሽከረከር ነበር፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ፖለቲካም ሆነ ኢትዮጵያን በሁሉም መመዘኛዎች ወደ ፊት ሊያራምድ አልቻለም፡፡ እንዲያውም ጥላቻ፣ ቂምና ቆርሾ፣ የእስር በእርስ መጠላፍና የዜሮ ድምር ፖለቲካ ሆኖ ቆይቷል፡ ፡ ያ ትውልድ ያላመጣውን ውጤትም ወጣቱ ያመጣዋል የሚል ነው፡ ፡ ኢትዮጵያ የወጣት አገር ነች፡፡ 70 ከመቶ የሚሆነው ከ35 አመት በታች ነው፡፡ ይህ የህብረተሰብ ክፍል በውክልና ደረጃም ሆነ አዲስ አስተሳሰብና ከበድ ያለ ነገር ይፈልጋል፣ ከዓለም ከተለያየ አቅጣጫ መረጃ ያገኛል፣ በአስተዳደጉም አንጻራዊ ነጻነት አለው፣ በአመለካከትም ቢሆን ይህ የህብረተሰብ ክፍል ወደ ፊት እየመጣ ነው፡፡ ከዚህም አንጻር በታክቲክም ሆነ በአመለካከት ይህን የህብረተሰብ ክፍል መደገፍ የሚያዋጣና አይቀሬነቱን የሚያሳይ ይመስለኛል፡፡
ዋናው የኢህአዴግ የፖሊሲ መሰረት ማታለል ነው፡፡ ‹‹እኔ ከሌለሁ ኢትዮጵያ ትበታተናለች፡፡›› በሚል የምስራቅ አፍሪካንም ሆነ የሶማሊያን የሽብር ሁኔታ እንደ ማታለያ እየተጠቀመ፤ እነሱ የስጋት ፖለቲካ ውስጥ መግባታቸውን ስለሚያውቅ እሳት የማጥፋት ስራ ነበር የሚሰራው፡ ፡ ይህ ግን መሰረታዊ መፍትሄ የሚያመጣ ሳይሆን ነገሮችን እያዳፈነ፣ ችግሩን እያባባሰ በመሆኑ እንዲሁም የጠቅላይነት ፖለቲካን ለቀጠናውም ሆነ ለኢትዮጵያ እየጠቀመ አለመሆኑ የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ኃይሎች ተረድተውታል፡፡ አማራጭ የፖለቲካ ኃይልና መሰረታዊ የሆኑ የዴሞክራሲ መመዘኛዎችን ማምጣት፣ መሰረታዊ የሆኑ የዜጎች ልማትና ዴሞክራሲ ማፋጠን፣ በአቻነት የተመሰረተ ግንኙነትን ካልሆነ በስተቀር በጉልበትና በጠብመንጃ የሚደረገው አገዛዝ እንደማያዋጣ የተረዱበት ጊዜ ነው፡፡ አሜሪካኖች አባቶቻቸው የሞቱበት ነገር (the ideals of ower founding fa­thers) የሚሉት የሰውን ልጅ መብትና የሰብአዊ መብት ማክበር ለሁሉም አገራት መድሃኒት መሆኑን ራሳቸው አፍጋኒስታንና ኢራቅ ውስጥ በነበሩበት ወቅት አይተውታል፡፡ በየመን፣ በምስራቅ አፍሪካዋ ሶማሊያም ቢሆን ተመሳሳይ የእሳት ማጥፋት ፖለቲካ ለውጥ እንዳላመጣ ተገንዝበውታል፡፡ በየ ደረጃው በህዝብ ተሳትፎ የሚያድግ ዴሞክራሲና በዜጎችም ይሁን በአገራት መካከል በእኩልነት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት መምጣት ካልቻለ አፋኝነት እንዳልጠቀመ የተረዱበት ጊዜም ይመስለኛል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- እስካሁን ድረስ ዲያስፖራውም ሆነ አገር ውስጥ ያው የተቃውሞ ኃይል ድምጹን ለማሰማት ሲሞክርም የዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ትኩረት አናሳ እንደነበር ይታወቃል፡፡ እናንተ ይህንን አጋጣሚ ስታገኙ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ በስርዓቱ ላይ ትኩረት እንዲሰጥ በአጽንኦት የምታስረዱት ምንድን ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- አንደኛ ከመንግስት ጋር መስራት በሚሉት መርህ ላይ ኢህአዴግ ስልጣን ስላለው ብቻ በአጭር ጊዜ የጮሌነት ግንኙነት፣ ከዛም በኋላ ለአሸነፈውና የኃይል ሚዛኑ ካደላው ጋር ግንኙነት የማድረግ ዋናው የዘመኑ መገለጫ፣ ስግብግብነትን መሰረት ያደረገ የካፒታሊዝም መርህ ስለሆነ በየትኛውም መንገድ ተሂዶ የአገርን ጥቅም ማስጠበቅ የሚባለው እንደማይጠቅም ማስረዳት እንፈልጋለን፡፡ መንግስት ቢያልፍም በህዝብ ላይ የሚደርሰው በደልና ግፍን እያዩ እንዳላዩ ማለፍ ለዘላቂ የአገራቸው ጥቅም እንደማይበጅ፣ ሁል ጊዜም ቢሆን ግንኙነት መመስረት ካለበት ከአገሪቱና ከአገሪቱ ህዝብ ጋር እንደሆነ፣ ግንኙነቱ ታሪካዊና የህዝብን መሰረታዊ መብቶች ጠብቆ የሚደረግ እንጅ ከአንድ ቡድን ጋር የሚደረግ ግንኙነት ኢትዮጵያን ለመሰለ ታሪክና ክብሩን ለሚወድ ህዝብ ውሎ አድሮ የማይጠቅም መሆኑን፣ በአጠቃላይም የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ፣ መሰረታዊ መብቶችና ሀሳቦች በሚከበርባቸው መልኩ የሚያራምድ አይነት አስተሳሰብን መሰረት ያደረገ ግንኙነት እንዲያደርጉ ነው በዋነኛነት ማሳሰብ የምንፈልገው፡ ፡ ከአንድ ቡድን ጋር የሚደረግ የአጭር ጊዜ ግንኙነት ራሳቸውንም እንደሚጎዳቸው፣ በቀጠናው ይገኛል የሚባለውን መረጋጋትና ሰላምም ሊያመጣ እንደማይችል እንዲረዱት እንፈልጋለን፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ይህን አጋጣሚ በመጠቀም ከዲያስፖራው ጋር በመገናኘት የምትሰሩት ሌላ ድርጅታዊ ስራስ ይኖር ይሆን?
ኢንጅነር ይልቃል፡- አሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ባደረገልኝ ግብዣ ላይ ለሶስት ሳምንት እቆያለሁ፡፡ የትኬትና ተመሳሳይ ጉዳዮችን ከሚሰሩት የአሜሪካ ሰዎች ጋር ስንነጋገር ከዚህ ውጭ አንድ ወር ያህል አሜሪካን አገር እንደምቆይ ገልጨላቸዋለሁ፡፡ በዚህም አጋጣሚ ባለፈው በአየር ንብረትና በድካም ምክንያት ያላዳረስኳቸው ቦታዎች ላይ ስብሰባ የማካሄድ ሀሳብ አለኝ፡፡ ምን አልባትም ወደ ለንደንና ካናዳ ልሄድ የምችልበት አጋጣሚ ይኖራል፡፡ ይህ እንግዲህ ከዚህ ካለው ስራ፣ ከጉዞ ሰነዶችና ከጊዜም ጋር ተደማምሮ በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ በድርጅታዊ ጉዳይ ላይ ለመስራት እቅዱም ሀሳቡም አለን፡፡ እዚያው ያሉት ደጋፊዎቻችንም በጉዳዩ ላይ እየሰሩበት ይገኛሉ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ወደ ሌላ ርዕሰ-ጉዳይ ልውሰድዎትና፣ ባለፈው እሁድ ሴቶች በተሳተፉበት የታላቁ የጎዳና ላይ ሩጫ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስታችኋል በሚል ከተያዙ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ ‹‹መረጃን ለማሰባሰብ›› በሚል ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡ ይህን እንዴት ያዩታል?
ኢንጅነር ይልቃል፡- በዚህ ጉዳይ ከማዘንና ከማፈር ውጭ የምለው ነገር አይኖርም፡፡ ኢህአዴግ በዴሞክራሲ እየማለ፤ ለዜጎች እኩልነት፣ ለጎሳና ሀይማኖት እኩልነት፣ ለሴቶች እኩልነት ጠብመንጃ አንስተን በመዋጋት የልጅነት እድሜያችንን በበርሃ አጥፍተናል እያሉ፤ 23 አመት ቆይተው ግን ሴቶች ለነጻነት በተሰለፉበት ቀን ስለ አገራቸው አንድነትና ስለ መሰረታዊ መብቶች የጠየቁ ሰዎችን እስር ቤት ሲያጉሩ ምን ያህል የማይማርና ወደ ኋላ እየተንደረደረ የሚገኝ፣ የራሱን ሞት እየጠበቀ ያለ መንግስት እንደሆነ ለመረዳት ችያለሁ፡፡ ከዚህ ውጭ ምንም አዲስ ነገር ባላይበትም ትግሉ ውስጥ መግባታችን ምን ያህል ትክክል እንደሆነ ግን አረጋግጦልኛል፡፡ እሱ የማይፈልገው ሀሳብ ከሆነ ለምንም ነገር የማይመለስና ሴት፣ ህጻን፣ ህጋዊም ሆነ አልሆነ ለእሱ ምኑ እንዳልሆነ፣ በስልጣኑ ላይ ለመጣ ወደኋላ የማይመለስ መንግስት መሆኑን ተረድተንበታል፡፡ ይህም ዘላለም ለመጨቆን የተዘጋጀ መንግስት በመሆኑ ወደ ትግል መግባታችን ትክክል መሆኑ እንድንረዳ አድርጎናል፡፡ ይህም ለትግሌ መሰረት ስንቅ ከመሆኑ በተጨማሪ በኢህአዴግ ላይ አዝኛለሁ፣ አፍሬያለሁ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ባለፉት ሁለት አመታት አረቦቹ አብዮት አካሂደዋል፡፡ ዩክሬን ውስጥ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ለውጥ ነበር፡፡ ለባለፈው አንድ አመት ተኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥም የተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ በአንጻራዊነት እየተጠናከረ ነው፡፡ አመጽ እየተለመደ ከመምጣቱ፣ የኑሮ ውድነትና ጭቆናው ከመባባሱ ጋር ተዳምሮ ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣይነት የሚመጣውን ለውጥ እንዴት ነው የሚያዩት?
ኢንጅነር ይልቃል፡- መቼም እኔ የምናገረው ምኞቴንና የምሰራበትን ነገርም ነው፡፡ ከዛ ውጭ ያለውን ነገር ብንወደውም ባንወደውም ራሱ መምጣቱ ስለማይቀር፣ ስለ እሱ መናገር ለእኛ አወንታዊ አስተሳሰብ ስለማይበጅም ሆነ እርግማት ተናጋሪ ስለሚያሰኝ ማድረግ የሚቻለውን በጎ ነገር እያደረግን ብንሄድ የተሻለ ነው የሚሆነው፡፡ እንደ ኢትዮጵያ አይነት በዓለም የመጨረሻ ድሃ ለሆነ፣ ብዙ የጎሳና የእምነት መቃቃር በተፈጠረበት አገር፣ በሩቅም በቅርብም የኢትዮጵያን መረጋጋት የማይወዱ አካላት ባሉት ቀጠና ላይ ሆነን፣ እርስ በራሳችንም በተለያዩ የታሪክ ግጭቶች ውስጥ እያለን እንዲህ አይነቱ ለውጥ ባይኖር ደስ ይለናል፡ ፡ ነገር ግን አልፈለግነውም ማለት አይከሰትም ማለት አይደለም፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ እንዲህ አይነት ጉዳይ እንዳይከሰት የተጠና፣ አስቀድሞ በድርጅቱ የተመራ፣ ኃላፊነት በተሞላበት መልኩ የሚካሄድ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር ሌት ተቀን ይሰራል፡ ፡ ሆኖም ገዥው ፓርቲ በጠቅላይነትና ባታላይነት እቀጥላለሁ ካለ ህዝቡ ውስጥ መሰላቸት በግልጽ ይስተዋላል፣ ችግሮች ከዕለት ዕለት እየተደራረቡ ነው፣ ህዝብ አገሩ ውስጥም ሆነ በአካባቢው የለውጥ ምሳሌዎችን እያየ ነው፣ ችግሩ መሸከም ከሚችለው በላይ ሆኖበታል፡፡
በመሆኑም እነዚህ ለለውጥ መሰረት የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች እየመጡ ስለመሆኑ የፖለቲካ ተንታኝ መሆን አያስፈልግም፡፡ በዚህ ሁኔታ አገዛዙ ውስጥ ያሉት ሰዎች የሚፈተኑት ከመግዛትና ከመጨቆን አስተሳሰባቸው ወጥተው ወደ እውነታው ቀርበው ለለውጥ ይዘጋጃሉ ወይንስ በተለመደው ግትርነት ይቀጥላሉ? በሚለው ነው፡፡ በሌላ በኩል እኛም ደግሞ አማራጭ ሆነን፣ እነሱን ሳናስደነብር፣ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲፈጠር መቻቻልና ይቅር ባይነቱ ኖሮን አገራችንን ማዳን የምንችልበት ሆደ ሰፊነትና አስተዋይነት ፖለቲካ በሁለታችንም በኩል ይጠበቃል፡፡ ግን ይህን ታሪካዊ ጉዳይ ከሁለታችን አንዳችን ከሳትነው ሂደት በተፈጥሮ የሚያመጣው ጉዳይ አለ፡፡ ሁሌም ታሪክም፣ ስልጣኔም፣ የሰው ልጅም ይወለዳል፣ ያድጋል፣ ይለወጣል፡፡ ልቡን የደፈነ ሰው ካልሆነ በስተቀር ለውጥ አይቀሬ ስለመሆኑ የሚጠራጠር ያለ አይመስለኝም፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ምን ያህል ንብረት ይወድማል፣ ምን ያህል የሰው ነፍስ ይጠፋል፣ በሂደቱ ምን ያህል የተጠና እና ለአገራችን የሚጠቅም ለውጥስ ይመጣል የሚለው ነው እንጂ የሚያስጨንቀኝ ለውጡ እንደቀረበ ጥርጥር የለኝም፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ይህ ለውጥ ቢከሰት ለውጡን በሚገባው መልኩ ለማስተናገድና ለመምራት ትክሻ ያለው አካልስ አለ ብለው ያስባሉ?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኛ ሰማያዊ ይህን ለውጥ መሸከም የሚችል ትክሻ አለው ብለን ነው የምናምነው፡፡ በእኛ አገር ይህንን አይነት ነገር ደፍረን ስንናገር በሁሉም ወገኖች ዘንድ አይወደድልንም፡ ፡ ለምን እንደማይወደድም ይገባናል፡፡ ባይወዱትም መናገር አለብን፡፡ ከማይወደድበት ምክንያት የመጀመሪያው በጭቆና መንፈሳችን መላሸቁ ነው፡፡ ስለዚህ ‹‹ይቻላል!›› ማለት እንደ ቅዠትና እብደት ይቆጠራል፡፡ ይህም ‹‹ይቻላል›› የሚለውን ከመጥላት፣ ከጭቆናው መብዛት፣ በተደጋጋሚ ከመክሸፍ የመጣ የአቅመ ቢስነት ችግር እንጅ የእኛ ችግር አይደለም፡፡ እነዚህ በጭቆና አስተሳሰብ ስር የወደቁት የእኛን አመለካከት እንዲይዙ ጥረት በማድረግ በተደጋጋሚ ስለ ጉዳዩ እንናገራለን፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ድርጅት ሆነን ስንቋቋም እኛ የተሻለ አማራጭ አለን፣ አገርና ህዝብን ወደተሻለ ደረጃ እናደርሳለን ብለን ነው፡፡ ስለሆነም ስለ ራሳችን ስለ ድርጅታችን በሙሉ ልብ ‹‹እንችላለን!›› ስንል፣ ሌሎች ድርጅቶች ቅር ይላቸዋል፡፡ ይህ ከፖለቲካ እውቀት ማነስ የመጣ ነው፡፡ እኛ እንደ ድርጅት ተቋቁመን ‹‹እንችላለን!›› ካላልንና ህዝብና አገርን ወደ ተሻለ ደረጃ እንደምናደርስ መናገር ካልቻልን ህዝቡ እንዴት ሊከተለን ይችላል? ለምንስ ጊዜያችንን እናጠፋለን?
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው አንድ አመት ተኩል የፖለቲካ ነገር በቀላሉ የማይመዘን ሆኖ እንጅ መብት መጠየቅን፣ መነቃቃትን፣ ከአይቻልም ባይነት ይቻላል ባይነትን፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን እጣ ፈንታ ለመወሰን በድርጅት የመታቀፍንና የመታገልን በአዲስ መልክ ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ ይህም ለረዥም ጊዜ በወደቀና በከሸፈ የፖለቲካ አመለካከት ውስጥ በጣም ረዥም ጊዜን የሚጠይቅ ስራ ነው፡ ፡ ይህም በቀላሉ የተገኘ ሳይሆን በርካታ የሰማያዊ ወጣቶች የራሳቸውን የህይወት አማራጭ ትተው በዚህ ጉዳይ ላይ ጥርሳቸውን ነክሰው፣ በግልጽ የፖለቲካ አመለካከት ሌት ተቀን ከአገዛዙ ጋር እየተጋፈጡ፣ እየታሰሩ፣ ዋጋ እየከፈሉ የመጣ ነገር ነው፡፡ በዚህ ሂደታችን ውስጥ ወጣቶች ወደ ፖለቲካው እንዲመጡ ማነቃቃት ችለናል፡ ፡ ከትልልቅ የአደባባይ ምሁራን፣ ከዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች፣ ከውጭም ከአገር ውስጥም ክብርና ይሁንታን አግኝተናል፡፡
ከክርስትናም ሆነ እስልምና ሀይማኖት መሪዎችና አማኞች አካባቢም መከበር ችለናል፡፡ ከዓለም አቀፍ ማህበረሰቡም ቢሆን እንደሚታየው ወጣትና ወደፊት አገራቸውን መምራት የሚችሉ ተብለን መወደስና መሸለም ችለናል፡፡ የዓለም አቀፉም ሆነ የአገር ውስጥ ሚዲያው እንደ አንድ የፖለቲካ ኃይል አይቶናል፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለስልጣን መሰረት የሆኑት ነገሮች እነዚህ ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ወጣቶች፣ የአደባባይ ምሁራን፣ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡና ሚዲያው ሰማያዊን እንደ አንድ የፖለቲካ ኃይል ማየት ችሏል፡፡ በእነዚህ ኃይሎች ተቀባይነት ካገኘ አገሪቱን ለመምራት የሚያቅተው ምንም ነገር አይኖርም ማለት ነው፡፡ የራሱ አላማ፣ የራሱ ፕሮግራም አለው፡፡ ይህን ለማስፈጸም የሚችል ቆራጥ አመራር አለው፡፡ በእርግጥ ኢትዮጵያ ትልቅ አገር ብትሆንም ሰማያዊ ለውጥን በአግባቡ ለመረከብና ለመምራት የሚያስችል አቅም እንዳለው መግለጽ እፈልጋለሁ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ዲያስፖራው የገንዘብም፣ የመረጃና የእውቀትም አቅም እንዳለው ቢታመንም ከ1997 በኋላ ግን ለአገሪቱ ፖለቲካ አሉታዊ ጎን እንደነበረው በስፋት እየተጠቀሰ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት እናንተ ከዲያስፖራው ተቀባይነት እያገኛችሁ ነውና መልካም ጎኑንና ፖለቲካውን ላይ አለው የሚባለውን አሉታዊ ተጽዕኖ እንዴት ነው የምታስታርቁት?
ኢንጅነር ይልቃል፡- ሰማያዊ ፓርቲ ውስጥ አንድን አካል በቅራኔ መድቦ መታገል የተለመደ ባህል አይደለም፡፡ ለምሳሌ ሰማያዊ ፓርቲ ወጣቱ ላይ ያተኩራል ሲባል፤ በየትኛውም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ግን የሽማግሌዎችን፣ የአደባባይ ምሁራንንና የትልልቅ ሰዎችን ድጋፍ አግኝቷል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የሰማያዊ አመራር አገር ውስጥ ቢሆንም የራሳቸው የፖለቲካ ፋይዳ፣ ካፒታል፣ አንጻራዊ ነጻነት ያላቸው፣ የአገራቸውን ነጻነት በቀናነት የሚመኙ፣ በመረጃው በኩል ቅርብ በመሆናቸው በዲፕሎማሲው መስክ ትልቅ እገዛ ከሚያደርጉት በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ትልቅ ተቀባይነት አለው፡፡ ይህን ጉዳይ ሚዛናዊ በመሆነ መልኩ የመምራት ችግር ካልሆነ በስተቀር በውጭ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን አገር ውስጥ ከሚገኙት የተለዩ አይደሉም፡፡ አገር ውስጥ እንዳለው ሁሉ ውጭ ያለውም የአገሩ ሁኔታ ያሳስበዋል፡፡ የአገር ውስጡ የራሱ ሚና ይኖረዋል፡ ፡ በውጭ የሚኖረው ደግሞ የራሱ የሆነ ሚና ይኖረዋል፡፡
እነዚህን ሁለት ጉዳዮች አገር ውስጥ ያለው በተገቢው መንገድ ማስተባበር ይኖርበታል፡፡ አገር ውስጥም ውጭም ያለውን አጣጥሞ የማስኬድ ስራ ነው የምንሰራው፡፡ መሪነት ሲባል እኮ የሰዎችን አቅም ለግብ መጠቀም ነው፡፡ የትኛውም የማህበረሰብ ክፍል፤ አርሶ አደር፣ ነጋዴ፣ ውጭ ያለ፣ አገር ውስጥ የሚገኝ፣ የተማረም ይሁን ያልተማረ፣ ሁሉ ጥቅምና ፍላጎት አጣጥሞ ወደፊት መምራት ነው ዋናው ስራችን፡፡ ዲያስፖራውንም እንደ አፈንጋጭ፣ እንደ አጥፊና ለኢትዮጵያ ችግር ተጠያቂ አድርጎ ማየት በሰማያዊ ፓርቲ የተለመደ አይደለም፡፡
ባለፈው ጉብኝት ባደረኩበት ወቅት የዲያስፖራውን ድክመትና ስህተቶች ያልኳቸውን በአደባባይ ተናግሬያለሁ፡፡ እነሱም ከጊዜ ብዛትና ከመውደቅ መነሳት ብዙ የተማሩት ነገር አንዳለ ተረድቻለሁ፡፡ ይህን ጉዳይ አጣጥሞ የሚመራ አስተዋይ፣ ብልህና ሆደ ሰፊ መሪ ያስፈልጋል፡፡ ይህ እኛ እንደ ድርጅት አዲስ ብንሆንም በፖለቲካው መውደቅ መነሳት ከ1997 ዓ.ም ጀምረን የነበርን ሰዎች በመሆናችን የተፈጠሩትን ነገሮች በቅርበት እናውቃቸዋለን፡፡ ባገኘነው በቂ ልምድም ጉዳዩን በጥበብ መያዝ ችለናል፡፡ ወደፊትም በጥሩ ሁኔታ እንሄዳለን የሚል እምነት አለኝ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- የዲያስፖራውን ጉዳይ ካነሳን አይቀር፤ ከ1997 በኋላ በነበረው ፖለቲካ ተስፋ ከመቁረጡም ባሻገር በቅንጅት አባል ፓርቲዎች መካከል ተከፋፍሎ እንደነበር ይነገራል፡፡ ባለፈው ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ዲያስፖራውን እንዴት አገኙት? አሁንስ ምን አዲስ ነገር ይጠብቃሉ?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኔ ስሄድ የምጠብቀው አነስ ያለ ነገር ነው፡፡ ትግል ውስጥ ስትገባ ያለውን አስቸጋሪ ነገር ቀይሬ ከዚህኛው ወደዚህኛው አሻሽለዋለሁ ነው እንጂ፣ ይህኛው አለኝ ብለህ አትኩራራም፡፡ የዓለም የመጨረሻ ድሃ አገር ነን፡፡ የፖለቲካ ባህላችን አስቸጋሪ ነው፡፡ የእምነት አገር ነው፡፡ የ1966 አብዮት የፈጠረው ችግር አለ፣ 1997 የፈጠረው ችግር አለ፡፡ እንደ ፖለቲከኛ ይህን ችግር እለውጣለሁ የሚል እምነት ይዤ ነው የተነሳሁት፡ ፡ ከላይ የተጠቃቀሱት ችግሮች በአንድም ሆነ በሌላ ምክንያት መኖራቸውን ብገነዘብም አንድ መልካም ነገር መኖሩ ሌሎቹን ችግሮች ያቃልላቸዋል፡፡ ለምሳሌ ያህል የኢሳት መኖር በአገሩ ጉዳይ ተስፋ ቆርጦ የነበረውን የዲያስፖራ ማህበረሰብ መረጃ እንዲኖረውና ተነቃቅቶ እንዲጠብቅ በማድረግ መልካም ስራ አከናውኗል፡፡ በተለይ የሰማያዊ ወጣቶች ‹‹አይቻልም!›› በተባለበት አገር ትንሽም ነገር ሲሰሩ ሲታይና ይህም የማህበረሰባዊ ድህረ- ገጾችን ጨምሮ ለበርካታ ሰዎች መድረሱ አድናቆት አስገኝቶልናል፡፡
እንዲያውም እኛን ከልክ በላይ የማወደስና ነጻ አውጭ አድርጎ የማየት እንጂ በእኛ ላይ ቅሬታ ያለው ሰው የለም፡፡ ለዚህም እድሜያችን እንደመልካም አጋጣሚ ሊታይ የሚችል ነው፡ ፡ እድሜያችን፣ በኢህአፓ፣ በደርግ፣ በመኢሶን የተቋሰለው ትውልድ አለመሆናችን ለፍረጃ ክፍተት አልሰጠም፣ ሰውም እንዲጠላን ምክንያት አልሆነም፡፡ ይህ በእኛ ስራ ሳይሆን በትውልድ ያገኘነው መልካም አጋጣሚ ነው፡፡ እንዲያውም በሰማያዊ በኩል እንደ ችግር ይቆጠራል ከተባለ ሁሉም ኃይል የራሱ ለማድረግ ስለሚሞክር ሚዛን የማስጠበቅና ማዕከል ላይ ሆኖ የማሰባሰብን ሚና ነው እየተወጣ የሚገኘው፡፡
ከዚህ ውጭ ከርቀት ሆነው ወጣትነታችን ሲያዩ የቆዩና ትውልዱ ጫታም፣ ስደተኛና ይህ ነው የሚባል ቁም ነገር የማይሰራ የሚመስላቸው የነበሩ ሰዎች ስንቀራረብ ትልቅ አድናቆት ችረውናል፡፡ መጀመሪያ ላይ በሆይ ሆይታና በጮኸት የተሰባሰብን ቢመስላቸውም ስለ እኛ ካወቁ በኋላ ‹‹እንዲህ አይነት ወጣትም አለ?›› በሚል ተገርመውብናል፡፡ በመልካም ሁኔታም ነው የተቀበሉን፡፡ እስካሁን ያለው ተስፋ ሰጭ ቢሆንም አሁንም ትልቅ ስራ ይጠይቃል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ያለፉት የፖለቲካ ውድቀቶች በመፍራት ወጣቱም ሆነ ዲያስፖራው ፓርቲዎችን ለመቅረብ ይፈራል፡፡ ‹‹ምንድን ነው ማረጋገጫችን?›› የሚል ጥያቄም በስፋት ሲነሳ ይስተዋላል፡፡ ለዚህ ጥያቄ እናንተስ መልሳችሁ ምንድን ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኛ የምንሰራው ለአገራችን ብለን እንጂ ማንም እንዲያወድሰንና እንዲያምነን ብለን አይደለም፡፡ የሰራነው ነገር ሲያሳምነው ይከተለናል፤ ያምነናልም፡፡ ባለፈው 10 አመት ውስጥ ፖለቲካው ውስጥ ስለነበርን በመውደቅ በመነሳቱ ላይም አልፈናል፡፡ የራሳችንን ታሪክ ያለን እንጂ ከምንም ዱብ ያልን ፖለቲከኞች አይደለንም፡፡ የሚያከብሩን ሰዎች አሉ፣ በቅርብ የተማርንባቸው ሰዎችም አሉ፣ በተግባር ውጣ ውረድ ውስጥም አልፈናል፡፡ ይህ ለመታመን በቂ ይመስለኛል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሰማያዊን የመሰረትን ሰዎች ስብሰባ ላይ በአጋጣሚ የተገናኘን ሳይሆን ከእነ ድክመትና ጥንካሬያችን ለረዥም ጊዜ የምንተዋወቅ ሰዎች ነን፡፡ በጎሳ፣ በወንዝ ልጅነት ሳይሆን ነጻ በሆነ የፖለቲካ አስተሳሰብ ተገናኝተን በደንብ የተዋወቅን ሰዎች በመሆናችን በቀላሉ እንዳንፈርስ መልካም እድል ይሰጠናል፡፡
በተጨማሪም ይህ አስተሳሰብ ከመውደቅ የመጣ እንጂ ከእኛ ጥፋት የመጣ አይደለም፡፡ ስጋቱ ቢኖርም እኛ በመታመን እንሰራለን እንጂ አያስጨንቀንም፡፡ ምክንያቱም ችግሩ ከእኔ አሊያም ከአንዱ ጓደኛዬ ድክመት የመነጨ ስላልሆነ ነው፡፡ አገራችን ውስጥ አለመተማመን በመኖሩ፣ ሰዎች ደጋግመው በመውደቃቸው፣ አጠቃላይ ክሽፈት በመብዛቱ የተፈጠረ የወል ስነ ልቦና ነው፡፡ ይህ እንደ አገር የጋራ ችግራችን በመሆኑ ይህን ባህል ለመቀየር እንሰራለን እንጂ አንድ ሰው ለምን አላመነኝም ብዬ አልጨነቅም፡፡ ይህን የወል ስነ ልቦና በድፍረት፣ ከራስ ወዳድነትና ከዝርክርክነት ወጥተን፣ አርዕያና ታማኝ በመሆን፣ የውሳኔ አሰጣጥም ሆነ የገንዘብ አወጣጥን ተጠያቂነት በተሞላበት መንገድ በመፈጸም፣ ከአባላት ጋር የቅርብ ግንኙነት በመመስረት፣ የስልጣን ልዩነትን በማጥፋት ሰው ከአሉባልታ ይልቅ በሳይንስና በምክንያታዊ ነገር እንዲመዘን ማድረግ ይቻላል፡፡
እኛ ልናደርግ የምንችለው ሰውን ተስፋ ያስቆረጡትንና ለመለያየት ምክንያት የነበሩትን ነገሮች መቀነስ ነው፡፡ አለመተማመኑ ግን ደጋግሞ የመክሸፉ ችግር እንጂ የሰማያዊ ልጆች ችግር አይደለም፡፡ የሰማያዊ ልጆች ከአሁን በኋላ ምንም ይምጣ እስካሁን ባደረጉት ነገር ብቻ ሊደነቁ ይገባቸዋል፡፡ ባለፈው አስር አመት ውስጥ የግል ህይወታቸውን መኖር እየቻሉ ለአገርና ለወገን ሲሉ ብዙ ስቃይን የሚቀበሉ ልጆችን ማፍራት ችለናል፡፡ ለነጻነታቸው የሚዘምሩ ወጣት ሴቶችን ማፍራት ችለናል፡፡ የወደቀውንና አይቻልም የሚለውን መንፈስ ማነቃቃት ተችሏል፡፡ የወደፊቱ እንዳለ ሆኖ በእስካሁንም ቢሆን ሊመሰገኑ ይገባቸዋል፡ ፡ አለመተማመኑ በውድቀት የመጣ እንደመሆኑ እሱን መቀየር የሚቻለው በስራ ነው፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ለነበረን ቆይታ አመሰግናለሁ::
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኔም አመሰግናለሁ፡፡

TPLF ARRESTS AND DETENTIONS OF OROMO STUDENTS IN SOUTHERN OROMIA

Image

HRLHA Urgent Action
March 26, 2014
Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) would like to express its deep concern over the safety and fates of Shakiso High School Oromo Students who became victims of discriminate mass arrest and detention in Shakiso Town of Guji Zone in southern Oromia. Around two hundred ethnic Oromo Students have been sent to a jail in the nearby Adola Town, and some have received varying degrees of injuries both from bullets that were shot by the security forces during the interference and by beatings.

Shakiso High School
Those high school Oromo Students, almost all of whom are juvenile, were arrested and/or picked up at different times from different places including the school compound following a minor clash between them and ethnic Amhara Students of the same high school. According to information obtained by HRLHA through its correspondents, the clash between the two groups occurred following a provocation by the ethnic Amhara Students in opposition to the singing of the regional anthem in the regional Oromo Language by ethnic Oromo Students during flag raising ceremony at the school based on the rules and regulations provided for by the constitution of the regional state. The ethnic Oromo Students were reporting the incident and filing their complaints with the school administration when the school compound was raided by the federal security forces. Among the ironies surrounding this incident were that:

The Federal Security Forces were deployed to interfere in such very minor and localized issues that could easily be dealt with by local administrative bodies and communities including that of the school itself,
The ethnic Oromo Students, who were the victims of the clash, were discriminately double-victimized while those who triggered the violence were left unquestioned,
Not only that such constitutional provisions as a regional anthem that have been in place for close to two decades becomes a subject of dispute, but also those who attempted to exercise such legal provisions were deemed criminals that belong to detention instead of those who contradicted the constitution head on.

The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) has been able to obtain the names of the
following Oromo students among those who have been detained:

Bezabish Gurmeessaa (MEMBER OF OPPOSITION OFC)- wounded by bullet,
Desta Waaree – beaten up and injured,
Bali Chachu (MEMBER OF OPPOSITION OFC)
Buno Shaggola (MEMBER OF OPPOSITION OFC)
Bakalcha Oddo (MEMBER OF OPPOSITION OFC)
Bezabish Gurmeessaa
Chaltu Birbissa
Hotessa Soree
Yohanes Jisso
Kifle Areri
Badhadha (father name not identified)
Beyena Jarso
Shambel Galchu
Jemal Aga
Wendimu Areri
Nagessa Gedo
Getachew Demise
Boru Dube
Gemechis Bilu
Chari Chana
Ware Kottola ,

Although the interference of the government security forces was not far from expectations, the very harsh and violent actions that have resulted in life-threatening injuries are not acceptable by any standard. Given the violent way the students were dealt with, it is also very likely that they could be subjected to tortures.

Therefore, HRLHA calls up on the Ethiopian government to unconditionally release the detained
students; and allow necessary treatments for those who have been injured and/or wounded. It also calls upon the Ethiopian government to investigate the clash and bring the culprits to justice so that they refrain from continued racist provocations that will create conflicts between the two nations.
Ayaantuu com

Wednesday 26 March 2014

Ethiopia Anti-Gay Bill Expected to Pass Next Week

Ethiopia is joining an increasing number of African countries that are hardening anti-gay laws that affect their gay and lesbian citizens. Last week a bill was endorsed by Ethiopia’s Council of Ministers, making homosexual acts “unpardonable.” This bill is expected to be passed quickly when it is brought to a vote next week.
In Ethiopia, sexual same-gender acts are illegal and punishable with up to 15 years in prison. The jail term is 25 years if someone convicted of this felony also infects another person with HIV. A pardon is granted to thousands of prisoners every year on the Ethiopian New Year. However, if the new law is approved, the president will no longer have the power to carry out these pardons.
Ostensibly to derail negative comments, the head of the Ethiopian Human Rights Commission, Mr. Tiruneh Zena, said that a pardon is a privilege, not a right. Therefore he says that passing the bill would not be harmful to gays and lesbians, and he stated that it should not affect the LGBT community in any significant way.
Ethiopia Thirty-eight countries in Africa criminalize homosexuality – approximately 70 percent of the continent. Imprisonment for same-sex acts is currently the law in Morocco, Algeria, Libya, Egypt, Senegal, Guinea, Ghana, parts of Nigeria, Cameroon, South Sudan, Kenya, Uganda, Tanzania, Zambia, Zimbabwe, and Namibia, as well as Ethiopia. The death penalty for gay acts is the law in Saudi Arabia, Yemen, Sudan, parts of Nigeria, Mauritania, and parts of Somalia. Only Mali, Burkina Faso, Central African Republic, and South Africa consider homosexual acts legal, and in South Africa, it is in fact legal to marry a same-sex spouse. The other African nations have contradictory laws, for example, in Angola there are laws against discrimination, but people are jailed for homosexual acts.
Anti-gay sentiment and legislation is becoming more prominent throughout Africa. In Ethiopia, homosexuality is not discussed openly – not even by human rights groups. Passing the new bill next week would make the topic more openly discussed and expectations would change in this country within the Horn of Africa. (The Horn of Africa is a peninsula in North East Africa that extends hundreds of miles into the Arabian Sea.)
Ethiopia’s minister for women, children and youth affairs, Zenebu Tadesse, received criticism on social media for a Twitter post attributed to her that denounced Uganda’s recent harsh anti-gay law. She responded that her Twitter account had been hacked and the views were not her own. However, immediately after the Tweet was posted, her Twitter account was removed.
Ethiopia
Mr. Gay World featured two black African men for the first time ever; they were from Namibia and Ethiopia.
On the other side of the coin, just two years ago, Mr. Gay World featured two black African men for the first time ever; they were from Namibia and Ethiopia. The purpose of the annual competition is both to champion gay rights and to empower homosexual men. The Ethiopian winner, 24-year-old Robel Hailu, has taken an enormous risk in participating in the South African event. In fact, his family found out about their son’s sexual orientation through media reports and has subsequently cut him off completely. While Hailu expected negative reactions, he didn’t expect that his family would disown him. He is a student in South Africa and now feels that he can never return home. He is fortified by the traumatic situation, however, saying that he now wants to speak out about how painful it is to be gay in Ethiopia.
Ethiopia
Dr. Dagmawi Woubshet is Ethiopia’s first openly gay Ethiopian professor. He made the list of the ten best professors at Cornell University in New York, where he teaches.
Another gay Ethiopian man, Dr. Dagmawi Woubshet is Ethiopia’s first openly gay Ethiopian professor. He made the list of the ten best professors at Cornell University in New York, where he teaches. His students claim what a fair professor he is, and that, while he gives them difficult questions to ponder in class and through homework, he is dedicated and one of the best professors they have ever had.
The Foundation of International Human Rights Law is the human rights statement created through the aforementioned Ethiopian Human Rights Commission. The law speaks of the commitment to human rights in the form of principles, agreements, and domestic law, and includes guaranteed protection for all manner of human rights expressions.
The human rights law expressly states the importance of universal values and the inherent importance of human rights to the entire international community. The law includes fairness, universality, and non-discrimination, applied to everyone, everywhere and always. It speaks of how the entire community belongs to Ethiopia, including African women, men, children, youth, elderly; those living with HIV/AIDS and those with disabilities, both rural and city-dwellers. It continues that, even more than ever before, in a world that faces the threat of divides along racial, economic, and religious lines, these universal principles must be defended: equality, fairness, and justice for all people across all boundaries. It is unclear how the human rights law would work in tandem with the anti-gay bill that imprisons people for same-sex acts without any hope expected of pardon. After next week the country will see the results.
By Fern Remedi-Brown

HRW - Ethiopia Eavesdrops On Phone Calls, E-Mail

Photo: http://www.ericsson.com/
Millenium Villages Project, Deritu, Kenya
Addis Ababa — A new report from Human Rights Watch says Ethiopia is using some of the world's most advanced surveillance software to monitor communications from Ethiopians at home and abroad.
Human Rights Watch says that the Ethiopian government is spying on its citizens and monitoring the activities of Ethiopians in the diaspora by using high tech software from China, Italy and Germany.
Felix Horne is the Horn of Africa researcher with the international human rights organization. He says the Ethiopian government has unlimited access to records of phone calls and emails of Ethiopians at home and abroad:
"Inside Ethiopia, its control of its Chinese developed telecom system results in having unfettered access to phone records and metadata of all phone calls in the country," he said. "Outside the country, they are using western-made technology to target the activities of very specific members of the diaspora. These technologies are being provided by a company in Italy, called HackingTeam and a company in Germany called Gamma."
Ethiopia's telecommunication is monopolized by the state-owned Ethio Telecom. A sim card can only be obtained in Ethiopia after registering personal details, making it easy for the government to identify domestic callers, according to Human Rights Watch.
A U.S. citizen of Ethiopian origin filed a lawsuit against the Ethiopian government last month, saying his computer had been hacked and he had been spied on for more than four months.
Horne says that certain ethnic groups feel particularly at risk when answering phone calls from abroad.
He says, "One of the things that we found in our research is that individuals that receive phone calls from abroad are often targeted and accused of talking to banned organizations or of plotting something against the government, despite there being little evidence to that effect."
Getachew Redda, an adviser to Ethiopia's prime minister, denies the Human Rights Watch report. He says the group has "made it a habit to accuse Ethiopia of almost everything that goes wrong in the region" and it has a "negative knee-jerk reaction about any developments in the country."
He adds that the government "would not waste resources in eavesdropping conversations of opposition figures" and that the accusations are "pure hogwash.
source- allafrica