Thursday, 30 April 2015

በሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ላይ የሚፈፀመው ድብደባ ቀጥሏል

ምርጫውን ተከትሎ በሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ላይ የሚፈፀመው ድብደባ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ  ገልጾአል፡፡ ትናንት ሚያዝያ 21/ 2007 ዓ.ም በምስራቅ ጎጃም ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ፀኃፊ የሆነው አቶ ሳሙኤል አወቀ በደህንነቶች ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመበት ኃላፊው ገልጾአል፡፡ አቶ ሳሙኤል ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ ወደ ቤቱ እየገባ በነበረበት ወቅት ሁለት ደህንነቶች አፍነው በመውሰድ ከሌሎች አራት ደህንነቶች ጋር በመሆን ከፍተኛ ድብደባ ፈጽመውበታል፡፡ ደህንነቶች ‹‹እንፈልግሃለን!›› ብለው ከወሰዱት በኋላ ‹‹ለምን አርፈህ አትቀመጥም?›› እያሉ ድብደባ እንደፈፀሙበትም አቶ ሳሙኤል ገልጾአል፡፡ በተመሳሳይ የደ/ጎ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ሰብሳቢና...

ፖሊስ በ‹‹በሁከትና ብጥብጥ›› ተጠርጣሪዎች ላይ ሦስት መዝገብ አደራጅቻለሁ አለ

•እነ ወይንሸት ለሁለተኛ ጊዜ 6 ቀን ተቀጥሮባቸዋል •‹‹ወይንሸት ከአሁን በፊትም ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ስታሸብር ነበር›› ፖሊስ በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር ሚያዝያ 14 ቀን 2007 ዓ.ም መንግስት አይ.ኤስ.አይ.ኤስ ሊቢያ በሚገኙ ንጹሃን ኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን አሰቃቂ የሽብር ድርጊት ለማውገዝ ጠርቶት በነበረው ሰልፍ ላይ ‹‹ሁከትና ብጥብጥ አስነስታችኋል፤ ተካፍላችኋልም›› በሚል ፖሊስ ባሰራቸው ሰዎች ላይ ሦስት የተለያዩ መዝገቦች ማደራጀቱን አስታውቋል፡፡ ዛሬ ሚያዝያ 22 ቀን 2007 ዓ.ም በቄራ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቀረቡ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ሌሎች በዕለቱ የተያዙ ሰዎችን በተመለከተ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ ሲያስረዳ እንደገለጸው፣ ፖሊስ የራሱን ቡድን በማዋቀር...

ኢትዮጵያ በታሠሩ ጋዜጠኞች ብዛት በአፍሪካ አንደኛ ነች

ኢትዮጵያ እሥር ላይ የምትገኘውን ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙን፤ ቪየትናም ደግሞ የኢንተርኔት ፀሐፊዋን ወይም ብሎገሯን ታ ፎንግ ታንን እንዲለቅቁ ዩናይትድ ስቴትስ ጠየቀች፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቃል አቀባይ ጄፍ ራትካ ናቸው ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ይህንን የመንግሥታቸውን ማሳሰቢያ ያስተላለፉት፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በዚህ ሣምንት እያወጣቸው ባሉ ተከታታይ የፕሬስ መግለጫዎች በዓለም ዙሪያ በየእሥር ቤቱ ያሉ ጋዜጠኞችን በየቀኑ እያነሣ ይገኛል፡፡ በዚህ “FREE THE PRESS” ወይም “ፕሬስን ነፃ አውጡ” በሚለው ዘመቻው የዛሬው የመሥሪያ ቤቱ መግለጫ ካተኮረባቸው ሁለት ጋዜጠኞች አንዷና ቀዳሚዋ የቀድሞ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የእንግሊዝኛ...

Wednesday, 29 April 2015

ልብሴን እንዳወልቅ ከታዘዝኩ በኋላ ራቁቴን በወንድ መርማሪዎች ፊት ስፖርት እንድሰራ እገደድ ነበር›› ትላለች የዞን ዘጠኟ ማህሌት ፋንታሁን

  ፈቃዱ የተባለ በአሁኑ ሰዓት ቂሊንጦ ታስሮ የሚገኝ የሰማያዊ ፓርቲ የአርባ ምንጭ አስተባባሪ የነበረ ወጣት ማዕከላዊ በተባለ ማጎሪያ ቤት ታስሮ በነበረበት ወቅት ራቁቱን እንዲቆም ይደረግ እንደነበር ተናግሯል፡፡ ‹‹ወንድ መርማሪዎች ፊት ለፊት ራቁቴን ስቆም ሀፍረት እንደሚሰማኝ የተረዱት መርማሪዎች ይድነቅህ ብለው ሴት መርማሪዎች ፊት ከ3 ሰዓት ላላነሰ ጊዜ እርቃኔን እንድቆም እገደድ ነበር›› ይላል ፈቃዱ በወቅቱ ስለነበረው ነገር ሲያስረዳ፡፡ እንደ ፈቃዱ ምስክርነት ከሆነ ሴት መርማርዎቹ ፈቃዱን ፊት ለፊታቸው አስቁመው ጌም ይጫዎታሉ፡፡ ይሳሳቃሉ፡፡ ‹‹እኔን ራቁቴን ከሶስት ሰዓት በላይ እስቁመው ደብድበው ይሸኙኛል›› ይላል የሕሊና እስረኛው ፈቃዱ፡፡   በተመሳሳይ ‹‹ልብሴን እንዳወልቅ...

Tuesday, 28 April 2015

Obama Administration’s Ethiopia Policy: Double-talking Democracy while Conniving with Tyranny

On a recent visit to Ethiopia, Wendy Sherman, Undersecretary of State for Political Affairs, publicly made the following bold declaration: “Ethiopia is a democracy that is moving forward in an election that we expect to be free, fair, credible and open and inclusive. In ways that (sic) Ethiopia has moved forward in strengthening its democracy. Every time there is an election, it gets better and better.” Ethiopians and Freedom House, among others, are flabbergasted by this blatant hypocrisy about the ideals of U.S. foreign policy and the...

Partnership with a Dictatorship guarantees neither security nor stability in Ethiopia

Patriotic Ginbot 7 Movement Press Release Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy is deeply saddened by the completely reckless remarks made by Wendy Sherman, US Undersecretary of State for Political Affairs. The recent remark made by Wendy Sherman in Addis Ababa is uncharacteristic of the US State Department, and it totally contradicts the Department’s annual human rights report on Ethiopia. The remark was thoughtless, misguided...

Sunday, 26 April 2015

Ethiopia: U.S. Department of State’s endorsing of upcoming elections – denial and disrespect, human rights organization says

The following is a statement from the Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA). ———- HRLHA Statement The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) strongly opposes to the position that the U.S. State Department has taken in regards to the upcoming Ethiopian election and the overall democratization process in the country in the past twenty-four years, and describes the comments by the Under-Secretary of State as a sign...

Saturday, 25 April 2015

US State Dept. on Anniversary of Arrest of Ethiopia’s Journalists

U.S. DEPARTMENT OF STATE Office of the Spokesperson Washington, D.C. April 24, 2015 STATEMENT BY MARIE HARF, ACTING SPOKESPERSON Anniversary of the Arrest of Ethiopia’s Zone 9 Bloggers and Three Journalists Tomorrow, April 25, marks one year since Ethiopia arrested six Zone 9 bloggers and three other journalists. These nine individuals—Befekadu Hailu, Zelalem Kibret, Atnaf Berhane, Natnael Feleke, Mahlet Fantahun, Abel Wabella, Asmamaw...

Friday, 24 April 2015

ኢህአዴግ የሞቱትን ወገኖች ክብር እያራከሰ ነው ሲል ሰማያዊ ወቀሰ

• ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ጉዳዩን በዝምታ አያልፈውም›› አቶ ዮናታን ተስፈዬ ኢህአዴግ አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በሚል በሚጠራቸው ሰልፎች ሰማያዊን በማውገዝ ላይ መጠመዱንና ይህንም ሰማያዊ ፓርቲ በዝምታ እንደማያልፈው የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ትናንት ሚያዝያ 15/2007 ዓ.ም በባህርዳር፣ ሆሳና እና ሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች መንግስት በጠራው ሰልፍ ሰልፈኞቹ አይ ኤስን ሳይሆን ሰማያዊ ፓርቲን የሚያወግዙ መፈክሮችን ይዘው እንደወጡ የታወቀ ሲሆን አብዛኛዎቹ ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ደም ከማፋሰስ ተግባሩ መቆጠብ አለበት›› የሚሉ መፍክሮችን ይዘው ወጥተዋል፡፡ ይህ የሆነው አዲስ አበባ ውስጥ መንግስት የጠራው ሰልፍ ላይ ሰልፈኞች መንግስት ለችግሩ...

Thursday, 23 April 2015

Free Zone 9 Bloggers, Journalists – Human Rights Watch

  For Immediate Release Ethiopia: Free Zone 9 Bloggers, Journalists A Year After Arrests, Drop Politically Motivated Charges (Nairobi, April 23, 2015) – Ethiopian authorities should immediately release nine bloggers and journalists arrested a year ago who are being prosecuted on politically motivated charges, Human Rights Watch said today. The six bloggers, who belong to the Zone 9 blogging collective, and three journalists were...

Wednesday, 22 April 2015

A state organized rally against IS killing ended in chaos, many injured

Thousands of city dwellers descended on the streets of Addis Abeba this morning to participate in a government organized rally against the killings by militants of the Islamic State (IS) of Ethiopians and possibly Eritreans and the killings of three Ethiopians by xenophobic attacks in South Africa. But the rally was marred by chaos following chants by protestors that led to a police crackdown. The rally was called by the government following...

Tuesday, 21 April 2015

በአዲስ አበባ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፣ ሰልፈኛው በሊቢያ የኢትዮጵያውያንን መገደልና መንግስት ያሳየውን ቸልተኛነት በመቃወም ላይ ነው

በሊብያ አሸባሪዎች በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸሙትን አሰቃቂ ግድያ ለማውገዝና መንግስት ነኝ ባዩ ወያኔ ያሳየውን ቸልተኛነት ለመቃወም በአዲስ አበባ ህዝቡ ነቅሎ አደባባይ ወጥቷል። ይሁንና ፖሊስ እንደተለመደው ሰልፉን ለመበተን ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፣  ፖሊስ ሰልፈኛውን በዱላ መደብደብ ጀምሯል። ሰልፉ ከፖሊሶቹ ቁጥጥር በላይ ሆኗል፣ በርካታ ህዝብ እየጮኸ እና እያለቀሰ ሰልፈኛውን መቀላቀሉን ቀጥሏል። ሰልፈኞቹ ከሚያሰሙት መፈክሮች መካከል፣  ‹ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስት የለም!›› ‹‹መንግስት የሌለው ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው!›› ‹‹የወንድሞቻችን ደም በከንቱ ፈሶ አይቀርም!›› ‹‹የወንድሞቻችን ደም ውሃ አይደለም!›› ሰልፈኛው በተለይ ወጣቱ በቁጭት ለሟቾቹ ትኩረት ያልሰጠው መንግስት...

Statement of Patriotic Ginbot 7 on Fellow Ethiopians who were Victims of barbarians

It is with deep distress that the people of Ethiopia have heard the barbaric killing of twenty eight fellow Ethiopians in Libya on April 19, 2015 by the barbaric and medieval cowards of ISIS. This group, who belong to the darkest of dark ages, and takes pleasure of its barbarism, has killed desperate, defenseless Ethiopian migrants who have no other objective other than seeking a better life outside of their country. By so doing, the...

Friday, 17 April 2015

ከራሳችን ውጪ ለችግራችን ደራሽ መንግስት የለንም! (በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ)

የኢትዮጵያውያን የውርደት ዘመን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ሰሞኑን ከተከሰተው እጅግ አስከፊ ሁኔታ ላይ አድርሶናል፡፡ የመን ውስጥ በተከሰተው ጦርነት ተጎጂ የሆኑትን የውጭ ዜጎች መንግስታቶቻቸው ቀድመው ሲያስወጡ ለኢትዮጵያውያን ግን የሚደርስላቸው አልተገኘም፡፡ ይህንን ውርደትም ወገኖቻችን ‹‹የመን ውስጥ የቀረነው እኛና ውሻ ብቻ ነን፡፡›› ሲሉ እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ገልጸውታል፡፡ ኢትዮጵያውያን ላይ የመድፍ፣ የሞርታርና የአውሮፕላን ድብደባ ሲዘንብባቸው በመከራ ላይ ያሉት ኢትዮጵያውያን ስልክ እንዲደውሉ በፌስ ቡክ ላይ በመለጠፍ ከማላገጥ ውጭ ምንም ያላደረገው የህዝብ ስልጣንን በሀይል የተቆጣጠርው ገዥው ፓርቲ ለራሱ ስልጣን ይጠቅሙኛል ያላቸውን የጦርነቱ ተሳታፊዎች ደግፎ መግለጫ ሲሰጥ የኢትዮጵያውያንን...

Wednesday, 15 April 2015

Gambella opposition condemns Ethiopia’s double standard over South Sudan

GPDAM Press Release The Gambella People’s Democratic Alliance Moment (GPDAM) strongly condemned the double standard of Ethiopian government in negotiating peace deal between the government of Republic of South Sudan and SPLM-IO. The Addis Ababa regime is no longer neutral in mediating between the warring parties to South Sudan conflict that has displaced hundreds of thousand innocent civilians into Gambela region. GPDAM is deeply concerned...

Tuesday, 14 April 2015

8 የፖለቲካ ፓርቲዎች ራሳቸውን ከምርጫው ሊያገሉ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ

በወላይታ ዞን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለክልል ምክር ቤት ዕጩዎችን ያቀረቡ 8 የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በዞኑ እየደረሰባቸው የሚገኘው አፈና እና በደል መፍትሄ ካልተሰጠው ራሳቸውን ከመጭው ግንቦት 2007 ዓ.ም ምርጫ ራሳቸውን ሊያገሉ እንደሚችሉ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለዞኑ ምርጫ ማስተባበሪያ፣ ለምርጫ ቦርድና ሌሎች የመንግስት ተቋማት ባስገቡት ደብዳቤ አስጠንቅቀዋል፡፡ ከመጭው ምርጫ ራሳቸውን ሊያገልሉ እንደሚችሉ ያስጠነቀቁት የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰማያዊ፣ የኢትዮጵያ ፍትሕና ዴሞክራሲ ሃይሎች ግንባር (ኢፍዴሃግ)፣ የወላይታ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ወሕዴግ)፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አትፓ)፣ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፣ የኢትዮጵያ...

Monday, 13 April 2015

‹‹ፍቱን›› መጽሔት ከሰርካለም ፋሲል ጋር ያደረግው ቃለ-ምልልስ

. ‹‹የማምነው ነገር፣ የሀገሪቷ ችግር ሲፈታ፤ እስክንድርም አብሮ እንደሚፈታ ነው›› ‹‹የስደት ህይወት ሁሉንም ነገር ከዜሮ ያስጀምርሃል›› ‹‹የእስክንድር ፅናት እና ብርታት ከፈጣሪ የተሰጠው ፀጋ አድርጌ እመለከተዋለሁ›› ‹‹በሀገራችን ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ የግድ ፖለቲከኛ መሆን አይጠበቅብንም›› ሰርካለም ፋሲል (ጋዜጠኛ) በአንባቢያን ዘንድ ታዋቂ የነበሩት ‹‹አስኳል››፣ ‹‹ሚኒሊክ‹‹ና ‹‹ሳተናው›› ጋዜጦች አንዷ አሳታሚ ነበረች፡፡ የ97 ምርጫን ተከትሎ በተፈጠረ ግርግር ለእስር ከተዳረጉት ጋዜጠኞች እና አሳታሚዎች መካከልም አንዷ ነች – ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል፡፡ በሀገራችን የግል ፕሬስን በመጀመር ፈር ቀዳጅ የሆነው የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ሰርካለም ልጃቸው...

በስለላ ከሆላንድ የተባረረው የጋዜጠኛውን አንገት እቆርጣለሁ አለ

ክንፉ አሰፋ እለተ እሁድ ከቀትር በሁዋላ አንድ የስልክ ጥሪ ደረሰኝ። ቁጥሩ +251 945226530 ነበር። ስልኩን አነሳሁት። “ሃሎ” “አቤት” “አለማየሁ ነኝ። መን አባክ ነው የምትጽፈው። እኔ አላማዬ ነው። አንተን ግን አንገትህን ቆርጬ ነው የማሳይህ። ለማየት ያብቃህ። ያን የምትጽፈውን ጽሁፍ… እኔ ምንም ልሁን ምን እንደዚህ አይደለሁም። እሺ። እናትክን…(ይህንን ጸያፍ ቃል በድምጽ ስሙት)። … ደግሞ ኢህአዴግ ዘርህን… (ይህንንም ጸያፍ ቃል በድምጽ ስሙት)። ከሆላንድ የተባረረው የወያኔ ሰላይ አለማየሁ ስንታየሁ(ሀለቀ ፎላ) ይህ ጸያፍ ዘለፋ እና ማስፈራርያ እንግዲህ ወያኔ ምን ያህል እንደወረደ ያሳየናል። ከነውረኛ ስድቡ ባሻገር ደግሞ ቀላል የማይባል ድንበር ዘለል ሽብር ነው።...

Thursday, 9 April 2015

Ethiopia Bloggers Evidence Doesn’t Back Charges, Lawyer Says

Ethiopian prosecutors have failed to present evidence relating to charges that a group of bloggers and journalists support terrorism, a defense lawyer at the latest court hearing said. Six members of the Zone 9 blogging group and three freelance journalists were charged in July at the Federal High Court in Ethiopia’s capital, Addis Ababa, for working with banned organizations such as the U.S.-based Ginbot 7, which the Horn of Africa nation...

Wednesday, 8 April 2015

Foreign Secretary refuses to request death-row Briton’s release

Foreign Secretary Philip Hammond is refusing to request the release of a British citizen who was kidnapped and rendered to Ethiopia over nine months ago, it has emerged. Andargachew ‘Andy’ Tsege, a father of three from London, has been held at a secret location in Ethiopia since he was abducted in June 2014 while in transit at Sanaa airport, Yemen. A prominent critic of human rights abuses in Ethiopia, Mr Tsege faces a death sentence imposed...

Urgent Appeal on Behalf of Ethiopians Stranded in Yemen

Global Alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) Telephone: (877)746 -4384 www.DefendEthiopians.org All Lives Have Equal Value info@DefendEthiopians.org   The Global Alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) was established in response to the crisis emanating from the unexpected decision by the Government of Saudi Arabia to expel Ethiopian migrant workers. GARE campaigned vigorously and raised global awareness and gained...

Sunday, 5 April 2015

በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ላይ ጥቃት ተሰነዘረ

በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም ላይ ጥቃት የተሰነዘረ መሆኑን፤ እሳቸው ይፋ ባደረጉት ጽሁም ላይ ተገልጿል። የደረሰባቸው ጥቃት በዝርዝር ባይገለጽም፤ በፕሮፌሰሩ ማስታወሻ ላይ፤ “ይህን ጥቃት ፈርተን አንሰደድም” የሚል እንደምታ ያዘለ መልእክት ተላልፏል። ለማንኛውም የፕሮፌሰር መስፍንን መልክት ከዚህ በመቀጠል አቅርበነዋል። ዓለም ሁሉ ጠላን፤ በየትም አገር እየሄድን ‹‹የሙጢኝ!›› ከራሳችን መሬት በጉልበት እየተነቀልን፣ ከራሳችን ቤት እየተባረርን፤ ከተወለድንበትና ከአደግንበት አካባቢ እየተፈናቀልን፣ ጭራውን ቆልምሞ እንደሚሮጥ ባለቤቱ እንዳባረረው ውሻ በአገኘነው አቅጣጫ እየሮጥን፣ እጃችንን እያርገበገብን ‹‹የሙጢኝ!›› እንላላን፤ የፈራነውን ሞት በየመንገዱ እናገኘዋለን፤ ሞትን ሸሽተን ሞትን ያጋጥመናል፤...

Saturday, 4 April 2015

የፍርድ ቤት ውሎ ሪፖርት (ምስክር ያልተገኘለት የሽብር ወንጀል)

በነሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ በ19ኛው ወንጀል ችሎት እየታየ ያለው የዞን9 ጦማርያን እና ጋዜጠኞች የክስ ጉዳይ ለሁለተኛ ቀን ምስክሮችን አሰምቶ በአወዛጋቢ መልኩ ለሚቀጥለው መጋቢት 30 ቀጠሮ ይዞ ተጠናቋል፡፡  ከእለቱ ዋዜማ ቃለ መሃላ ፈጽመው ሳይሰሙ የቀሩት ምስክሮች የተሰሙ ሲሆን ቃለ መሃላ በቀደመው ቀን በመግባታቸው ቀጥታ ወደ ምስክርነት ቃላቸው ተገብቷል፡፡ በሃያ ስድስተኛው የፍርድ ቤት ውሎ ተሰሙት ምስክሮች 7ተኛ ምስክር -ተስፋዬ መንግስቴ የመሰከሩት አቤል ዋበላ ላይ ሲሆን ከመንገድ ላይ ፓሊስ ሲፈትሹ አንዲታዘቡ ጠይቋቸው ቤቱ እና መስሪያ ቤቱ የተገኘው ሲዲ መጽሄቶች እና መጸሃፍት ላይ ሲገኙ አይቼ ፈርሜያለው አቤልም ፈርሟል ብለዋል፡፡ 8ተኛ ምስክር- አቶ በረከት ጌታቸው...