ርዮት አለሙ፣ እስክንድር ነጋ፣ በቀለ ገርባ …….እያልን ስሞችን መዘርዘር እንችላለን። በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ዜጎች ሕገ ወጥና ኢፍትሃዊ በሆነ መንገድ የታሰሩ ወገኖቻችን፣ ከእሥር እንዲፈቱ ስንጠብቅ ፣ ሌሎች እየተጨመሩ ነው። ከቃሊት ዉጭ ሆነው እነ ርዪትን ሲጎበኙ የነበሩ አሁን እነ ርዮት አለሙን እየተቀላቀሉ ነው።
ዞን ዘጠኞች ፣ እነ ጋዜጠኛ ተስፋአለም፣ የሚጽፉትን ፣ የሚጦምሩትን እኛም አንብበነዋል። በድብቅና በሚስጠር አልነበረም ሃሳባቸውን ሲያካፍሉን የነበሩት። የኛ አካል ናቸው። እነማን እንደሆኑ እናውቃቸዋለን። የታሰሩት ወንጀል ስለፈጸሙ አይደለም። ሕግን ስለጣሱ አይደለም። ወንጀላቸው አገራቸውን መዉደዳቸው ነው። ወንጀላቸው ለፍትህ መቆማቸው ነው። ወንጀላቸው ዶር መራራ ጉዲና እንዳሉት፣ ከጫካ የወጡ...
Wednesday, 30 April 2014
Tuesday, 29 April 2014
Ethiopian Journalists Forum (EJF) is attending the AU meeting in Angola, made a presentation about the current situation of Ethiopia

MINILIK SALSAWI
EJF made a presentation about the current situation of Ethiopia including the unlawful arrest of Zone 9 members and Other Journalists . Ethiopia was an agenda and participants were discussing in depth about it. The recent crackdown was something that shocked many. The Head of the EJF delegation said that There were some people crying when we explained what is happening there. By the way we issued a joint statement there....
አንዷለም አራጌ እና የቃሊቲው ህይወት

(EMF) – አንዷለም አራጌ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል የነበረ ወጣት ነው። በኋላ ላይ የኢህ አዴግ ሰዎች ባቀናበሩት ድራማ አሸባሪ ተብሎ ለእስር ተዳረገ። ቃሊቲ በእስር ላይ ሆኖ ብቻውን በጨለማ ቤት ውስጥ ከመታሰር ጀምሮ ብዙ እንግልት እና መከራን እየተቀበለ ይገኛል። ይህ ሁሉ የሆነው አንዷለም በተቃዋሚው ጎራ በመቆሙ ብቻ ሳይሆን፤ ጎበዝ መሪ በመሆኑም ጭምር ነው። አሁን በ እስር ላይ ሆኖም እንኳን፤ ስሜቱን ለመጉዳት ሲባል እሱን ለመጠየቅ የሚሄዱ ጠያቂዎች ይዋከባሉ፤ እንዲጠይቁትም አይፈቀድላቸውም።
ከትላንት በስትያ አንዷለምን ለመጠየቅ ወደ እስር ቤት ያመሩት፤ ብቸኛው የፓርላማ ውስጥ ተቃዋሚ ክቡር አቶ ግርማ ሰይፉ ትዝብታቸውን ገልጸዋል። የአቶ ግርማ ትዝብት “አንዱዓለምን ለመጠየቅ ቃሊቲ...
የታሰሩት የሰማያዊ አመራሮችና አባላት በደል እየደረሰባቸው ነው
(EMF) ባለፈው ሳምንት ሰማያዊ ፓርቲ ላደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅሥቀሳ ሲያደርጉ የነበሩ አመራሮችና አባላት በእስር ቤት ውስጥ መሆናቸው ይታወቃል። እነዚህ በቅስቀሳው ወቅት ፖሊስ በህገ ወጥ መንገድ ያሰራቸው የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት እስር ቤት ውስጥ በደል እየደረሰባቸው መሆኑንም ተናግረዋል። ዮናታን ተስፋዬ ይህን በተመለከተ እንዲህ ብሏል።
የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት እና አመራሮች
በየካ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የሚገኙት አባላትና አመራሮች ትናንት ምግብ እንዳይገባላቸው በመከልከሉ ጾማቸውን አድረዋል፡፡ በተመሳሳይ በቤተሰብና በአባላት እንዳይጠየቁም እየተከለከሉ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በተመሳሳይ በጉለሌ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ከሌሎች እስረኞች በተለየ...
Monday, 28 April 2014
አገር እንዲህ ኾናም አትቀርም
በጽዮን ግርማ
Mimi Sebhatu
ዘወትር እንደምታደርገው ሁሉ በምታዝበት ሬዲዮ ጣቢያ ጓደኞቿን ሰብስባ ወደ ስቱዲዮ የገባችው ሚሚ ስብሃቱ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ስለታሠሩት ሁለት ጋዜጠኞችና ሰባት ጦማሪዎች ከፖሊስ አገኘኹት ያለችውን መረጃ ጠቅሳ ስታወራ ነበር፡፡ ኢትዮጵያን ለማተራመስ ከሚሠራው አርቲክል ዐሥራ ዘጠኝ ከሚባል ድርጅት ጋር ሲሠሩ ነበር፣ ትልልቅ ሆቴል እየተገናኙ ይወያዩ ነበር፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎችን ያደራጁ ነበር፣ ከሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅትና ከአምነስቲ እንዲሁም ከግብጽና ከኤርትራ ገንዘብ ይቀበሉ ነበር፤ የሚሉ ውርጅብኞችን በማውረድ እነርሱን የኢትዮጵያ ጠላት እራሷን ደግሞ የኢትዮጵያ ወዳጅ አድርጋ በመሳል ውንጀላዋን ስታዥጎደጉደው ነበር፡፡
በወሬዋ መካከልም ‹‹ይህ...
Ethiopian Security Forces Open Fire on Students
There has been widespread protest by Oromo students in universities in Ethiopia against unpopular ‘Addis Ababa-Finfinnee surrounding integrated master plan’. Oromo students in Haromaya, Jimma, Ambo and Wollega universities held protests.
Although officials in Oromia state and Addis Ababa city administration insist the plan only intends to develop Addis Ababa and its surrounding, Oromo students and the wider Oromo elites believe the plan is to displace...
Ethiopia: Arrests Upstage Kerry Visit

9 Bloggers, Journalists Held Before US Official Arrives
(Nairobi, April 28, 2014) – The Ethiopian authorities should immediately release six bloggers and three journalists arrested on April 25 and 26, 2014, unless credible charges are promptly brought, Human Rights Watch said today.United States Secretary of State John Kerry, who is scheduled to visit Ethiopia beginning April 29, should urge Ethiopian officials to unconditionally release...
Saturday, 26 April 2014
Urgent action: Opposition leaders denied medical treatment (AI)

AI – Olbana Lelisa and Bekele Gerba are being denied medical treatment. The two men, political opposition leaders and prisoners of conscience, are reported to be ill in Kaliti prison, Ethiopia. Olbana Lelisa’s friends believe his condition may be life-threatening.
Several months ago Olbana Lelisa and Bekele Gerba were moved from Ziway prison south of Addis Ababa, to Kaliti prison on the outskirts of the capital city, reportedly after...
Six Members of Blogging Collective Arrested in Ethiopia (globalvoices)
Six bloggers arrested on April 25 in Addis Ababa. Photos from Facebook, assembled by Endalk.
On April 25, six members of the Zone Nine blogging collective [am] were arrested in Ethiopia. Allies report that they are now being held at Maekelawi, a detention center in Addis Ababa, the nation’s capital.
News of the arrests first broke on Twitter, where fellow bloggers and social media users voiced support for those arrested and expressed...
Police arrest Blue Party leaders, members ahead of protest rally on Sunday

ADDIS ABABA - Police have arrested key figures as well as dozens of members of the rising opposition Blue Party. The detainees include the party's deputy chairperson as well as several executive committee members. The political detainees are being held at several police stations in the capital.
The arrests were made at least 48 hours ahead of a protest rally Blue Party had organized for Sunday, April 27 in Addis Ababa.
Party chairperson...
Thursday, 24 April 2014
Ethiopia: Trapped By a Crippled Telecom
By Kalkidan Yibeltal | addisstandard.com
A soaring number of option-deprived customers and eye-watering packages continue to swell the earnings of the state monopoly Ethio telecom. In return the inglorious institution kept on crippling everything this country has achieved in the past with banks being the hardest hit
In February this year, while hosting his third presser with the local media since he assumed office as Prime...
AN URGENT APPEAL – From Mesfin Wolde-Mariam
The UN Human Rights CommissionThe African Union Human Rights CommissionThe International Red CrossAmnesty InternationalHuman Rights WatchAndAll Men and Women of GOOD WILL
Reeyot Alemu
Reeyot Alemu is a budding Ethiopian poet, essayist, and journalist. There are not many Ethiopians of her caliber inside the country. She has been languishing in the famous Ethiopian Prison in Qalliti for almost three years. She was charged of terrorism, a crime...
Wednesday, 23 April 2014
እውቅና የተሰጠው የሚያዚያ 26ቱ የአንድነት ሰልፍ በደህንነቶች ትእዛዝ እውቅና ተነፈገ

አቡጊዳ
ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና እንደሚጠቁመው፣ የአንድነት ፓርቲ ሚያዚያ 19 ሰልፍ ለማድረግ ቢጠይቅም፣ የፖሊስ አዛዞች በዚያን ቀን በቂ ጥበቃ ማዘጋጀት አንችልም በማለታቸው፣ አስተዳደሩ ሚያዚያ 26 ቀን እንዲደረግ ጠይቆ የነበረ ሲሆን፣ ለሚያዚያ 26 የእውቅና ደብዳቤ ለመዉሰድ ወደ አስተዳደሩ ጽ/ቤት ያመሩት የአንድነት ከፍተኛ አመራሮች፣ የእውቅና ደብዳቤ ሳይቀበሉ መመለሳቸውን ያነጋገርናቸው የአንድነት አመራር አባል ገለጹ።
የአስተዳደሩ ሃላፊዎች፣ ከደህንነት ጽ/ቤት ለአንድነት ሰልፍ እውቅና እንዳይሰጡ በቀጥታ መታዘዛቸዉን የገለጹት የአንድነት አመራር ፣ አዲስ አበባ በከንቲባው ሳይሆን፣ የአዲስ ሕዝብ ባልመረጣቸው ከበስተጀርባ ሆነው በሚፈልጡና በሚቆርጡ ጥቂቶች መዳፍ ስር የወደቀችና በአምባገነኖች...
ህወሓት እስከመቼ ደም ማፍሰሱን ይቀጥላል ?
ሀገር የመገንጠል ዓላማ ይዞ የተነሳው የህወሓት ጁንታ በስውር እና በአደባባይ የጫካ ልማዱን መሰረት አድርጎ ሲገድል መኖሩ አዲስ ባይሆንም ከሰሞኑ መረር ያለ እርምጃ ‹‹ግድያ›› ማሰቡን ከጓዳው የወጣ የወሬ ምንጭ ደረሰን፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በአዲስ አበባ አስተዳደር ጽ/ቤት ተገኝቼ ነበር፡፡ የመገኘቴ ዓላማም የፊታችን እሁድ ሚያዚያ 26 የሚደረገውን ሰላማዊ ሰልፍ አስመልክቶ የዕውቅና ደብዳቤውን ለመስጠት የተያዘውን ቀጠሮ በማክበር ነበር፡፡ የሰላማዊ ሰልፍ እውቅናን በተመለከተ ኃላፊ የሆኑት አቶ ማርቆስ ፎርም እንዲሞላ አዘዙ፤ የተባለውን ፎርም ሞላን፤ ያን ጊዜ የአቶ ማርቆስ የቢሮ ስልክ አንቃጨለ፤ አነሱት ……ቀጭን ትዕዛዝ ከወዲያ ማዶ…………… ‹‹የአንድነትን ሰላማዊ ሰልፍ በተመለከተ ዕውቅናው እንዳይሰጥ...
Monday, 21 April 2014
Stop military aggression against civilians in Afar Region of Ethiopia!
Afar People’s Party (Qafar Ummattah Party)
PRESS RELEASE
The ongoing atrocities committed by the TPLF/EPRDF regime are reaching the limit in Ethiopia in general and that of the Afar region in particular. April 20, 2014 the regime instigated conflict flared around Awash killing 12 Afar civilians. This act of state terror was committed by the federal polis. Outraged by this act of terror, the civilians in Awash blocked Addis Ababa-Djibouti road...
ቴሌፎኑ ‘ለግዜው’ ጥሪ አይቀበልም
ክንፉ አሰፋ
“የደወሉላቸው ደምበኛ ለግዜው ጥሪ አይቀበሉም።…” የምትለዋ አሰልቺ የቴሌ መልእክት ያላጋጠመው ቢኖር ወደ ኢትዮጵያ ስልክ ደውሎ የማያውቅ ሰው ብቻ መሆን አለበት። ኮ/ል መንግስቱ ሃይለማርያም ወደ ቀድሞ ወዳጆቻቸው መደዋወል ጀመሩና በመሃል ተስፋ ቆረጡ አሉ። አስር ለሚያህሉ አርሶአደሮች እና የሰራዊቱ አባላት ዘንድ ደውለው አልተሳካለቸውም። ለሁሉም ጥሪ ያገኙት ምላሽ “የደወሉላቸው ደምበኛ ለግዜው ጥሪ አይቀበሉም።” የሚል ሲሆንባቸው ራሳቸውን ነቀነቁ። ሰው ሁሉ የጨከነባቸው መሰላቸው። እንዲህም አሉ። “የሃገሬ ሰው እንኳን የስልክ ጥሪ፤ የእናት ሃገር ጥሪስ መች ተቀበለ።”
ለአመታት በተከታታይ በሁለት ድጅት እያደገች ያለች ሃገር የስልክ መስመር ችግር ይገጥማታል ብሎ ማሰብ ይከብዳል። ችግሩን...