Ms. Ana Maria Gomes (Member of European Parliament),
Ethiopian opposition groups and civil society’s representatives gathered today in
Brussels to emphasize the current political crises in Ethiopia.
Also seizing the opportunity one of Ethiopia’s opposition coalition “Ethiopian National Movement
(ENM)” presented a road map to
democratize Ethiopia once and for all.
Watch the video
...
Friday, 15 December 2017
ተከሳሾች በዳኛ ዘርዓይ ወልደሰንበት ላይ ያቀረቡት ተቃውሞ ውድቅ ተደረገ
"ዳኛው አማራ
በማንነቱ የማይኮራ፣ በጎጥ የሚጠራ ህዝብ ነው በማለት ሰፊ የዘረኝነት አስተሳሰብ አራምደዋል። እኛ አማራ ስለሆንን ፍትሃዊ ዳኝነት ይሰጡናል ብለን አናምንም" ተከሳሾች
" ዳኛው አማራ
በዘሩ የማይኮራ፣ በጎጥ የሚጠራ ህዝብ ነው ማለታቸው ከተከሳሾች ጉዳይ ጋር አይገናኝም" ፍርድ ቤቱ
"ህገ መንግስቱ
የሰጠኝ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብቴ ነው" ዳኛ ዘርዓይ ወልደሰንበት
(በጌታቸው
ሺፈራው)
የፌደራል
ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ ታህሳስ 6/2010 ዓ•ም በአማራ ህዝብ ላይ የዘረኝነት አስተሳሰብ አራምደዋል በሚል በተከሳሾች አቤቱታ የቀረበባቸው የችሎቱ የግራ ዳኛ ዘርዓይ ወልደሰንበት በችሎት እንዲቆዩ ወስኗል።
በእነ
ብርሃኑ ሙሉ ክስ መዝገብ የተከሰሱ አራት የአማራ ተወላጆች ዳኛ ዘርዓይ በወልቃይት ጉዳይ ላይ በፃፉት ሰፊ ፅሁፍ "አማራ በማንነቱ የማይኮራ፣ በጎጥ የሚጠራ ህዝብ ነው። ……" የሚል ከትግራይ...
Wednesday, 6 December 2017
Ethiopia: New Spate of Abusive Surveillance
Spyware Industry Needs Regulation
Ethiopian authorities
have carried out a renewed campaign of malware attacks, abusing commercial
spyware to monitor government critics abroad, Human Rights Watch said today.
The government should immediately cease digital attacks on activists and
independent voices, while spyware companies should be far more closely
regulated.
On December 6, 2017, independent researchers at the
Toronto-based research center Citizen Lab published a technical analysis
showing the renewed government malware campaign aimed at...