Thursday, 15 June 2017

ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ለሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ አቀረበ

አውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆኖ ይሰራ የነበረው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ በ2003ዓም ሰኔ ወር ላይ ከሌሎች 4 ሰዎች ጋር (ጋዜጠኛ ኤልያስ ክፍሌ፣ ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ፣ ዘሪሁን ገ/እግዚአብሄር እና ሂሩት ክፍሌ) የፀረ ሽብርተኝነት ህጉን ተላልፈሃል ተብሎ ክስ ተመስርቶበት የነበረ መሆኑን እና የ14 አመት የእስር ቅጣት እንደተወሰነበት የሚታወስ ነው። ቅጣቱ ከተላለፈበት በኋላ ጥፋተኛ መባሉን በመቃወም ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ቢልም መዝገቡ በይቅርታ ጉዳይ እየታየ መሆኑ ተገልፆለት በወቅቱ ይግባኝ ማለት ሳይችል ቀርቷል። ከእርሱ ጋር የይቅርታ ጥያቄ ያቀረቡ የስዊድን ጋዜጠኞች እና በተመሳሳይ መዝገብ የምትገኘው ሂሩት ክፍሌ ከእስር የተለቀቁ ሲሆን፤ የጋዜጠኛ ውብሸት የይቅርታ ጉዳይ ግን እስካሁን ድረስ...

Monday, 5 June 2017

Prof. Berhanu Nega's Los Angels Full Speech

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሎሳንጀለስ ከተማ የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ ስብሰባ ላይ በአሁን ሰዓት በምድር ላይ ስለሚደረገው ትግል ፣ ሰሞኑን እየተደረጉ ስላለው ከባድ ጦርነት ለሕዝብ የተናገሩበት [ሙሉ ንግግር] “ፈረንጆች ሃሳባቸውን እንዲቀይሩ ከፈለጋችሁ በቅድሚያ ወያኔ ተረጋግቶ መኖር እንደማይችል ማሳየት አለብን” – ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ...

የአርበኞች ግንቦት 7 መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በታጋይ ዘመነ ካሴ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ

(ዘ-ሐበሻ)  የአርበኞች ግንቦት 7 መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከአገር አድን ንቅናቄው ጋር በጋራ በቶሮንቶ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጋር ባደረጉት ሕዝባዊ ሰብሰባ ከሕዝብ ለሚነሳው የታጋይ ዘመነ ካሴ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ:: በማህበራዊ ድረገጾች በታጋይ ዘመነ ካሴ ጉዳይ የተለያዩ ነገሮች የሚወሩ ሲሆን ሕዝብም የተለያዩ መረጃዎችን በመስማት የትኛውን ማመን እንደሚችል ግራ እንደተጋባ ከሚሰጡ አስተያየቶች ለመረዳት ይቻላል:: ለዚህም ይመስላል ፕሮፌሰሩ አጽንኦት ሰጥተው የመለሱት:: ፕሮፌሰር ብርሃኑ ታጋይ ዘመነ ካሴ የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋይ እና ቃል አቀባይ እንደነበር ገልጸው በመኪና አደጋና በተጨማሪም ኳስ ሲጫወት በደረሰበት ተደጋጋሚ ስብራቶች በአስመራ ህክምና ሲያደርግ መቆየቱን አስታውቀዋል::...

Ethiopia Jails Opposition Politician for Six Years Over Facebook Post

An Ethiopian court sentenced an opposition politician to six and a half years in prison over a series of anti-government comments on Facebook that it said encouraged terrorist acts, his lawyer said. Yonatan Tesfaye, a former spokesperson for the opposition Semayawi Party, was arrested in 2015 and charged in May last year over remarks he made about anti-government protests on the social media site. Hundreds of people died in anti-government demonstrations...