Tuesday, 31 March 2015

ኦቦ በቀለ ገርባ ዛሬ ተፈተው እንደገና ዛሬ ታስረው ሞጆ ላይ ተለቀቁ

አቶ በቀለ ገርባ የ እስር ጊዜያቸውን ጨርሰው መፈታታቸው ተሰማ::  አቶ በቀለ ዛሬ ተፈተው እቤታቸው ከገቡ በኋላም እንደገና ደህንነቶች “ያልተጣራ ነገር” አለ ብለው እንደገና ወስደው ለሰዓታት ካሰሯቸው በኋላ መልሰው ሞጆ ላይ ለቀዋቸዋል:: የኢሳት ራድዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ይልማ “የአቶ በቀለ አፈታት ድራማ” በሚል በዘገበው ዘገባው ላይ የሚከተለውን ጽፏል:: *ዛሬ መጋቢት 21 2007 ዓም አቶ በቀለ የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው የሚፈቱበት ቀን ነው። *ጠዋት ላይ ባለቤታቸው ወይዘሮ ሀናን ጨምሮ የአቶ በቀለ መፈታትን ለማየት ወደ ዝዋይ እስር ቤት አቀኑ *አቶ በቀለ ተፈቱ:: ቤተሰባቸውን በእቅፋቸው አድርገው በደስታ እንባ ታጅበው መነፋፈቃቸውን ገለጹ። ከዚያ ጉዞ ወደ ቤት… *በድንገት የህወሓት...

Monday, 30 March 2015

U.S. Students Feature Ethiopia’s Reeyot Alemu in ‘Press Uncuffed’ Campaign

Reeyot Alemu is one in a number of journalists who have been prosecuted under the vaguely worded and broad-reaching anti-terrorism laws passed by the Ethiopian legislature in 2009. Students from the University of Maryland’s Philip Merrill College of Journalism and their professor — Pulitzer Prize-winning Washington Post reporter Dana Priest — have launched the Press Uncuffed campaign to raise awareness about journalists imprisoned around...

Friday, 27 March 2015

ወ/ሮ አበባ ገ/ህይወት ህወሓትን ከዱ

የአዲስ አበባ የኢህአዴግ ጽ/ቤት የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ የነበሩት ወ/ሮ አበባ ገ/ህይወት፣ ኢህአዴግን መክዳታቸው ተሰማ። ወ/ሮ አበባ ኢህአዴግን የከዱት በቅርቡ ለስብሰባ በሄዱባት ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ መሆኑ ታውቋል። ወደ ሀገራቸው እንደማይመለሱና እዛው አሜሪካ ጥገኝነት እንደሚጠይቁ ቅርባቸው ለሆኑ ሰዎች እንደተናገሩ የሚነገርላቸው ወ/ሮ አበባ ገ/ህይወት፤ ከድርጅት ጉዳይ ኃላፊነታቸው በተጨማሪ በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች ላይ ኃላፊ እንደነበሩ ታውቋል። ግለሰብዋ ተደራራቢ ኃላፊነት የያዙት ከምርጫ ዘጠና ሰባት ወዲህ እንደሆነ ይነገራል። የህወሓት የበላይነት ባንሰራፋበት በአሁኑ ጊዜ የተባሉትን ብቻ የሚያደርጉና ትዕዛዝ ፈጻሚ ባለሥልጣናት የሎሌነት ስራ እየዋለ ሲያድር እያንገፈገፋቸው...

ምርጫ በኢትዮጵያ – ሰማያዊ ፓርቲ ከምርጫ ክርክር ታገደ

• ኢ/ር ይልቃል ጌትነት በኢብኮ ስቲዲዮ ከሚደረግው ቀረጻ ተባረዋል (ነገረ-ኢትዮጵያ) ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ መጋቢት 18/2007 ዓ.ም ምሽት ኢብኮ (EBC) ላይ ከሚቀርበው የ‹‹ግብርና እና ገጠር ልማት›› ላይ ሊያደርገው የነበረው የምርጫ ክርክር ላይ እንዳይቀርብ መታገዱን የፓርቲው ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ኢ/ር ይልቃል ለቀረጻ ወደ ኢብኮ ስቲድዮ ባቀኑበት ወቅት የድርጅቱ ምክትል ስራ አስካሄጅ አቶ ተሻለ ‹‹ባለፈው ያላሰባችሁትን የምርጫ ክርክር እድል ሰጥተናችኋል፡፡ በመሆኑም ዛሬ መከራከር አትችሉም›› ተብለው መባረራቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በሰአብአዊ መብት ዙሪያ ኢብኮ ላይ በቀረው የምርጫ ክርክር ላይ አንድ ፓርቲ ለመቅረብ ፈቃደኛ አለመሆኑን በመገልጹ...

Wednesday, 25 March 2015

የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ለ8ኛ ጊዜ ተመለሰ

• ኢብኮና የአዲስ አበባ አስተዳደር መገናኛ ኤጀንሲ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት መልሰዋል • ‹‹አማራጫችን እንዳናቀርብ እየተከለከልን ነው›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የአዲስ አበባ አስተዳደር መገናኛ ኤጀንሲ የሰማያዊ ፓርቲን የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አናስተላልፍም›› ብለው መመለሳቸውን ድርጅቶቹ ለፓርቲው በላኳቸው ደብዳቤዎች ገልጸዋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የብሔራዊ ራዲዮ በአማርኛ ስርጭት የሚተላለፍ ‹‹መንግስታዊ አወቃቀር›› የሚል የቅስቀሳ መልዕክት ልኮ የነበር ሲሆን ባለፉት 24 አመታት ተግባራዊ የሆነው የጎሳ ፌደራሊዝም ለግጭት መንስኤ መሆኑን በመረጃ ዘርዝሮ ማቅረቡን የሰማያዊ...

Tuesday, 24 March 2015

የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ

በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ሦስቱ ወዳጅ ጋዜጠኞች መጋቢት 15/2007 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል፡፡ መዝገቡ ተቀጥሮ የነበረው ተከሳሾች ባቀረቧቸው ሁለት አቤቱታዎች ላይ ፍርድ ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ነበር፡፡ በዚህም አንደኛ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ አለኝ ካለው ማስረጃ ዝርዝር ውስጥ 12 የኦዲዮ-ቪዲዮ ሲዲዎች አያይዞ ያቀረበ ቢሆንም፣ ሲዲዎቹ ለተከሳሾች እስካሁን ባለመድረሳቸው ተከሳሾች የቀረበባቸውን ማስረጃ ተመልክተው መልስ ለማዘጋጀት ሲዲዎቹ እንዲሰጧቸው ያቀረቡት አቤቱታ ሲሆን፣ ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ 4ኛ ተከሳሽ ማህሌት ፋንታሁን እና 9ኛ ተከሳሽ...

272 days and counting for Andargachew Tsege on death row

In June 2014, political activist Andargachew Tsege was captured in Yemen and sent to a secret prison in Ethiopia. by Keila Guimaraes | Lslington Now The wife of a British national on death row has been fighting a long legal battle to free her husband after he was rendered by Ethiopian forces last year. Islington resident Yemi Hailemariam has been petitioning Downing Street in order to put pressure on the Foreign Commonwealth Office, but...

Monday, 23 March 2015

ETHIOPIA deports Lencho Latta and his ODF DELEGATION within 72 hrs

A senior delegation of the Oromo Democratic Front (ODF) led by veteran Oromo leader, Lencho Lata, had been told to leave Ethiopia days after returning home to pursue peaceful struggle, the group said in a statement on Sunday. “Regrettably, despite verbal overtures, no face-to-face talks could be held. Hence, our delegates had to return prematurely to Europe on the 22nd of March 2015,” the statement said. “This incident does not mark the...

Thursday, 19 March 2015

Journalist Temesghen Desalegn denied Access to Medical Care in Jail

Authorities in Ethiopia have denied medical attention to journalist Temesghen Desalegn, who has been imprisoned since October. Temesghen Desalegn, owner of the now-defunct newsmagazine Feteh (Justice), is serving a three-year term in Ziway Prison, outside Addis Ababa, on charges of defamation, incitement, and false publication in connection with a series of opinion pieces he wrote in Feteh in 2012. Friends close to Temesghen, including two...

በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ ግሰለቦች የዛሬ የፍርድ ቤት ውሎ

‹‹እኔ አሸባሪ አይደለሁም፡፡ ኢህአዴግ አሸባሪ ነው፡፡ ለሽብር ሀሳቡም ፍላጎቱም የለኝም›› ዳንኤል ሺበሺ ‹‹የተባለውን ለነገር አለማድረጌን ከእኔ በላይ የከሰሰኝ መንግሥት ጠንቅቆ ያውቃል›› ሀብታሙ አያሌው ‹‹ለእኔ ብቸኛው አሸባሪ ህወሃት/ኢህአዴግ ነው፡፡ እኔ የህወሃት/ኢህአዴግ ተቃዋሚ ነኝ›› አብርሃ ደስታ ‹‹ይሄ 19ኛ ችሎት የጦር ፍርድ ቤት ችሎት እየመሰለ ነው›› የሺዋስ አሰፋ ‹‹ሃይማኖቱንና ማኅበረሰቡን ከሚፈራ ህዝብ ወጥቼ እንዲህ አይነት ተግባር አልፈጽምም›› ባህሩ ታዬ ———————— ዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2007 ዓ.ም፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙት እና በእነዘላለም ወርቅአገኘሁ የክስ መዝገብ ያሉ 10 ሰዎች ቀርበው ነበር፡፡...

Saturday, 14 March 2015

ሰማያዊ ፓርቲ ቅስቀሳ እንዳያደርግ እንቅፋት እየተፈጠረበት ነው

• የሶዶ ፖሊስ 8 የሰማያዊ ዕጩዎችን በማሰር ቅስቀሳውን አስተጓጉሏል • የጅማ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት ተዘርፏል • ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ወደ ህዝብ እንዳይደርስ ሆን ተብሎ የተቀየሰ ስልት ነው›› አቶ ስለሽ ፈይሳ ሰማያዊ ፓርቲ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ቅስቀሳ እንዳያደርግ በፖሊሶች ክልከላና ወከባ እየደረሰበት እንደሚገኝ የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ም/ሊቀመንበሩ አቶ ስለሽ ፈይሳ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ ዛሬ መጋቢት 5/2007 ዓ.ም ፓርቲው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ቅስቀሳ ያደረገ ሲሆን በባህርዳርና ወላይታ ዞን ፖሊስ የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር ቅስቀሰውን ማደናቀፉን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ ዛሬ ሰማያዊ ፓርቲ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ቅስቀሳ በሚያደርግበት ወቅት...

Friday, 13 March 2015

Ethiopia: Crackdown on Media & Opposition Costs Country Development Aid Money

     Ethiopian PM Hailemariam Desalegn at World Economic Forum. Back home his government has  been accused by rights groups of wielding the hammer against opponents. Mail & Guardian Africa By WILLIAM DAVISON, BLOOMBERG Ethiopia’s crackdown on journalists, opposition ahead of May polls leads to funds cut THE UK ended support for a programme funding public services in Ethiopia partly because of the Horn of Africa...

Thursday, 12 March 2015

Freedom House 2015 Report: Ethiopia’s Status NOT FREE

Overview: In 2014 the Ethiopian government continued to suppress free speech and associational rights, shattering hopes for meaningful reform under Prime Minister Hailemariam Desalegn. Government harassment and arrest of prominent opposition and media members continued, including the April arrest of nine journalists who were charged under Ethiopia’s controversial antiterrorism law. In April and May, massive protests in Oromia Regional State...

Wednesday, 11 March 2015

የአውሮፓ ህብረት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር ተወያየ!!

‹‹ኢህአዴግ እያታለላችሁ ነው፡፡ እናንተም ለመታለል ዝግጁ ሆናችኋል›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የአውሮፓ ህብረት ዛሬ መጋቢት 1/2007 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው ጽ/ቤቱ ባደረገው ስብሰባ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በተጋባዥ እንግዳነት ተገኝተው ከህብረቱ ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ኤምባሲ ያላቸው 20 ያህል የህብረቱ አባል አገራት በተገኙበት ስብሰባ ላይ አብዛኛዎቹ በአምባሳደሮቻቸው እንዲሁም ቀሪዎቹ በምክትል አምባሳደሮቻቸው ተወክለው የተገኙ ሲሆን ተወካዮቹ ወቅታዊ የምርጫ ሂደት እንቅስቃሴና የሰማያዊን የምርጫ እንቅስቃሴ፣ በምርጫው ሂደት እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች፣ የፓርቲው አማራጭ ፖሊሲዎች፣ የድርጅቱን ጥንካሬ፣ የአንድነት አባላት ወደሰማያዊ መምጣታቸው ለትግሉ...

Ten Ethiopian websites demand Tedros Adhnom to retract fabrication

Editors voted to label him “top Pinocchio” for blatant lies Press Release Washington DC– Editors of ten leading Ethiopian websites have joined forces to demanded Foreign Minister Tedros Adhanom to retract his outlandish, outrageous and blatant lies that he recently told the public using Facebook and state-run media outlets. The editors also unanimously voted to name the Foreign Minister the “Top Ethiopian Pinocchio” after he failed to retract...

Tuesday, 10 March 2015

እስረኞቹ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች በችሎት መድፈር እስር ተቀጡ • ‹‹እኛ የደፈርነው ችሎት አሻንጉሊት ችሎት ነው›› አብርሃ ደስታ

የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች ቅጣት ተላለፈባቸው ᎐ተጨማሪ ቅጣትም ይጠብቃቸዋል • ‹‹እኛ የደፈርነው ችሎት አሻንጉሊት ችሎት ነው›› አብርሃ ደስታ • ‹‹ችሎቱ ላይ ያጨበጨብነው በማፌዝ ሳይሆን በምሬት ነው›› የሺዋስ አሰፋ • ‹‹ፍትህ ተጠምተናል፣ ፍትህ ለኢትዮጵያ ህዝብ!›› ዳንኤል ሺበሽ በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው ከስምንት ወራት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት የሰማያዊ፣ የአንድነት እንዲሁም የዓረና ትግራይ ፓርቲዎች አመራሮች ‹ችሎት በመድፈር ወንጀል› ጥፋተኛ በመባላቸው ዛሬ መጋቢት 1/2007 ዓ.ም በልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት በሦስቱ አመራሮች ላይ እያንዳንዳቸው በሰባት ወራት እስራት እንዲቀጡ ተወስኖባቸዋል፡፡ የካቲት 26/2007 ዓ.ም...

የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ለ6ኛ ጊዜ በሚዲያ እንዳይተላለፍ ተከለከለ

• ኢብኮ መልዕክቱ የተቋማትን ህልውና የሚክድ ነው በሚል መልሷል • ‹‹ኢብኮ የኢህአዴግ ልሳን ሆኗል›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኦብኮ) ሰማያዊ ፓርቲ የላከውን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹በህገ መንግስቱ የተቋቋሙ የዲሞክራሲ ተቋማትን ህልውና የሚክድና ተግባራቸውን የሚያንቋሽሽ›› ነው በሚል እንደማያስተካልፍ ትናንት የካቲት 30/2007 ዓ.ም ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ ገልጾአል፡፡ ኢብኮ በህገ መንግስቱ የተቋቋሙ የዲሞክራሲ ተቋማትን ህልውና የሚክድና ተግባራቸውን የሚያንቋሽሹ›› ካላቸው መካከል ‹‹መከላከያ ሰራዊቱና ...ሌሎች የአገሪቱ ቁልፍ ተቋማት ከገዥው ፓርቲ ካድሬዎች ውጭ አልሆኑም››፣ ‹‹እውቀት የሌላቸው ካድሬዎች... እንዲመሩ ተደርገዋል››፣ ‹‹በገዥው...

Monday, 9 March 2015

Hacking Team Reloaded? US-Based Ethiopian Journalists Again Targeted with Spyware

The Ethiopian government appears again to be using Internet spying tools to attempt to eavesdrop on journalists based in suburban Washington, said security researchers who call such high-tech intrusions a serious threat to human rights and press freedoms worldwide. The journalists, who work for Ethiopian Satellite Television (ESAT) in Alexandria, Va., provide one of the few independent news sources to their homeland through regular television...

Sunday, 8 March 2015

የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ለአራተኛ ጊዜ በሚዲያ እንዳይተላለፍ ተከለከለ

• ኢቢሲ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አላስተላልፍም›› ብሎ መልሷል • ‹‹ኢቢሲ ከገዥው ፓርቲ ጋር ወግኗል›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ   የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አላስተላልፍም›› ብሎ መመለሱን ዛሬ የካቲት 29/2007 ዓ.ም ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ ገልጾአል፡፡ ኢቢሲ በደብዳቤው ‹‹የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ በምስሉ ግርጌ የተቀመጠው እንዲሁም በቅስቀሳ መልዕክታችሁ ውስጥ አልፎ አልፎ የሚታየው ሰንደቅ አላማ ምስል የሀገሪቱን ሰንደቅ አላማ የማይወክልና ህገ መንግስቱን…. የሚፃረር ሆኖ አግኝተነዋል›› በሚል እንደማያስተላልፍ ገልጾአል፡፡ በሌላ በኩል ‹‹ይህ የኢቢሲ ተግባር የሰማያዊን ፕሮግራም...

Friday, 6 March 2015

አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ፤ ሰማያዊ ፓርቲ የሙዚቃ ስራውን እንዲጠቀም ፈቀደ

ከሁለት ወራት በኋላ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን “ምርጫ” ተከትሎ፤ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በሚዲያዎች ላይ የቅስቀሳ ስራዎች እንዲያቀርቡ መባሉ ይታወቃል። ሆኖም ሰማያዊ ፓርቲ ሰሞኑን ለምርጫ ቅስቀሳ የተጠቀመበት ሙዚቃ፤ “የአርቲስቱን ፈቃደኝነት ስላላካተተ አይተላለፍም” ተብሎ ታግዷል። ዛሬ እንዳረጋገጥነው ከሆነ፤ የዘፈኑ ባለቤት ድምጻዊ ብርሃኑ ተዘራ ሰማያዊ ፓርቲ ሙዚቃውን እንዲጠቀም መፍቀዱን ገልጿል። ድምጻዊ ብርሃኑ ተዘራ የተጫወተው ሙዚቃ ግጥም ከዚህ የሚከተለው ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና ሬድዮ (ኢብኮ) ለሰማያዊ ፓርቲ የላከው ደብዳቤ ነው። ወገኔ ተው ስማኝ አገሬ አንድነት ይበጀናል ዛሬ። መቼም አይሻርም ኢትዮጵያዊነቱ መኖር ግን አይሻም ያለ ነጻነቱ እኮ ማነው ሰጪ፣ ማነውስ ከልካይ፤ ሰው እንዳሻው ቢሆን፣ በአገሩ ላይ። አይደለም አየሩ፣ አይደለም ተራራው፤ ሲርብ የሚያበላው፣ አገር ማለት ሰው ነው። ለሆዱ ያደረ፣ ወዳጁን የረሳ፤ ነጻነት ምኑ ነው፣...

Thursday, 5 March 2015

የረዳት አብራሪ ሐይለመድህን አበራ ጉዳይና የአንድ አመት ጉዞው – በጴጥሮስ አሸናፊ

                                                             ረዳት አብራሪ ሐይለመድህን አበራ እለተ ሰኞ  ፌብሯሪ 17  ቀን 2014  ዓ/ም ማለዳ አንድ ንብረቱ የኢትዮጵያ...

መኢአድ በወያኔ ሚዲያዎች በኢቢሲ በፋና በዛሚ እንዳያቀርብ ተከለከለ

ኢቢሲ የመኢአድን መልእክት ላለማስተላለፍ የሰጠው አንዱ ምክንያት፣ መልእክቱ የምርጫ ስነ ምግባር ኮዱን ይጻረራል የሚል ነበር።፡ “ ..የገዢ ፓርቲ ካድሬዎችና አመራሮ በፓርቲው መሪዎች፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ላይ ከፍተኛ የሆነና ግፍ የተሞላበት ድብደባ ፣ መሰደድና ሜታሰርና የመግደል ዕጣ ሲደርስባቸው ቆይቷል፤ ..” የሚለው የመኢአድ አባባ የፓለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ስነ ምግባር ሕጉን አንቀጽ 11፣ ንኡስ አቀንጽ 2ሀ ላይ የተመሰረተዉን ይጻረራል በሚል ነው ኢብሲ መልከቱን ለማስተላለፍ ፍቃደኛ ያለሆነው። ላለፉት 24 አመታት በርካታ የመኢአድ አመራር አባላት እንደታሰሩ፣ እንደተገደሉ፣ እንደተሰደዱ የሚታወቅ ነው። በቅርቡ እንኳን የመኢአድ ም/ፕሬዘዳንት እና የስሜን ቀጠና ም/ሃላፊ አቶ ዘመነ ምህረት፣ የስሜእን...