Tuesday 31 March 2015

ኦቦ በቀለ ገርባ ዛሬ ተፈተው እንደገና ዛሬ ታስረው ሞጆ ላይ ተለቀቁ


አቶ በቀለ ገርባ የ እስር ጊዜያቸውን ጨርሰው መፈታታቸው ተሰማ::  አቶ በቀለ ዛሬ ተፈተው እቤታቸው ከገቡ በኋላም እንደገና ደህንነቶች “ያልተጣራ ነገር” አለ ብለው እንደገና ወስደው ለሰዓታት ካሰሯቸው በኋላ መልሰው ሞጆ ላይ ለቀዋቸዋል::

የኢሳት ራድዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ይልማ “የአቶ በቀለ አፈታት ድራማ” በሚል በዘገበው ዘገባው ላይ የሚከተለውን ጽፏል::

*ዛሬ መጋቢት 21 2007 ዓም አቶ በቀለ የእስር ጊዜያቸውን ጨርሰው የሚፈቱበት ቀን ነው።
*ጠዋት ላይ ባለቤታቸው ወይዘሮ ሀናን ጨምሮ የአቶ በቀለ መፈታትን ለማየት ወደ ዝዋይ እስር ቤት አቀኑ
*አቶ በቀለ ተፈቱ:: ቤተሰባቸውን በእቅፋቸው አድርገው በደስታ እንባ ታጅበው መነፋፈቃቸውን ገለጹ። ከዚያ ጉዞ ወደ ቤት…
*በድንገት የህወሓት ፖሊሶች ወደ አቶ በቀለ መጡና “መጣራት ያለበት ጉዳይ ስላለ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት ይወሰዳሉ” አሉ::   ቤተሰብም አቶ በቀለም ቀልባቸው ተገፈፈ:: ደስታቸው ብን ብሎ ጠፋ!
*በደንጋጤ የተዋጡት ወይዘሮ ሀና ይህንን ጉዳይ ለኦፌኮ አመራሮች አሳወቁ። የኦፌኮ አመራሮች በፍጥነት አቶ በቀለ ይሄዳሉ ወደተባሉበት ቃሊቲ እስር ቤት ተጓዙ።
*ሆኖም ቢጠበቅ-ቢጠበቅ አቶ በቀለ ብቅ ሳይሉ ቀሩ
*አቶ በቀለን ይዘው የነበሩት ጠባቂዎች ታሳሪውን ይዘው ሞጆ አካባቢ ለቀቋቸው።

ውዥንብሩ ለምን እንደተፈጠረ ባይታወቅም ዋናው ደስታው ነውናን ቤተሰባቸው አቶ በቀለ ገርባን ይዞ ወደ አዳማ ናዝሬት ይዞ ሄደ። አቶ በቀለና ሴት ልጃቸው ቦንቱን ኢሳት በስልክ አግኝቶ አነጋግሯቸዋል::

በካንጋሮው የሕወሓት ፍርድ ቤት “በሽብርተኝነት” ክስ ጥፋተኛ ተብለው 3 ዓመት ከ7 ወር የተፈረደባቸው አቶ በቀለ በመጀመሪያ ስምንት ዓመት ቢፈረድባቸውም ተከራክረው ወደ 5 ዓመት ማስደረጋቸው ይታወቃል:: በየኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ የ3 ዓመት ከ7 ወር የእስር ጊዜያቸውን እንደጨረሱ በኣመክሮ መለቀቅ የነበረባቸው ቢሆንም መከልከላቸው ይታወሳል:: እስር ቤትም ህክምናም ሳያገኙ ብዙ ተሰቃይተዋል:: አቶ በቀለ ገርባ የ 3 ዓመት ከ 7 ወር የእስር ጊዜያቸውን ኣጠናቀው መለቀቅ የነበረባቸው ባለፈው ጥር 11 ቀን ነበር::

Monday 30 March 2015

U.S. Students Feature Ethiopia’s Reeyot Alemu in ‘Press Uncuffed’ Campaign



Reeyot Alemu is one in a number of journalists who have been prosecuted under the vaguely worded and broad-reaching anti-terrorism laws passed by the Ethiopian legislature in 2009.



Students from the University of Maryland’s Philip Merrill College of Journalism and their professor — Pulitzer Prize-winning Washington Post reporter Dana Priest — have launched the Press Uncuffed campaign to raise awareness about journalists imprisoned around the world.

The campaign, which kicked off last week at the Newseum in Washington, D.C, is being conducted in partnership with the Committee to Protect Journalists (CPJ). It features jailed reporters from nine countries, including Ethiopian Reeyot Alemu, winner of the 2013 UNESCO/Guillermo Cano World Press Freedom Prize. Reeyot is currently serving a 5-year prison term under Ethiopia’s controversial terrorism law.

“These journalists were imprisoned for doing their jobs by governments fearful of a free press,” said CPJ Advocacy Director Courtney Radsch in a statement. “By recognizing these nine intrepid journalists-most of whom were jailed on anti-state or retaliatory charges-we hope to increase public pressure for their release and draw attention to the hundreds of others who have been silenced by their governments.”

CPJ added: “The journalists featured in the campaign have been imprisoned on anti-state or retaliatory charges. Two are being held without charge.”

They are: Ilham Tohti (China), Bheki Makhubu (Swaziland), Reeyot Alemu (Ethiopia), Khadija Ismayilova (Azerbaijan), Jason Rezaian (Iran), Yusuf Ruzimuradov (Uzbekistan), Mahmoud Abou Zeid Shawkan (Egypt), Ta Phong Tan (Vietnam) and Ammar Abdulrasool, (Bahrain).

Friday 27 March 2015

ወ/ሮ አበባ ገ/ህይወት ህወሓትን ከዱ



የአዲስ አበባ የኢህአዴግ ጽ/ቤት የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ የነበሩት ወ/ሮ አበባ ገ/ህይወት፣ ኢህአዴግን መክዳታቸው ተሰማ። ወ/ሮ አበባ ኢህአዴግን የከዱት በቅርቡ ለስብሰባ በሄዱባት ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ መሆኑ ታውቋል።

ወደ ሀገራቸው እንደማይመለሱና እዛው አሜሪካ ጥገኝነት እንደሚጠይቁ ቅርባቸው ለሆኑ ሰዎች እንደተናገሩ የሚነገርላቸው ወ/ሮ አበባ ገ/ህይወት፤ ከድርጅት ጉዳይ ኃላፊነታቸው በተጨማሪ በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች ላይ ኃላፊ እንደነበሩ ታውቋል። ግለሰብዋ ተደራራቢ ኃላፊነት የያዙት ከምርጫ ዘጠና ሰባት ወዲህ እንደሆነ ይነገራል።

የህወሓት የበላይነት ባንሰራፋበት በአሁኑ ጊዜ የተባሉትን ብቻ የሚያደርጉና ትዕዛዝ ፈጻሚ ባለሥልጣናት የሎሌነት ስራ እየዋለ ሲያድር እያንገፈገፋቸው ስለሚሄድ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እራሳቸውን ለማውጣት አቆብቁበው እንደሚገኙ የፖለቲካ ታዛቢዎች ይናገራሉ። በአገር ውስጥ ያሉትና የመሰደድ ዕድል ያላገኙት የህወሓት ተፅዕኖ ያንገፈገፋቸው ባለሥልጣናትም ቢሆኑ የሥርዓቱን አስከፊነት የሚያመላክቱ መረጃዎችን ራሳቸውን በመደበቅ ይፋ እያወጡ እንደሆነ እነዚሁ የፖለቲካ ታዛቢዎች ጠቁመዋል።

ምርጫ በኢትዮጵያ – ሰማያዊ ፓርቲ ከምርጫ ክርክር ታገደ

• ኢ/ር ይልቃል ጌትነት በኢብኮ ስቲዲዮ ከሚደረግው ቀረጻ ተባረዋል

(ነገረ-ኢትዮጵያ) ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ መጋቢት 18/2007 ዓ.ም ምሽት ኢብኮ (EBC) ላይ ከሚቀርበው የ‹‹ግብርና እና ገጠር ልማት›› ላይ ሊያደርገው የነበረው የምርጫ ክርክር ላይ እንዳይቀርብ መታገዱን የፓርቲው ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ኢ/ር ይልቃል ለቀረጻ ወደ ኢብኮ ስቲድዮ ባቀኑበት ወቅት የድርጅቱ ምክትል ስራ አስካሄጅ አቶ ተሻለ ‹‹ባለፈው ያላሰባችሁትን የምርጫ ክርክር እድል ሰጥተናችኋል፡፡ በመሆኑም ዛሬ መከራከር አትችሉም›› ተብለው መባረራቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

በሰአብአዊ መብት ዙሪያ ኢብኮ ላይ በቀረው የምርጫ ክርክር ላይ አንድ ፓርቲ ለመቅረብ ፈቃደኛ አለመሆኑን በመገልጹ በክርክር 5 ፓርቲዎች እንዲቀርቡ የሚደረግ በመሆኑ ሰማያዊ ፓርቲ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ዛሬ ምሽት በግብርና እና ገጠር ልማት ላይ የሚደረገው ክርክር ላይ ሰማያዊ ፓርቲ ዕጣ የደረሰውና የፀደቀ ፕሮግራም ነው፡፡
በህገ ወጥ መንገድ ከቀረጻ ተባርሬያለሁ ያሉት ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ‹‹ኢብኮ በፕሮግራም የተያዘ የምርጫ ክርክር ላይ እንዳንቀርብ ያደረገው እሁድ በ15 ከተሞች ሰልፎች እንዳለን ስለለሚያውቅና የዛሬው ክርክር በየአካባቢው ያለውን ህዝብ እንዳያነቃቃ ተፈልጎ ነው›› ብለዋል፡፡ ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት አክለውም ‹‹እስካሁን እየተደረጉት ባሉት ክርክሮች ሰማያዊ የኢህአዴግን ተግባራት እያጋለጠና ጠንካራ አማራጮችን እያቀረበ በመሆኑ ነው፡፡ ስለሆነም ኢብኮ ኢህአዴግን አግዞ ሰማያዊ ወደ ህዝብ እንዳይደርስ እያደረገ ነው›› ሲሉ ወቅሰዋል፡፡

Wednesday 25 March 2015

የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ለ8ኛ ጊዜ ተመለሰ


• ኢብኮና የአዲስ አበባ አስተዳደር መገናኛ ኤጀንሲ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት መልሰዋል
• ‹‹አማራጫችን እንዳናቀርብ እየተከለከልን ነው›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የአዲስ አበባ አስተዳደር መገናኛ ኤጀንሲ የሰማያዊ ፓርቲን የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አናስተላልፍም›› ብለው መመለሳቸውን ድርጅቶቹ ለፓርቲው በላኳቸው ደብዳቤዎች ገልጸዋል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ መጋቢት 16/2007 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የብሔራዊ ራዲዮ በአማርኛ ስርጭት የሚተላለፍ ‹‹መንግስታዊ አወቃቀር›› የሚል የቅስቀሳ መልዕክት ልኮ የነበር ሲሆን ባለፉት 24 አመታት ተግባራዊ የሆነው የጎሳ ፌደራሊዝም ለግጭት መንስኤ መሆኑን በመረጃ ዘርዝሮ ማቅረቡን የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡

ይሁንና ኢብኮ ይህን የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹በተለያዩ ጊዜያት በብሔር ብሔረሰቦች መካከል ተከሰቱ ያሉትን ግጭቶች በመዘርዘር በህዝቦች መካከል ሌላ ግጭት እንዲቀሰቀስና እንዲባባስ የሚያደርጉና ግጭት የሚያራግቡ፣ አንዱን ብሔር ከሌላ ብሔር የሚያገጩ ናቸው፡፡›› በሚል እንደማያስተላልፍ ገልጾአል፡፡ ከዚህም ባሻገር በመልዕክቶቹ ውስጥ ‹የህወሓት/ኢህአዴግ መንግስት›፣ እንዲሁም ‹የህወሓት/ኢህአዴግ ስርዓት› የሚለው አገላለጽ የፓርቲውን ህጋዊ መጠሪያ የማይወክል በመሆኑ›› በሚል እንደማያስተላልፍ ገልጾአል፡፡

በሌላ በኩል እነዚህ ግጭቶች በአሁኑ ወቅትም የቀጠሉና የጎሳ ፌደራሊዝሙ እስካለ ድረስ ብዙ ዋጋ የሚያስከፍሉ መሆናቸውን የገለጸው የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ መልዕክቶቹ ከፓርቲው ማንፌስቶ የወጡ፣ ኢብኮ እንዳለው ለግጭት ሳይሆን ከግጭቶቹ መማር እንዲቻልና አሁን ያለው የጎሳ ፌደራሊዝም ከተስተካከለ ችግሮቹ እልባት እንደሚያገኙ በሚያሳይ መልኩ የተላለፈ መልዕክት ነው ብሎአል፡፡ ‹‹እኛ ያቀረብነው አማራጫችን ነው፡፡ አማራጫችን ስናቀርብ ደግሞ የጎሳ ፌደራሊዝም የፈጠረውም ቀውስም በማሳያነት ማቅረብ አለብን፡፡ ይህን እውነታ የአገር ውስጥና የውጭ ተቋማት ዘግበውታል፡፡ አብዛኛዎቹ መንግስትም ያመነባቸው ናቸው፡፡ ነገር ግን ስርዓቱ የሰራቸው ጥፋቶች ይፋ አውጥተን እንዳናቀርብ ስለተፈለገ መልዕክቱን መልሰውታል፡፡ በግልጽ አማራጫችን እንዳናቀርብ ተከልክለናል›› ሲል ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡

በተመሳሳይ የአዲስ አበባ አስተዳደር መገናኛ ኤጀንሲ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹ከሀገሪቱ ሰንደቅ አላማ ጋር የሚጻረር፣ ብሔር ብሄረሰቦችን ወደ አላስፈላጊ ግጭት እንዲያመሩ የሚገፋፋ፣ የሌላ ፖለቲካ ፓርቲን ስም የሚያጎድፍ ይዘት የተካተተባቸው›› ናቸው በሚል መልሷል፡፡ ይህ የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ሲመለስ ለ8ኛ ጊዜ መሆኑ ነው፡፡

Tuesday 24 March 2015

የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ


በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ሦስቱ ወዳጅ ጋዜጠኞች መጋቢት 15/2007 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል፡፡

መዝገቡ ተቀጥሮ የነበረው ተከሳሾች ባቀረቧቸው ሁለት አቤቱታዎች ላይ ፍርድ ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ነበር፡፡ በዚህም አንደኛ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ አለኝ ካለው ማስረጃ ዝርዝር ውስጥ 12 የኦዲዮ-ቪዲዮ ሲዲዎች አያይዞ ያቀረበ ቢሆንም፣ ሲዲዎቹ ለተከሳሾች እስካሁን ባለመድረሳቸው ተከሳሾች የቀረበባቸውን ማስረጃ ተመልክተው መልስ ለማዘጋጀት ሲዲዎቹ እንዲሰጧቸው ያቀረቡት አቤቱታ ሲሆን፣ ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ 4ኛ ተከሳሽ ማህሌት ፋንታሁን እና 9ኛ ተከሳሽ ኤዶም ካሳዬ በቃሊቲ እስር ቤት አስተዳደር ላይ ከጎብኝዎቻቸው መከልከል ጋር በተያያዘ አቅርበውት በነበረው አቤቱታ ላይ ብይን መስጠት ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱም ሁለቱንም አቤቱታዎች ውድቅ አድርጓል፡፡

የሲዲ ማስረጃውን በተመለከተ አቃቤ ህግ ማስረጃዎችን ኢግዚቪት ብሎ ስላስመዘገበ አሁን በዚህ ደረጃ ሲዲዎቹ ለተከሳሾች የሚደርሱበት አግባብ የለም በሚል ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን አቤቱታ እንዳልተቀበለው ገልጹዋል፡፡ በመሆኑም ተከሳሾች ማስረጃ በመስማት ሂደት ወቅት ማስረጃዎችን እየተመለከቱ መልስ እንዲሰጡ እንጂ ቀድሞ እጃቸው የሚደርስበት አሰራር የለም ብሏል ፍርድ ቤቱ፡፡


ፍርድ ቤቱ የቃሊቲ እስር ቤት አስተዳደር ላይ በሁለቱ ሴት ተከሳሾች የቀረበውን አቤቱታም ሳይቀበለው ቀርቷል፡፡ በተከሳሾች የቀረበውን አቤቱታ እና የእስር ቤቱ አስተዳደር የሰጠውን መልስ መመልከቱን የገለጸው ፍርድ ቤቱ፣ ‹‹ለቀረበው አቤቱታ ማስረጃ ተያይዞ ያልቀረበ በመሆኑ…›› በሚል አቤቱታውን ቅድቅ አድርጓል፡፡ ጦማርያኑ እና ጋዜጠኞች ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮች ከሰኞ መጋቢት 21/2007 ጀምሮ ለሦሰት ቀናት ይሰማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

272 days and counting for Andargachew Tsege on death row

In June 2014, political activist Andargachew Tsege was captured in Yemen and sent to a secret prison in Ethiopia.

by Keila Guimaraes | Lslington Now

The wife of a British national on death row has been fighting a long legal battle to free her husband after he was rendered by Ethiopian forces last year.

Andargachew Tsege on death row

Islington resident Yemi Hailemariam has been petitioning Downing Street in order to put pressure on the Foreign Commonwealth Office, but says she has seen little improvement.

The political activist Andargachew Tsege was flying from Yemen to Dubai on 23 June 2014 when he was captured in a Yemenese airport and sent to Ethiopia against his will. His family found out his whereabouts a week later when the Yemen government confirmed the operation.
Hailemariam said:
"When I knew the truth, it was heart-breaking to say the least. It was the day that changed our lives."
Tsege has a long history of animosity with Ethiopian politicians. He flew out of the country in 1979 at the age of 24 as a political refugee and found shelter in England, where he gained British citizenship status. He settled in Islington, but continued campaigning and visiting Ethiopia.
He joined the movement GINBOT 7, which was formed in 2008 by politicians and activists in exile. The party, whose agenda is to overthrow the ruling party, was labelled as a terrorist group by Ethiopia in 2011. Tsege has been charged with terrorism and sentenced to death in absentia twice, in 2009 and 2012.

The legal battle

Since her husband’s imprisonment, Hailemariam has started a legal battle to free Tsege. Her campaign eventually gained the attention of Prime Minister David Cameron, who wrote to the Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn last October asking for consular access to Tsege and for the death penalty not to be imposed. Tsege was granted only two visits with the British ambassador, on 11 August 2014 and 19 December 2014, but has had no access to lawyers.
Ethiopia has also vetoed a visit from Tsege’s MP, Jeremy Corbyn, who was scheduled to travel to the country on 13 February.

Hailemariam argues that the Ethiopian government has breached international law. She says:
"It was an illegal procedure. Citizens have legal rights; they can’t be removed from a country against their will without informing their embassy. That’s kidnapping."
In its 2015 report, advocacy group Human Rights Watch called attention to Tsege’s case: “The transfer violated international law prohibitions against sending someone to a country where they are likely to face torture or other mistreatment.”

A Foreign Commonwealth Office (FCO) spokesperson has also declared that Tsege’s rights have not been respected. “We remain deeply concerned that Andargachew Tsege is being detained in Ethiopia without being granted his rights to regular consular visits or access to a lawyer. We have repeatedly raised this with the Ethiopian authorities and will continue to do so.”

70,000 strong petition

In February, Hailemariam handed a petition with more than 70,000 signatures to Downing Street to ask the British government to put pressure on Ethiopia. But she said that she is in the battlefield alone and that the FCO has been too lenient.
“The FCO is driven by pressure, not by principles. And it infuriates me.”

But lenience might not be the only element in this diplomatic puzzle.
Ethiopia is an important economic partner for the UK and a strong ally on counter-terrorism activities in the region. In the next two years, the UK is investing £303 million in the country.

“Ethiopia lies at the heart of an unstable region that has experienced almost continuous conflict and environmental shocks in recent decades”, detailed the Department for International Development (DFID) in a document about investment in Ethiopia.
It concluded that “a stable, secure and prosperous Ethiopia is critical to UK interests”.

“Ethiopian security forces are responsible for the kidnap, torture and death sentence of British national Andargachew Tsege”

For legal charity Reprieve, the British government is putting economic and security reasons above international law.
Maya Foa, director of Reprieve’s death penalty team, said:
"Ethiopian security forces are responsible for the kidnap, torture and death sentence of British national, Andargachew Tsege. Instead of dodging questions and then secretly shelving embarrassing programmes, DFID [Department for International Development] should be explaining why it was using taxpayers’ money to fund these forces in the first place – and what safeguards, if any, it put in place to ensure this ‘high risk’ funding did not enable abuses of the kind suffered by Mr Tsege.
Despite the complexity of Tsege’s case, Hailemariam says she has not given up hope.

“The only thing I see is that we cannot stop. I believe something will work out because we live in a society where I understand civil rights matter. That is very important. Even if the government doesn’t believe so, society believes this kind of thing is unacceptable. I believe we can make progress.”

The movement “Free Andargachew” is organising a protest in front of the FCO office this Friday to demand his immediate release. On Friday, Tsege will have spent 276 days in prison.

Monday 23 March 2015

ETHIOPIA deports Lencho Latta and his ODF DELEGATION within 72 hrs


A senior delegation of the Oromo Democratic Front (ODF) led by veteran Oromo leader, Lencho Lata, had been told to leave Ethiopia days after returning home to pursue peaceful struggle, the group said in a statement on Sunday.

“Regrettably, despite verbal overtures, no face-to-face talks could be held. Hence, our delegates had to return prematurely to Europe on the 22nd of March 2015,” the statement said. “This incident does not mark the end of the road but rather only the start of our efforts to ground our organization among our people in our country.”

Lencho letta returned to Ethiopia on March 19, after more than two decades of exile to fight for Oromo rights within the existing political structure. Lencho is one of the founders of OLF. He was dismissed from the party in 2013 over differences on the direction of the Oromo struggle. Lencho then formed the Oromo Democratic Front (ODF) to try and return the struggle to the country.

Thursday 19 March 2015

Journalist Temesghen Desalegn denied Access to Medical Care in Jail


Authorities in Ethiopia have denied medical attention to journalist Temesghen Desalegn, who has been imprisoned since October.

Temesghen Desalegn, owner of the now-defunct newsmagazine Feteh (Justice), is serving a three-year term in Ziway Prison, outside Addis Ababa, on charges of defamation, incitement, and false publication in connection with a series of opinion pieces he wrote in Feteh in 2012.

Friends close to Temesghen, including two who visit him in prison, said  Temesghen suffers from stomach and back pain for which he used to receive weekly medical support before he was jailed. They said that Temesghen has been denied medical access since he was imprisoned and that his back pain has worsened to the point that walking is difficult for him.

Earlier this year, prison authorities denied Temesghen prison visits from friends and family for more than a month. It is believed that he had been denied prison visits after an article he wrote from prison was published in several Ethiopia news websites. The articles detailed the mistreatment of prisoners at Ziway Prison.

Temesghen often criticized the authorities in his articles. In 2012, he wrote two articles that discussed the peaceful struggles of Ethiopian youth movements for political change. He also wrote two columns that criticized alleged government efforts to violently suppress student protesters and ethnic minorities reviewed.

The Ethiopian government is holding at least 17 journalists and bloggers in jail. Dozens of journalists fled Ethiopia in 2014 fearing arrest. The government had cracked down on the press in order to silence critical voices ahead of May 2015 legislative elections.

The 1994 constitution of Ethiopia provides in its fundamental rights and freedoms section, specifically under Article 21, the following regarding the rights of persons held in custody and convicted prisoners:

1. All persons held in custody and persons imprisoned upon conviction and sentencing have the right to treatments respecting their human dignity;

2. All persons shall have the opportunity to communicate with, and to be visited by their spouses or partners, close relatives, friends, religious councilors, medical doctors and their legal counsel.

The responsibility of ensuring that the rights set out under Article 21 are fully respected primarily lies on the government. Therefore Ethiopia must respect article 21 of the constitution.

Temesghen  has not committed any crime. He is being punished for his criticism of the Ethiopian government. Free journalist Temesgen Desalegn!

በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ ግሰለቦች የዛሬ የፍርድ ቤት ውሎ


‹‹እኔ አሸባሪ አይደለሁም፡፡ ኢህአዴግ አሸባሪ ነው፡፡ ለሽብር ሀሳቡም ፍላጎቱም የለኝም›› ዳንኤል ሺበሺ
‹‹የተባለውን ለነገር አለማድረጌን ከእኔ በላይ የከሰሰኝ መንግሥት ጠንቅቆ ያውቃል›› ሀብታሙ አያሌው
‹‹ለእኔ ብቸኛው አሸባሪ ህወሃት/ኢህአዴግ ነው፡፡ እኔ የህወሃት/ኢህአዴግ ተቃዋሚ ነኝ›› አብርሃ ደስታ
‹‹ይሄ 19ኛ ችሎት የጦር ፍርድ ቤት ችሎት እየመሰለ ነው›› የሺዋስ አሰፋ
‹‹ሃይማኖቱንና ማኅበረሰቡን ከሚፈራ ህዝብ ወጥቼ እንዲህ አይነት ተግባር አልፈጽምም›› ባህሩ ታዬ
————————
ዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2007 ዓ.ም፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙት እና በእነዘላለም ወርቅአገኘሁ የክስ መዝገብ ያሉ 10 ሰዎች ቀርበው ነበር፡፡ መዝገቡ ለዛሬ የተቀጠረው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለመቀበል እና ከ1-5ኛ ተራ ቁጥር ያሉ ተከሳሾች በእስር ቤቱ ደረሰብን ብለው ባቀረቡት አቤቱታ ላይ አስተያየት ካላቸው ለመቀበል መሆኑን የችሎቱ የግራ ዳኛ ገልጸዋል፡፡


የተከሰሾቹን የጽሑፍ አስተያየት በጠበቃ ተማም አባቡልጉ በኩል ቀርቦ ከመዝገብ ጋር ከተያያዘ በኋላ ተከሳሾቹ በየተራ የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ የግራ ዳኛው በመናገር 1ኛ ተከሳሽን ‹‹በክሱ ላይ እንደቀረበው ወንጀሉን ፈጽመሃል ወይስ አልፈጸምክም?›› ሲሉ ጠየቁት፡፡


ዘላለምም ‹‹አቃቤ ሕግ ባላደረኩት ነገር ህጉን መደገፍ ስለሚሆንብኝ ምንም መልስ አልሰጥም›› ሲል ዳኛው ‹‹በሥነ ሥርዓት ሕጉ ክሱን ክደው ተከራክራል› በሚል መዝግበነዋል›› በማለት መዝገብ ላይ አሰፈሩ፡፡


2ኛ ተከሳሽ አቶ ሃብታሙ አያሌው በበኩሉ ‹‹የተባለውን ለነገር (ሽብር) አለማድረጌን ከእኔ በላይ የከሰሰኝ መንግሥት ጠንቅቆ ያውቃል፤ እረዳለሁም፡፡ አቃቤ ሕግ ለምን እንደከሰሰኝም አውቃለሁ፡፡ የቆምኩለትን ሕጋዊ ፓርቲንም አፍርሶታል፡፡›› ብሏል፡፡
3ኛ ተከሳሽ አቶ ዳንኤል ሺበሺም ‹‹ሽብር የሚባለውን ነገር የሰማሁት ከሟቹ ኦሳማ ቢንላዳንና ከዘቶ መለስ ዜናዊ ነው፡፡ አደረክ ለተባልኩት ነገር ሃይማኖቴ፣ ዓላማዬ …አይፈቅድም፡፡ በዚህ ምክንያት ቤቴ እንዲወሰድ ተደርጓል፡፡ እኔ አሸባሪ አይደለሁም፡፡ ኢህአዴግ አሸባሪ ነው፡፡ ለሽብር ሀሳቡም ፍላጎቱም የለኝም፡፡ መንግሥት ፓርቲዬን ለማፍረስ የፈነቀለው …›› ብሎ ሳይጨርስ ፍርድ ቤቱ ንግግሩን እንዲያቋርጥ አስገድዶታል፡፡


4ኛ ተከሰሽ አብርሃ ደስታ መናገር ከመጀመሩ በፊት ‹‹ድርጊቱን መፈጸም አለመፈጸምህን ብቻ ተናገር›› ተብሎ ከችሎቱ ተነግሮት ነበር፡፡ አብርሃም በተረጋጋ መንፈስ ‹‹መልሱ እሱ አይደለም፤ የፈለኩትን እናገራለሁ፡፡ ሀሳቤን ልግለጽ›› ሲል ተናገረ፡፡ ዳኞች ሳይዋጥላቸው እንዲናገር ፈቀዱ፡፡ ‹‹ክሴ ከአሸባሪ ጋር በመገናኘት …የሚል ነው፡፡ አሸባሪ ለሚፈልገው ዓላማ ሰላማዊ ያልሆነ /ሰውን የሚጎዳ ድርጊት የሚያስፈጽም ነው፡፡ ለእኔ ብቸኛው አሸባሪ ህወሃት/ኢህአዴግ ነው፡፡ እኔ ህወሃት/ኢህአዴግ ተቃዋሚ ነኝ …›› የግራ ዳኛው የአብርሃን ንግግር አቋረጡትና ‹‹ክሱ ላይ ህወሃት/ኢህአዴግ የሚል የለም፡፡ ክሱን መቃወም አለመቃወምህን ብቻ ተናገር›› አሉት፡፡ አብርሃም ‹‹ሕወሃት /ኢህአዴግ፣ ደህንነቱ ማፊያ ነው … ›› ዳኞቹ በድጋሚ አቋረጡት፡፡ አብርሃ ‹‹አልጨረስኩም›› ቢልም ዳኞቹ ከዚህ በላይ ሊሰሙት አልፈቀዱም፡፡


5ኛ ተከሳሽ የሺዋስ አሰፋም ‹‹ዛሬ ለመጨረሻ ጊዜ ነው የምናገረው፣ ስሙኝ›› ሲል ለችሎት ገለጸ፡፡ ዳኞቹ ክሱን መቃወም አለመቃወሙን ብቻ እንዲናገር ገለጹለት፡፡፡ የሺዋስ ‹‹ትንሽ ሁለት ደቂቃ የምትሞላ ንግግር ነች፡፡›› አላቸውና ቀጠለ፡፡ ‹‹ሕገ-መንግሥቱ በአንቀጽ 75/4 ላይ ልዩ ፍርድ ቤት ስለማቋቋም ይደነግጋል፡፡ ይሄ 19ኛ ችሎት የጦር ፍርድ ቤት ችሎት እየመሰለ ነው፡፡ ሕገ-መንግሥቱ ዳኞች ነጻ ስለመሆናቸው ይደነግጋል፡፡ የእኔ ችግር ችሎቱ ላይ ነው፡፡…›› ዳኞች የየሺዋስን ንግግር አቋረጡት፡፡ የሺዋስም ‹‹ዛሬ ብቻ ነው የምናገረው›› በማለት እንዲህ አለ፡- ‹‹በሕገ-መንግሥቱ ላይ ዳኞች ነጻ መሆን እንዳለባቸው ቢቀመጥም የመርማሪ እና ዐቃቤ ሕጎችን ሀሳብ ብቻ የሚሰማው፤ እኛን አይሰማ አሻንጉሊት ፍርድ ቤት ነው፡፡…›› የሺዋስም መናገር የቻለው ይሄን ብቻ ነው፤ ዳኞች ድጋሚ አስቁመውታል፡፡


6ኛ ተከሳሽ፣ ዮናታን ደግሞ ‹‹ያለፈቃድ እንድትናገሩን እየተገደድን ነው›› ብሏል፡፡ 7ኛ ተከሳሽ (ስሙን የዘነጋሁት) ‹‹የተቀነባበረ ክስ ስለሆነ ምንም ማለት አልችልም፡፡›› ሲል 8ኛ ተከሻሽ ባህሩ ታዬም ‹‹ሃይማኖቱንና ማኅበረሰቡን ከሚፈራ ህዝብ ውስጥ ወጥቼ እንዲህ አይነት ተግባር አልፈጽምም፣ አለፈጸምኩምም፡፡ …ጊዜ እውነቱን ይፈርዳል›› ሲል ቃሉን ሰጥቷል፡፡ 9ኛ እና 10ኛ ተከሳሾችም ‹‹ድርጊቱን አልፈጸምንም›› ብለዋል፡፡


ችሎቱም ‹‹ለአንድ ወር የለንም›› ካሉ በኋላ 15 የአቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለመስማት ለግንቦት 13፣ 14 እና 17 ቀን 2007 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥተዋል፡፡


 ኤልያስ ገብሩ

Saturday 14 March 2015

ሰማያዊ ፓርቲ ቅስቀሳ እንዳያደርግ እንቅፋት እየተፈጠረበት ነው


• የሶዶ ፖሊስ 8 የሰማያዊ ዕጩዎችን በማሰር ቅስቀሳውን አስተጓጉሏል
• የጅማ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት ተዘርፏል
• ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ወደ ህዝብ እንዳይደርስ ሆን ተብሎ የተቀየሰ ስልት ነው›› አቶ ስለሽ ፈይሳ

ሰማያዊ ፓርቲ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ቅስቀሳ እንዳያደርግ በፖሊሶች ክልከላና ወከባ እየደረሰበት እንደሚገኝ የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ጉዳይ ኃላፊና ም/ሊቀመንበሩ አቶ ስለሽ ፈይሳ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ ዛሬ መጋቢት 5/2007 ዓ.ም ፓርቲው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ቅስቀሳ ያደረገ ሲሆን በባህርዳርና ወላይታ ዞን ፖሊስ የተለያዩ ምክንያቶችን በመፍጠር ቅስቀሰውን ማደናቀፉን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡

ዛሬ ሰማያዊ ፓርቲ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ቅስቀሳ በሚያደርግበት ወቅት የከተማው ፖሊስ ‹‹የምርጫ ቅስቀሳ አልተጀመረም›› ብሎ ያዋከበ ሲሆን የፓርቲው አመራሮችና አባላት ቅስቀሳ መጀመሩን ገልጸው ስራቸውን እያከናወኑ በነበሩበት ወቅት ‹‹ህገ ወጥ ሰላማዊ ሰልፍ›› አድርጋችኋል በሚል ሌላ ክስ 8 የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩዎችንና ሌሎች አባላትን በማሰር ቅስቀሳውን እንዳደናቀፈ የወላይታ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ሰብሳቢ አቶ ታደመ ፈቃዱ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

በተመሳሳይ በባህርዳር ከተማ ፖሊስ ‹‹በሞንታርቮ ለመቀስቀስ ፈቃድ ስላላመጣችሁ መቀስቀስ አትችሉም፡፡›› በሚል ፓርቲው ሊያደርገው የነበረውን የምርጫ ቅስቀሳ እንዳደናቀፈ የፓርቲው የምዕራብ ጎጃም ዞን ጊዜያዊ አስተባባሪ አቶ አዲሱ ጌታነህ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ሆኖም ‹ለምን ትከለክሏቸዋላችሁ?› በሚል ህዝቡ ፖሊሶቹን በማፋጠጡ በድምፅ መቀስቀስ ባንችልም በህዝቡ ድጋፍ የቅስቀሳ ወረቀቶችን በማሰራጨት የተሳካ ቅስቀሳ አድርገናል›› ሲሉ አቶ አዲሱ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

በዚህ ወቅት ቅስቀሳ ለማድረግ ምንም አይነት ፈቃድ እንደማያስፈልግ የገለፁት አቶ ስለሽ ፖሊስ የሚፈጥረው እንቅፋት ሆን ተብሎ ሰማያዊ ወደ ህዝብ እንዳይደርስ የተቀየሰ ስልት ነው ብለዋል፡፡ ኃላፊው አክለውም ‹‹የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩዎችን በመሰረዝ ፓርቲው ምርጫው ላይ የሚፈጥረውን ጫና ለመቀነስ ጥረዋል፡፡ ይህ አልበቃ ሲልም የቅስቀሳ መልዕክቶቻችን በተደጋጋሚ በሚዲያ እንዳይተላለፉ እያደረጉ ነው፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ህዝብ እንዳንደርስ በህገ ወጥ መንገድ በፖሊስ ማስቆም ጀምረዋል›› ብለዋል፡፡

በሌላ ዜና የጅማ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት ባልታወቁ ግለሰቦች መዘረፉን የምርጫ ጉዳይ ኃላፊው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ‹‹በ02/07/07 ሁለት ሰዓት ላይ አራት ግለሰቦች ጽ/ቤቱን በመስበርና የጽ/ቤቱን ጥበቃ አስፈራርተው በማባረር ለቅስቀሳ የተላከ 6 ሺህ ኦሮምኛ በራሪ ወረቀት እንዲሁም 3 ሺህ አማርኛ በራሪ ወረቀት፣ አንድ የፎቶ ካሜራ፣ አንድ ባነር፣ ለሸካ ዞን ሊላክ የተዘጋጀ 5 ሺህ በራሪ ወረቀት፣ 50 ፖስተር፣ አንድ የእጅ ሜጋ ፎን፣ ሁለት ባነር፣ በርካታ ጋዜጦችና መጽሔቶች ሲዘርፉ የጽ/ቤቱን ኮምፒውተርም ሰብረዋል›› ሲሉ ኃላፊው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

Friday 13 March 2015

Ethiopia: Crackdown on Media & Opposition Costs Country Development Aid Money

     Ethiopian PM Hailemariam Desalegn at World Economic Forum. Back home his government has  been accused by rights groups of wielding the hammer against opponents.

Mail & Guardian Africa

By WILLIAM DAVISON, BLOOMBERG

Ethiopia’s crackdown on journalists, opposition ahead of May polls leads to funds cut
THE UK ended support for a programme funding public services in Ethiopia partly because of the Horn of Africa nation’s crackdown on journalists and opposition politicians in the run-up to May elections, the Department for International Development said.

The Secretary of State for International Development Justine Greening decided to “accelerate” DfID’s withdrawal from the multi-donor funded Promotion of Basic Services (PBS) in January after making an initial decision in May 2014 to focus more on supporting economic development, according to a statement made to the UK High Court on March 4 and e-mailed to Bloomberg by DfID’s press office two days later.

“This was as a result of ongoing concerns related to civil and political rights at the level of the overall partnership in Ethiopia,” DfID told the court. “And in particular recent trends on civil and political rights in relation to freedom of expression and electoral competition, and continued concerns about the accountability of the security services.”

Ethiopia will hold parliamentary elections on May 24. Rights groups including Amnesty International and donors such as the US have criticized Ethiopia’s government for criminalizing dissent using a 2009 anti-terrorism law. Ethiopian officials say cases against the media and political activists haven’t infringed on constitutionally protected civil rights.
Ethiopian State Minister of Communications Shimeles Kemal wasn’t available to comment when contacted on Tuesday.

Read more »

Thursday 12 March 2015

Freedom House 2015 Report: Ethiopia’s Status NOT FREE

Overview:

In 2014 the Ethiopian government continued to suppress free speech and associational rights, shattering hopes for meaningful reform under Prime Minister Hailemariam Desalegn. Government harassment and arrest of prominent opposition and media members continued, including the April arrest of nine journalists who were charged under Ethiopia’s controversial antiterrorism law. In April and May, massive protests in Oromia Regional State broke out following the announcement of the planned expansion of Addis Ababa into Oromia. At least 17 people died after the military fired on unarmed protesters.
Ethiopia continues to have one of the lowest rates of internet
Despite nascent signs of an opening with Eritrea, formal dialogues remain frozen between the two countries. The Ethiopian-Eritrean border remains highly militarized, though no major border clashes were reported in 2014.
Sporadic violence resumed in Ethiopia’s Ogaden region after talks failed in 2013 between the government and the Ogaden National Liberation Front (ONLF), a separatist group that has fought for independence since 1991. In January 2014, two ONLF negotiators dispatched to Nairobi for a third round of talks were abducted and allegedly turned over to Ethiopian authorities by Kenyan police. The kidnappings effectively ended the talks.
Ethiopia ranked 32 out of 52 countries surveyed in the Ibrahim Index of African Governance, below the continental average and among the bottom in East Africa. The country’s modest gains in the index are due to its improvement in human development indicators, but its ranking is held back by low scores in the “Participation and Human Rights” category.

Political Rights and Civil Liberties:

Political Rights: 7 / 40
A. Electoral Process: 1 / 12
Ethiopia’s bicameral parliament is made up of a 108-seat upper house, the House of Federation, and a 547-seat lower house, the House of People’s Representatives. The lower house is filled through popular elections, while the upper chamber is selected by the state legislatures; members of both houses serve five-year terms. The lower house selects the prime minister, who holds most executive power, and the president, a largely ceremonial figure who serves up to two six-year terms. Hailemariam has served as prime minister since September 2012, and Mulatu Teshome as president since October 2013.
The 2010 parliamentary and regional elections were tightly controlled by the ruling coalition party Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), with reports of voters being threatened with losing their jobs, homes, or government services if they failed to turn out for the EPRDF. Opposition party meetings were broken up, and candidates were threatened and detained. Opposition-aligned parties saw their 160-seat presence in parliament virtually disappear, with the EPRDF and its allies taking all but 2 of the 547 seats in the lower house. The next elections are scheduled for 2015.

B. Political Pluralism and Participation: 2 / 16

Shorn of their representation in parliament and under pressure by the authorities, opponents of the EPRDF find it difficult to operate. In July 2014, opposition members—two from Unity for Democracy Party, one from the Arena Tigray Party, and one from the Blue Party—were arrested without charges and held without access to legal representation. The Ethiopian government denies the arrests were related to 2015 elections, but the detainments follow the government’s pattern of suppressing political dissent prior to popular votes.
A series of December 2014 rallies by a coalition of opposition parties saw nearly 100 people arrested, including the chairman of the Semayawi Party. Witnesses report that police beat protesters, though nearly all those arrested were released on bail within a week.
Political parties in Ethiopia are often ethnically based. The EPRDF coalition is comprised of four political parties and represents several ethnic groups. The government tends to favor Tigrayan ethnic interests in economic and political matters, and the Tigrayan People’s Liberation Front dominates the EPRDF. While the 1995 constitution grants the right of secession to ethnically based states, the government acquired powers in 2003 to intervene in states’ affairs on issues of public security. Secessionist movements in Oromia and the Ogaden have largely failed after being put down by the military.

C. Functioning of Government: 4 / 12

Ethiopia’s governance institutions are dominated by the EPRDF, which controlled the succession process following the death of longtime Prime Minister Meles Zenawi in 2012.
Corruption remains a significant problem in Ethiopia. EPRDF officials reportedly receive preferential access to credit, land leases, and jobs. Petty corruption extends to lower-level officials, who solicit bribes in return for processing documents. In 2013, the government attempted to demonstrate its commitment to fighting corruption after the release of a World Bank study that detailed corruption in the country. As part of the effort, the Federal Ethics & Anti-Corruption Commission made a string of high-profile arrests of prominent government officials and businessmen throughout 2013 and 2014. The Federal High Court sentenced many corrupt officials in 2014, including in one case a $2,500 fine and 16 years in prison. Despite cursory legislative improvements, however, enforcement of corruption-related laws remains lax in practice and Ethiopia is still considered “highly corrupt,” ranked 110 out of 175 countries and territories by Transparency International’s 2014 Corruption Perceptions Index.
Civil Liberties: 11 / 40

D. Freedom of Expression and Belief: 3 / 16

Ethiopia’s media are dominated by state-owned broadcasters and government-oriented newspapers. Privately owned papers tend to steer clear of political issues and have low circulation. A 2008 media law criminalizes defamation and allows prosecutors to seize material before publication in the name of national security.
According to the Committee to Protect Journalists (CPJ), Ethiopia holds at least 17 journalists behind bars—the second-highest number of jailed journalists in Africa as of December 2014, after Eritrea. Restrictions are particularly tight on journalists perceived to be sympathetic to protests by the Muslim community, and journalists attempting to cover them are routinely detained or arrested. Those reporting on opposition activities also face harassment and the threat of prosecution under Ethiopia’s sweeping 2009 Antiterrorism Proclamation. At least 14 journalists have been convicted under Ethiopia’s antiterror law since 2011, and none convicted have been released.
In April 2014, police arrested nine journalists—six associated with the Zone9 blogging collective and three freelancers—and charged them with terror-related offenses. Their trial has been postponed 13 times and was closed to the public until recently; their defense lawyer claims the defendants were forced to sign false confessions while in prison.
In June, the government fired 18 people from a state-run, Oromia-based broadcaster, silencing the outlet’s reporting on Oromo protests. In August, the government charged six Addis Ababa–based publications with terrorism offenses, effectively shuttering some of the last independent news outlets inside Ethiopia. In October, three publication owners were convicted in absentia after they fled the country. The same month, Temesgen Desalegn, former editor of the weekly Feteh, was convicted under Ethiopia’s criminal code on defamation and incitement charges and sentenced to three years in prison.
Due to the risks of operating inside the country, many Ethiopian journalists work in exile. CPJ says Ethiopia drove 30 journalists into exile in 2014, a sharp increase over both 2012 and 2013. Authorities use high-tech jamming equipment to filter and block news websites seen as pro-opposition. According to Human Rights Watch (HRW), since 2010 the Ethiopian government has developed a robust and sophisticated internet and mobile framework to monitor journalists and opposition groups, block access to unwanted websites or critical television and radio programs, and collect evidence for prosecutions in politically motivated trials.
The constitution guarantees religious freedom, but the government has increasingly harassed the Muslim community, which has grown to rival the Ethiopian Orthodox Church as the country’s largest religious group. Muslim groups accuse the government of trying to impose the beliefs of an obscure Islamic sect, Al-Ahbash, at the expense of the dominant Sufi-influenced strain of Islam. A series of protests against perceived government interference in religious affairs since 2012 have ended in a number of deaths and more than 1,000 arrests.
Academic freedom is often restricted in Ethiopia. The government has accused universities of being pro-opposition and prohibits political activities on campuses. There are reports of students being pressured into joining the EPRDF in order to secure employment or places at universities; professors are similarly pressured in order to ensure favorable positions or promotions. The Ministry of Education closely monitors and regulates official curricula, and the research, speech, and assembly of both professors and students are frequently restricted. In 2014, the Scholars at Risk network catalogued three incidents in academia, including the jailing or firing of professors who expressed antigovernment opinions.
The presence of the EPRDF at all levels of society—directly and, increasingly, electronically—inhibits free private discussion. Many people are wary of speaking against the government. The EPRDF maintains a network of paid informants, and opposition politicians have accused the government of tapping their phones.

E. Associational and Organizational Rights: 0 / 12

Freedoms of assembly and association are guaranteed by the constitution but limited in practice. Organizers of large public meetings must request permission from the authorities 48 hours in advance. Applications by opposition groups are routinely denied and, in cases when approved, organizers are subject to government meddling to move dates or locations. Since 2011, ongoing peaceful demonstrations held by members of the Muslim community have been met with violent responses from security forces. Protesters allege government interference in religious affairs and politically motivated selection of members of the Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council. Though momentum has slowed, protests continue.
After the government announced an expansion of Addis Ababa’s city limits into the Oromia Regional State in April 2014, thousands of Ethiopians took to the streets. Witnesses reported that police fired on peaceful protesters, killing at least 17—most of whom were students in nearby universities—and detained hundreds.
The 2009 Charities and Societies Proclamation restricts the activities of foreign nongovernmental organizations (NGOs) by prohibiting work on political and human rights issues. Foreign NGOs are defined as groups receiving more than 10 percent of their funding from abroad, a classification that includes most domestic organizations as well. The law also limits the amount of money any NGO can spend on “administration,” a controversial category that the government has declared includes activities such as teacher or health worker training, further restricting NGO operations even on strictly development projects. NGOs have struggled to maintain operations as a result of the law.
Trade union rights are tightly restricted. Neither civil servants nor teachers have collective bargaining rights. All unions must be registered, and the government retains the authority to cancel registration. Two-thirds of union members belong to organizations affiliated with the Confederation of Ethiopian Trade Unions, which is under government influence. Independent unions face harassment, and trade union leaders are regularly imprisoned. There has not been a legal strike since 1993.

F. Rule of Law: 3 / 16

The judiciary is officially independent, but its judgments rarely deviate from government policy. The 2009 antiterrorism law gives great discretion to security forces, allowing the detention of suspects for up to four months without charge. After August 2013 demonstrations to protest the government’s crackdown on Muslims, 29 demonstration leaders were charged under the antiterrorism law with conspiracy and attempting to establish an Islamic state; their trial remains ongoing. Trial proceedings have been closed to the public, media, and the individuals’ families. According to HRW, some defendants claimed that their access to legal counsel has been restricted.
Conditions in Ethiopia’s prisons are harsh, and detainees frequently report abuse. A 2013 HRW report documented human rights violations in Addis Ababa’s Maekelawi police station, including verbal and physical abuse, denial of basic needs, and torture.
Yemen’s June 2014 arrest and extradition of British citizen Andargachew Tsige to Ethiopia at the government’s request has sparked outrage from human rights groups. Andargachew is the secretary-general of banned opposition group Ginbot 7 and was sentenced to death in absentia in 2009 and again in 2012 for allegedly plotting to kill government officials. Reports suggest that police have denied the British Embassy consular access.
Domestic NGOs say that Ethiopia held as many as 400 political prisoners in 2012, though estimates vary significantly. Nuredine “Aslan” Hasan, a student belonging to the Oromo ethnic group, died in prison in 2014; conflicting reports about the cause of his death—including torture—have not been verified.
The federal government generally has strong control and direction over the military, though forces such as the Liyu Police in the Ogaden territory sometimes operate independently.
Repression of the Oromo and ethnic Somalis, and government attempts to coopt their parties into subsidiaries of the EPRDF, have fueled nationalism in both the Oromia and Ogaden regions. Persistent claims that government troops in the Ogaden area have committed war crimes are difficult to verify, as independent media are barred from the region. The government’s announcement of its intention to expand Addis Ababa’s city limits into the Oromia Regional State exacerbates tensions over historical marginalization of Oromia; according to activists, the expansion will displace two million Oromo farmers.
Same-sex sexual activity is prohibited by law and punishable by up to 15 years’ imprisonment.

G. Personal Autonomy and Individual Rights: 5 / 16

While Ethiopia’s constitution establishes freedom of movement, insecurity—particularly in eastern Ethiopia—prevents unrestricted movement into affected sites.
Private business opportunities are limited by rigid state control of economic life and the prevalence of state-owned enterprises. All land must be leased from the state. The government has evicted indigenous groups from various areas to make way for projects such as hydroelectric dams. It has also leased large tracts of land to foreign governments and investors for agricultural development in opaque deals that have displaced thousands of Ethiopians. Up to 70,000 people have been forced to move from the western Gambella region, although the government denies the resettlement plans are connected to land investments. Similar evictions have taken place in Lower Omo Valley, where government-run sugar plantations have put thousands of pastoralists at risk by diverting their water supplies. Journalists and international organizations have persistently alleged that the government withholds development assistance from villages perceived as being unfriendly to the ruling party.
Women are relatively well represented in parliament, holding 28 percent of seats and three ministerial posts. Legislation protects women’s rights, but these rights are routinely violated in practice. Enforcement of the law against rape and domestic abuse is patchy, and cases routinely stall in the courts. Female genital mutilation and forced child marriage are technically illegal, though there has been little effort to prosecute perpetrators. In December 2012, the government made progress against forced child labor, passing a National Action Plan to Eliminate the Worst Forms of Child Labor and updating its list of problematic occupations for children.

Wednesday 11 March 2015

የአውሮፓ ህብረት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር ተወያየ!!

‹‹ኢህአዴግ እያታለላችሁ ነው፡፡ እናንተም ለመታለል ዝግጁ ሆናችኋል›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት

የአውሮፓ ህብረት ዛሬ መጋቢት 1/2007 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው ጽ/ቤቱ ባደረገው ስብሰባ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በተጋባዥ እንግዳነት ተገኝተው ከህብረቱ ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ኤምባሲ ያላቸው 20 ያህል የህብረቱ አባል አገራት በተገኙበት ስብሰባ ላይ አብዛኛዎቹ በአምባሳደሮቻቸው እንዲሁም ቀሪዎቹ በምክትል አምባሳደሮቻቸው ተወክለው የተገኙ ሲሆን ተወካዮቹ ወቅታዊ የምርጫ ሂደት እንቅስቃሴና የሰማያዊን የምርጫ እንቅስቃሴ፣ በምርጫው ሂደት እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች፣ የፓርቲው አማራጭ ፖሊሲዎች፣ የድርጅቱን ጥንካሬ፣ የአንድነት አባላት ወደሰማያዊ መምጣታቸው ለትግሉ የሚኖረው ትርጉምና ሌሎችም ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለኢ/ር ይልቃል ጌትነት ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡

ኢ/ር ይልቃል ጌትነት በበኩላቸው ሰማያዊ ፓርቲ ከ200 በላይ ዕጩዎች በህገ ወጥ መንገድ እንደተሰረዙበት፣ የፓርቲው የቅስቀሳ መልዕክቶቹ ከ6 ጊዜ በላይ በሚዲያ እንዳይተላለፍ መከልከሉን፣ የተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ድብደባ፣ እስራትና ወከባ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ጠቅሰው በምርጫ ሂደት ኢህአዴግ አፋኝነቱን አጠናክሮ መቀጠሉን ገለጸዋል፡፡
በሌላ በኩል የአንድነት አባላት ሰማያዊን መቀላቀላቸው ትግሉን እንደሚያጠናክረው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በአንድነትና መኢአድ ላይ የተፈፀመው ህገ ወጥ ተግባር መሆኑን እንዲሁም ኢህአዴግ ተቃዋሚዎችን በኃይል እያጠፋ ‹‹ከእኔ ውጭ አማራጭ የለም›› የሚል አቋሙን ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ማሳየት እንደሚፈልግ ለህብረቱ ተወካዮች አስረድተዋል፡፡

‹‹የአውሮፓ ህብረት ችግር የኢትዮጵያን ችግር በአውሮፓውያን ተቋማትና የስነ ልቦና ልክ ማየቱ ነው›› ያሉት ኢ/ር ይልቃል የአውሮፓ ህብረት ‹‹የተቃዋሚዎች አማራጭ ፖሊሲያቸው ምንድን ነው?›› በሚል የሚያነሱትን ተደጋጋሚ ጥያቄ አስታውሰው መደረጀትና መናገር ያልቻለውን የኢትዮጵያን ህዝብ በአውሮፓ ተቋም አይን አይቶ እንዲህ አይነት ጥያቄዎችን ማንሳቱ ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር ብዙም እርባና እንደሌለው ገልጸዋል፡፡ ‹‹በእኛ አገር የፖለሲ አማራጭ ለማቅረብ አይቻልም፡፡ ሚዲያው በገዥው ፓርቲ የተያዘና የተቃዋሚዎችን ሀሳብ የማያስተናግድ ዝግ ሆኗል፡፡ እናንተ እንደምትገምቱት የፖሊሲ አማራጭ ለማቅረብ አመች ሁኔታዎች ቢኖሩ ተቃዋሚዎች ከኢህአዴግ የተሻለ ምሁርራንና ሀሳብ ስላላቸው ዝርዝር ፖሊሲያቸውን ለማቅረብ አይቸገሩም ነበር፡፡›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡

ኢህአዴግ ‹‹ተቃዋሚዎች የተበታተኑና የተዳከሙ በመሆናቸው ለቀጠናው ሰላም አማራጩ እኔ ብቻ ነኝ›› ብሎ የአውሮፓ ህብረትን እንደሚያታልል የገለጹት ኢ/ር ይልቃል ‹‹ኢትዮጵያውያን ካላቸው ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር ማየት ስላልቻላችሁ ኢህአዴግ እያታለላችሁ ነው፡፡ እናንተም ለመታለል ዝግጁ ሆናችኋል›› ሲሉ አስረድተዋል።

11024701_356603191190133_2206083571823058087_n

Ten Ethiopian websites demand Tedros Adhnom to retract fabrication

Editors voted to label him “top Pinocchio” for blatant lies

Press Release

Washington DC– Editors of ten leading Ethiopian websites have joined forces to demanded Foreign Minister Tedros Adhanom to retract his outlandish, outrageous and blatant lies that he recently told the public using Facebook and state-run media outlets. The editors also unanimously voted to name the Foreign Minister the “Top Ethiopian Pinocchio” after he failed to retract and publicly apologize for an outrageous fabrication he told about a school girl whom he promoted as winner of a nonexistent multimillion-dollar international award.

Editors of Abugida, Addis Voice, ECADForum, Ethioforum, Ethiofreedom, Ethiomedia, Ethiopian Review, Quatero, Satenaw and Zehabesha took the unprecedented step to hold the minister to account to his reckless and harmful propaganda stunt after he told the the public that 14-year old Beritu Jaleta, an Ethiopian-Australian schoolgirl from Melbourne, won 20 million Australian dollars in an international school competition and came back to partner with the regime.

In a joint press conference he held two weeks ago in his office with the teenager, the minister misled the public that she came back to Ethiopia to partner with the government to build a school after winning the jackpot. He called her an exemplary philanthropist among the Ethiopian Diaspora contrary to the reality. The story has been dismissed by the Baden Powell College, which was said to have organized the 8th grade competition, and the alleged funders of the prize, Rotary Foundation and the Government of Australia.

“It is high time the Foreign Minister took full responsibility for his reckless behaviour not only to retract it in the same way as he told it but also unreservedly apologize to the people of Ethiopia,” the editors said.

The editors noted that as the fabrications have been totally discredited and exposed as a big lie, the Foreign Minister must take full responsibility for the blatant fabrication instead of blaming it on a teenager who has been paraded TV to promote the propaganda stunt.

Dr. Adhanom blamed the girl indirectly in a Facebook post last Saturday. He said he would rather trust children and make mistakes without offering any responsibility for the scandal. “Because the Foreign Minister tried to tell such an outlandish and blatant lie to the people of Ethiopia, he has earned the honor ‘Top Ethiopian Pinocchio’ in appreciation of his effort,” the editors said.
—–
Jointly endorsed by
Abugida abugidainfo.com
Addis Voice addisvoice.com
ECAD Forum ecadforum.com
EthioForum ethioforum.org
Ethiomedia ethiomedia.com
EthioFreedom ethiofreedom.com
Ethiopian Review ethiopianreview.com
Quatero quatero.net
Satenaw satenaw.com
Zehabesha zehabesha.com

Tuesday 10 March 2015

እስረኞቹ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች በችሎት መድፈር እስር ተቀጡ • ‹‹እኛ የደፈርነው ችሎት አሻንጉሊት ችሎት ነው›› አብርሃ ደስታ



የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች ቅጣት ተላለፈባቸው
᎐ተጨማሪ ቅጣትም ይጠብቃቸዋል
• ‹‹እኛ የደፈርነው ችሎት አሻንጉሊት ችሎት ነው›› አብርሃ ደስታ
• ‹‹ችሎቱ ላይ ያጨበጨብነው በማፌዝ ሳይሆን በምሬት ነው›› የሺዋስ አሰፋ
• ‹‹ፍትህ ተጠምተናል፣ ፍትህ ለኢትዮጵያ ህዝብ!›› ዳንኤል ሺበሽ

በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው ከስምንት ወራት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት የሰማያዊ፣ የአንድነት እንዲሁም የዓረና ትግራይ ፓርቲዎች አመራሮች ‹ችሎት በመድፈር ወንጀል› ጥፋተኛ በመባላቸው ዛሬ መጋቢት 1/2007 ዓ.ም በልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት በሦስቱ አመራሮች ላይ እያንዳንዳቸው በሰባት ወራት እስራት እንዲቀጡ ተወስኖባቸዋል፡፡

የካቲት 26/2007 ዓ.ም ተከሳሾች በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደተፈጸመባቸውና ንብረትም እንደተወሰደባቸው በመግለጽ አቅርበውት ለነበረው አቤቱታ ፍርድ ቤቱ የማረሚያ ቤቱን ምላሽ ሙሉ ለሙሉ በመቀበል አቤቱታቸውን ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ 5ኛ ተከሳሽ አቶ የሺዋስ አሰፋ በማጨብጨቡና 3ኛ ተከሳሽ አብርሃ ደስታና 4ኛ ተከሳሽ አቶ ዳንኤል ሺበሽ ሳይፈቀድላቸው ‹‹ጥሩ ፍርድ፣ ጥሩ ብይን›› በማለት አቶ የሺዋስን በመደገፍ ችሎት ደፍረዋል ተብለው ጥፋተኛ መሰኘታቸው ይታወሳል፡፡

በዚህ መሰረት ፍርድ ቤቱ ለዛሬ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ተሰይሞ በአብርሃ ደስታ፣ በየሺዋስ አሰፋ እና ዳንኤል ሺበሽ ላይ የሰባት ወራት እስራት በእያንዳንዳቸው ላይ ወስኗል፡፡ ሦስቱም ተከሳሾች ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ድጋሜ ችሎት ውስጥ አጨብጭበዋል፡፡ በዚህም ድጋሜ ጥፋተኛ ተብለዋል፤ ከሁለት ቀናት በኋላም የቅጣት ውሳኔ ይወሰንባቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሦስቱ ተከሳሾች ‹‹እድል ስጡን እንናገር፣ አቤቱታም አለን ተቀበሉን›› ቢሉም ፍርድ ቤቱ ሊሰማቸው አልፈለገም፡፡ በተለይ ዳንኤል ሺበሺ ‹‹ሌላ አቤቱታ አለኝ፣ ፍርድ ቤቱ ያዳምጠኝ›› ብሏል፡፡ ፍርድ ቤቱ አሁንም ችሎቱ ላይ እያፌዛችሁ ነው በሚል ጥፋተኛ ሲላቸው ሦስቱም አመራሮች ፍርድ ቤቱን ማስፈቀድ ሳያስፈልጋቸው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡

‹‹እኛ የደፈርነው ችሎት አሻንጉሊት ችሎት ነው፡፡ ‹Already› የተደፈረ ችሎት ነው›› ሲል አብርሃ ደስታ ተናግሯል፡፡ በዚህ ጊዜ ዳኞቹ ጣልቃ በመግባት፣ ‹‹የምትናገረው ነገር እንደገና ወደ ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የሚወስድህ ጉዳይ ነው፤ ምርመራ ይደረግበታል›› ሲሉ አብርሃ በበኩሉ ‹‹አሁንስ ቢሆን የምናገረውን ፖሊስ እየሰማ አይደለምን?›› ሲል መልሷል፡፡

አቶ የሺዋስ አሰፋ በበኩሉ ‹‹ከስምንት ወር በላይ ታፍነናል፡፡ በህግ አይደለም የተያዝነው፡፡ ደግሞ ማጨብጨባችን በችሎቱ ከማፌዝ ሳይሆን ከምሬት በመነጨ ነው፡፡ ህገ-መንግስታዊ መብታችን ተጥሷል፡፡ እኔ ለምሳሌ የሰማያዊ ፓርቲ አባል በመሆኔ ነው የታሰርኩት፡፡›› ብሏል፡፡

አቶ ዳንኤል ሺበሽ ድግሞ ‹‹አሁንም ችሎት ደፍራችኋል ካላችሁ ቅጣቱን ጨምሩብንና ሸኙን፡፡ በእርግጥ ዳኞች ላይ ያለውን ጫና እንረዳለን፡፡›› ሲል ችሎት ውስጥ ተናግሯል፡፡

በዚህ ሁኔታ በተከሳሾችና በችሎቱ መካከል ያለው አለመግባባት ሲጨምር ዳኞቹ መጋቢት 3/2007 ዓ.ም ለሁለተኛ ጊዜ የቅጣት ውሳኔ እንደሚሰጥ በመጥቀስ ሦስቱ ተከሳሾች ከችሎት በፖሊስ እንዲወጡ ተደርገዋል፡፡ ከችሎት እየወጡ እያሉም አቶ ዳንኤል ሺበሽ ‹‹ፍትህ ተጠምተናል፤ ፍትህ ለኢትዮጵያ ህዝብ!›› እያለ ችሎቱን ለቅቆ ወጥቷል፡፡

በሌላ በኩል ሦስቱ ተከሳሾች ከችሎት መውጣታቸውን ተከትሎ፣ ከዚህ ቀደም በማረሚያ ቤቱ ላይ በቀረበው አቤቱታ ዳኞች በሰጡት አስተያየት ላይ አቤቱታ አቅርቦ እንደነበር በማስታወስ አቤቱታው እንዲመዘገብለት የጠየቀው አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ ‹‹በበኩሌ ያሉኝን መረጃዎች እያቀረብኩ ስነ-ስርዓቱን አክብሬ ክርክሩን አቀጥላለሁ›› ሲል ተናግሯል፡፡

የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ለ6ኛ ጊዜ በሚዲያ እንዳይተላለፍ ተከለከለ

• ኢብኮ መልዕክቱ የተቋማትን ህልውና የሚክድ ነው በሚል መልሷል
• ‹‹ኢብኮ የኢህአዴግ ልሳን ሆኗል›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኦብኮ) ሰማያዊ ፓርቲ የላከውን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹በህገ መንግስቱ የተቋቋሙ የዲሞክራሲ ተቋማትን ህልውና የሚክድና ተግባራቸውን የሚያንቋሽሽ›› ነው በሚል እንደማያስተካልፍ ትናንት የካቲት 30/2007 ዓ.ም ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ ገልጾአል፡፡

ኢብኮ በህገ መንግስቱ የተቋቋሙ የዲሞክራሲ ተቋማትን ህልውና የሚክድና ተግባራቸውን የሚያንቋሽሹ›› ካላቸው መካከል ‹‹መከላከያ ሰራዊቱና ...ሌሎች የአገሪቱ ቁልፍ ተቋማት ከገዥው ፓርቲ ካድሬዎች ውጭ አልሆኑም››፣ ‹‹እውቀት የሌላቸው ካድሬዎች... እንዲመሩ ተደርገዋል››፣ ‹‹በገዥው ፓርቲ ካድሬዎች››፣ ‹‹ገዥው ፓርቲ ፖሊስን፣ ሚዲያውን፣ ደህንነቱን፣ ....ሰማያዊና ሌሎች ተቃዋሚዎችን ለማጥፋት ሲጠቀምባቸው ቆይቷል›› እና ‹‹የፓርቲ ጉዳይ የሚያስፈጽሙ›› የመሳሰሉትን ዓረፍተ ነገሮችና ሀረጎች እንደሆኑ በደብዳቤው ላይ ገልጾአል፡፡

በሌላ በኩል የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ሚዲያዎቹ የፓርቲውን መልዕክት እንዳያስተላልፉ የሚደረገው ህዝብ አማራጭ ሀሳብ እንዳያገኝ ስለሚፈለግና ኢህአዴግም ምንም አይነት ተቃውሞ እንዲቀርብበት ስለማይፈልግ ነው ሲል ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው አክሎም ‹‹ኢብኮ የኢህአዴግ ልሳን ሆኗል፡፡ በይፋ ኢህአዴግ እንዳይተች እየከለከለ ነው፡፡ ይህ በእርግጥ የኢህአዴግ ተግባር ነው፡፡ ኢብኮም ውስጥ ያለው ኢህአዴግ ነው፡፡›› ብሏል፡፡

ከአሁን ቀደም ኤፍ ኤም 96.3፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ አገልግሎት፣ ፋና እና ኢብኮ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት የመለሱ ሲሆን ይህኛው የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት እንዳይተላለፍ ሲከለከል ለስድስተኛ ጊዜ ነው፡፡

Monday 9 March 2015

Hacking Team Reloaded? US-Based Ethiopian Journalists Again Targeted with Spyware


The Ethiopian government appears again to be using Internet spying tools to attempt to eavesdrop on journalists based in suburban Washington, said security researchers who call such high-tech intrusions a serious threat to human rights and press freedoms worldwide.

The journalists, who work for Ethiopian Satellite Television (ESAT) in Alexandria, Va., provide one of the few independent news sources to their homeland through regular television and radio feeds — to the irritation of the government there, which has accused journalists of "terrorism" and repeatedly jammed the signals of foreign broadcasters.

Read the full report of Citizen Lab researchers.....https://citizenlab.org/2015/03/hacking-team-reloaded-us-based-ethiopian-journalists-targeted-spyware/


Sunday 8 March 2015

የሰማያዊ ፓርቲ የቅስቀሳ መልዕክት ለአራተኛ ጊዜ በሚዲያ እንዳይተላለፍ ተከለከለ

• ኢቢሲ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አላስተላልፍም›› ብሎ መልሷል
• ‹‹ኢቢሲ ከገዥው ፓርቲ ጋር ወግኗል›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ

 

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት ‹‹አላስተላልፍም›› ብሎ መመለሱን ዛሬ የካቲት 29/2007 ዓ.ም ለፓርቲው በላከው ደብዳቤ ገልጾአል፡፡ ኢቢሲ በደብዳቤው ‹‹የምርጫ ቅስቀሳ መልዕክት ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ በምስሉ ግርጌ የተቀመጠው እንዲሁም በቅስቀሳ መልዕክታችሁ ውስጥ አልፎ አልፎ የሚታየው ሰንደቅ አላማ ምስል የሀገሪቱን ሰንደቅ አላማ የማይወክልና ህገ መንግስቱን…. የሚፃረር ሆኖ አግኝተነዋል›› በሚል እንደማያስተላልፍ ገልጾአል፡፡

በሌላ በኩል ‹‹ይህ የኢቢሲ ተግባር የሰማያዊን ፕሮግራም ላለማስተላለፍ ሆን ተብሎ የተሰጠ ሰበብ ነው›› ያለው የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት አቶ ዮናታን ተስፋዬ በህገ መንግስት የተከለከለውን ቅድመ ምርመራ ኢቢሲ እየተገበረው ነው ሲል ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡

‹‹ህግ ተጥሷል ከተባለ እንኳን ፕሮግራሙ ከተላለፈ በኋላ እንከሰስ ነበር እንጅ ባልረባ ምክንያት አላስተላልፍም ብለው መመለስ አልነበረባቸውም›› ያለው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው ሰንደቅ አላማ የሚውለበለበውን እንጅ ከዛ ውጭ ያለን ማናቸውንም ነገር የሚመለከት አይደለም ሲል ኢቢሲ የፓርቲውን መልዕክት ላለማስተላለፍ ያቀረበውን ሰበብ ተችቷል፡፡ አቶ ዮናታን አክሎም ‹‹በአዋጅ 654/201 ላይ የሰፈረው ህግ አንድም ቦታ ተሰቅሎ ስለሚውለበለብ፣ ከመኪና ከሚውለበለብ እና በአደባባይ ከሚያዝ ሰንደቅ አላማ ውጭ ስለ ሌላ አንዳችም የሚከለክለው ነገር የለም፡፡ ስለዚህ ኢቲቪ ለገዥው ፓርቲ በመወገን ፕሮግራማችን እንዳይተላለፍ እያደረገ ነው›› ሲል ወቅሷል፡፡

በተያያዘ ዜና ፓርቲው ነገ የካቲት 30 በሬድዮ ፋና ከአንድ ሰዓት ዜና በኋላ ለሚተላለፈው ፕሮግራም ትናንት ስድስት ሰዓት መልዕክቱን ለራዲዮ ጣቢያው ለማስገባት ቢሞክርም ‹‹ዘግተው ወጥተዋል፣ ሰኞ ነው የሚገቡት፡፡ ሰኞ አስገቡ›› በሚል የሰማያዊ ፓርቲን መልዕክት መልሰዋል፡፡የፓርቲዎች መልዕክት ከሚተላለፍበት 36 ሰዓት ቀድሞ እንዲገባ እንደተባለ የገለጸው አቶ ዮናታን ሰኞ ጠዋት የሚተላለፍን መልዕክት ‹‹ሰኞ ጠዋት አምጡ›› ብሎ መመለስ ላለማስተላለፍ እንደወሰኑ ያሳያል ብሏል፡፡

ከአሁን ቀደም ኤፍ ኤም 96.3 ሁለት ጊዜ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ አገልግሎት አንድ ጊዜ የሰማያዊ ፓርቲን የቅስቀሳ መልዕክት የመለሰ ሲሆን ይህኛው ለአራተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፡፡

Friday 6 March 2015

አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ፤ ሰማያዊ ፓርቲ የሙዚቃ ስራውን እንዲጠቀም ፈቀደ

ከሁለት ወራት በኋላ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን “ምርጫ” ተከትሎ፤ ተፎካካሪ ፓርቲዎች በሚዲያዎች ላይ የቅስቀሳ ስራዎች እንዲያቀርቡ መባሉ ይታወቃል። ሆኖም ሰማያዊ ፓርቲ ሰሞኑን ለምርጫ ቅስቀሳ የተጠቀመበት ሙዚቃ፤ “የአርቲስቱን ፈቃደኝነት ስላላካተተ አይተላለፍም” ተብሎ ታግዷል። ዛሬ እንዳረጋገጥነው ከሆነ፤ የዘፈኑ ባለቤት ድምጻዊ ብርሃኑ ተዘራ ሰማያዊ ፓርቲ ሙዚቃውን እንዲጠቀም መፍቀዱን ገልጿል።

ድምጻዊ ብርሃኑ ተዘራ የተጫወተው ሙዚቃ ግጥም ከዚህ የሚከተለው ነው።


ይህ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና ሬድዮ (ኢብኮ) ለሰማያዊ ፓርቲ የላከው ደብዳቤ ነው።
ወገኔ ተው ስማኝ አገሬ
አንድነት ይበጀናል ዛሬ።
መቼም አይሻርም ኢትዮጵያዊነቱ
መኖር ግን አይሻም ያለ ነጻነቱ
እኮ ማነው ሰጪ፣ ማነውስ ከልካይ፤
ሰው እንዳሻው ቢሆን፣ በአገሩ ላይ።
አይደለም አየሩ፣ አይደለም ተራራው፤
ሲርብ የሚያበላው፣ አገር ማለት ሰው ነው።
ለሆዱ ያደረ፣ ወዳጁን የረሳ፤
ነጻነት ምኑ ነው፣ ቢነገር ቢረሳ።
አገሩን አይለቅም፣ መቼም ካልከፋው፤
የራሱ ካልደላው፣ የሰው የራስ ነው።
የልቡን መናገር፣ መኖር ሲያቅተው፤
ያኔ ነው፣ ባገሩ የተሰደደው።
….
አውጥቼ አውርጄ፣ በድፍን ጨረቃ፤
ኢትዮጵያዊነቴን፣ መርጫለሁ በቃ።

አዲሱን ነጠላ ዜማ አስመልክቶ ጃኪ ጎሲ፣ አብዮት እና ፋሲል ደሞዝ ከማጀብ ጀምሮ አስፈላጊውን ትብብር ሲያደርጉለት እንደቆዩ በመግለጽ ድምጻዊ ብርሃኑ ተዘራ አመስግኗቸዋል።
አዲስ የተለቀቀውን የነብርሃኑ ተዘራ ቪዲዮ ከዚህ በታች መከታተል ይችላሉ።

Thursday 5 March 2015

የረዳት አብራሪ ሐይለመድህን አበራ ጉዳይና የአንድ አመት ጉዞው – በጴጥሮስ አሸናፊ

                                                             ረዳት አብራሪ ሐይለመድህን አበራ

እለተ ሰኞ  ፌብሯሪ 17  ቀን 2014  ዓ/ም ማለዳ

አንድ ንብረቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነና በበረራ ቁጥር ET 702 የተመዘገበ ቦይንግ 767 የመንገደኞች ማመላለሻ አውሮፕላን በጣሊያን በኩል አድርጎ ወደ ስዊዘርላንድ የአየር ክልል ይገባል። የስዊዝ የአየር ክልል ጠባቂዎችም በጧት የመጣባቸውን ጥቁር እንግዳ ማንህ ወዴት ነህ ማለት። የአውሮፕላኑን የበረራ ሂደት ሙሉ በሙሉ በብቸኝነት የተቆጣጠረው ረዳት አብራሪ ሃይለመድህን አበራም ቆፍጠን ብሎ አኔ ነኝ ! ማለት። አንተ ማን? ምነው ምን ፈልገህ ነው ወደ አየር ክልላችን የገባኸው? የአየር ክልል ተቆጣጣሪዎቹ ቀጣይ ጥያቄ ነበር ። የበርካታ ወገኖቹን የብሶትና የግፍ መልዕክት ይዞ በስዊዝ አየር ላይ የሚያንዣብበው ሃይለመድህንም “ለጊዜው የምፈልገው የስዊዝ መንግስት የፖለቲካ ጥገኝነት እንዲሰጠኝ ፣ ለኢትዮጵያ መንግስትም ተላልፌ እንዳልሰጥና አውሮፕላኑን ጄኔቫ ላይ በሰላም ማሳረፍ ነው” የምትል ቅልብጭ ያለች ቃል ነበረች። በሁለቱም በኩል የተለያዩ መረጃዎችን ከተለዋወጡ በዃላ አውሮፕኑን ማሳረፍ እንደሚችል የተፈቀደለት ሃይሌም በተካነው ልዩ የማብረር ችሎታ ካለምንም ኮሽታ አውሮፕላኑን ጄኔቫ ክዋንትራን አየር ማረፊያ 202 መንገደኞችንና የበረራ ሠራተኞችን እንደያዘ በሰላም አሳርፎ ፤ እሱም “ያልጠረጠረ” የምትለዋን ብሂል ቋጥሮ ይዟት ነበርና በመስኮት በኩል በገመድ በመውረድ ለስዊዝ የደህንነትና ፖሊስ አባላት እጁን በሰላም በመስጠትና ቃሉንም ለማስመዝገብ ወደሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት አመራ።

ሃይለ መድህን የአውሮፕላኑን የበረራ ሃላፊነት በብቸኝነት ከተቆጣጠረ ጀምሮ ከስዊዝ ፖሊሶች ጋር በአካል አስገተገናኘበት ጊዜ ደረስ ያደረጋቸውን በሙሉ በአፅንኦት የተከታተሉ አንድ አሜሪካዊ የቀድሞ ፓይለትና አሁን ደግሞ የግል የበረራ ተቋም ባለቤትን እንዳስደመማቸው እንደገለፁለት ወዳጄ ጋዜጠኛ አበበ ገላው አጫውቶኛል።

ከዚያስ ፧ ከዚያ በኳላማ የአለም ታላላቅና ታናናሽ የመገናኛ ብዙሃን አውታሮች ዋና ዜና ሃይለመድህንና የተጠለፈው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሆነ። የቴሌቪዥን መስኮቶች በሃይለመድን ምስሎች ተሞሉ ፣ ሬድዮኖች ደጋግመው ደጋግመው ስሙን ያነሳሉ፣ ማህበራዊ ሚዲያዎች እነ ፌስቡክና ትዊተር ስለ ሃይለመድህን በሚያወሱ ወሬዎች ኮሜንት ፣ ላይክ ፣ ሼር እና ሪትዊት ስራ በዝቶባቸው ነበር።

በአራቱም መአዘን የሚገኙ የጦቢያ ልጆች ቀፏቸው እንደተነካባቸው ንቦች ተነሱ። ሃይለመድህን ነፃ ይሁን የሚሉ ድምፆች ማስተጋባት ጀመሩ። ” ነፃ ሃይለመድህን ” የሚል አለም አቀፍ አስተባባሪ ግብረ ሃይል ተቋቋመ ፣ ሰላማዊ ሰልፎች በመላው አለም በከፍተኛ ድምቀት ተካሄዱ ፣ በሃይለመድን ስም ድረ ገፅና የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ተከፈቱ ፣ “ሀይለመድህን ብሔራዊ ጀግናችን ነው” የወቅቱ መሪ መፈክርም ሆነ።

አዎ! ሕወሓት በሚከተለው ዘረኝነትንና ጠባብነትን መርህ ባደረገው የፖለቲካ አመራሩ ምክንያት ሠርቶ መብላት ላልቻለው ፣ በስደት ምክንያት በበረሃ አውሬና በባህር አሣ ለሚበላው ፣ ከሐገር ቤት አልፎ የሌሎች ሐገራትን ወህኒ ቤቶችን ለሚያጨናንቀው፣ የእምነት ተቋሙ ተደፍሮ ሲኖዶስና መጅሊስ ለሚመረጥለት፣ የእምነት አባቶችም በአባይ ፀሐዬ በኩል ለሚሾምለት፣ በሃገር ቤት ለመኖር ለመረጠም በገዛ ሀገሩ የሁለተኛና ሦስተኛ ዜግነትን ተቀብሎ እንዲኖር ለሚገደደውና ከፈጣሪ የተሰጠውና በአለም አቀፍ ተቋማት የተደነገገውን ኢትዮጵያም የተቀበለቻቸውንና የፈረመችባቸውን ሰብአዊ መብቶቹን ለተገፈፈው ኢትዮጵያዊ እንደ ሀይለመድህን አይነት ብሶቱን በአለም አደባባይ የሚያሳይለትና የሚያጋልጥለት ሲያገኝ እንዴት ብሔራዊ ጀግናው አያደርገው!
እንደ መንግታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ዋና መስሪያ ቤት (UNHCR) መረጃ በፈረንጆቹ 2013 ዓ/ም አጋማሽ ድረስ ብቻ ከአርባ ሁለት ሺህ (42,000) በላይ ኢትዮጵያውያን ስደት ጠይቀዋል ።

በውጭ መንግተስታት ዘንድ በተለይም እርዳታ በሚለግሱት ምእራባውያን ዲሞክራሲያዊና ሰብአዊ መብት አክባሪ መስሎ ለመታየት የሚዳዳው የሕወሓት/ኢሕአዴግ መንግስት የደረሰበትን ፖለቲካዊ ኪሳራ ሂሳብ ለማወራረድ “ሀይለ መድህን የአእምሮ በሽተኛ ነው” የሚል ዘመቻ ቢጀምርም ወንዝ ሊያሸጋግረው አልቻለም ።

በመቀጠል ህወሓት የወሰደው ርምጃ የመንግሥት ባለስልጣናትን ወደ ስዊዝ በመላክ የስዊዝ ባለሥልጣናትን አግባብቶና አሳምኖ ሀይለመድህንን ወደ ኢትዮጵያ ለመውሰድ መሞከር ነበር (የየመን መንግሥት በነፃነት ታጋዩ አንዳርጋቸው ፅጌ ላይ ያደረገውን እዚህ ላይ ማስታወሱ ተገቢ ነው) የስዊዝ ባለሥልጣናት ግን በፍፁም አይሞከርም የሚለው ቃል መልሳቸው ነበር።

ከዚህም በኋላ ሕወሓት የስዊዝ መንግሥት ባለሥልጣናትን ለማስፈራራት ይመስላል አንድ ከፍተኛ የህወሓት አባልና የመንግሥት ባለሥልጣን በድጋሜ ወደ ስዊዝ ላከ። የተላኩትም ሰሞኑን ከአንዲት የ14 አመት በአውስትራሊያ ነዋሪ ከሆነች ትውልደ ኢትዮጵያዊት “በሽልማት ያገኘችውን ” 20 ሚሊዮን የአውስትራሊያ ዶላር ተረከብኩ ያሉት የፌስቡክና ውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ቴድሮስ አድሐኖም ነበሩ ፌብሩዋሪ 28 ቀን 2014 ዓ/ም። ስዊዞቹም እንኳን አንተና ባለራእዩ መሪያችሁ አፈሩን አራግፎ ቢመጣም ወይ ፍንክች አሏቸው መሰለኝ የፌስቡክ ሚንስትሩ ወደመጡበት ለመመለስ ሻንጣቸውን ከሸከፉ፣ ጠባቂዎቻቸውና አጃቢዎቻቸውን በቦታቸው መኖራቸውን ካረጋገጡ በኋላ ለመውጣት ሲዘጋጁ ከፕሮቶኮላቸው አንዱ ጠጋ ብሎ አንድ ነገር ሹክ አላቸው ። ቴድሮስ አድሐኖም የስዊዝ ባለሥልጣናትን ከሚያነጋግሩባት የስዊዝ የመንግሥት መቀመጫ በሆነችው በርን ከተማ ላይ ከሚገኘው መሥሪያ ቤት በቅርብ ርቀት ለጀግናው ሀይለመድህን ፍትህና ነፃነትን የሚጠይቁ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፈኞች ስላሉ ፣ ከመሥሪያ ቤቱ ሲወጡ እንዳያገኟቸው ጥንቃቄ እንዲደረግ ነበር የፕሮቶኮሉ መልእክት ።

ሰኔና ሰኞ የተገጣጠሙባቸው የማርክ ዙከርበርግ ቋሚ ደንበኛ ( valued customer) ቴዲ በከፍተኛ አጀባና ጥንቃቄ ሰላማዊ ሰልፈኞቹ በሌሉበት አቅጣጫ አፈተለኩ። መቼም የፌስቡክ ደንበኛ ሆኖ መስራቹንና ባለቤቱን አሜሪካዊውን ማርክ ዙከርበርግን የማያውቅ የለም። ይኸው ለነ ቴድሮስ አድሐኖም ምስጋና ይግባና በያዝነው ሳምንት ፎርብስ መጽሔት ይፋ ባደረገው የአለማችን ሀብታሞች ደረጃ መሠረት ዙከርበርግ በዚህ አመት ለመጀመሪያ ጊዜ ሃያዎቹ ቱጃሮች ውስጥ በመግባት የአለማችን 16ኛው ሃብታም ለመሆን ሲችል የሀብቱም መጠን 33.4 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል ። ድሮስ የተሰጣቸውን ከፍተኛ የስራ ኃላፊነት ገፋ በማድረግ አብላጫ ጊዜያቸውን ፌስቡክ ላይ ፎቶ ሲለጥፉ የሚውሉና የሚያድሩ እንደ ቴድሮስ አይነት ደንበኞችን ይዞ እንዴት ገቢው አያድግ!
የስዊዘርላንድ መንግሥት ተወካዮች ከህወሓት ባለሥልጣናት ጋር ስላደረጉት ተደጋጋሚ ውይይት ፣ ከኢትዮጵያውያንና ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን አውታሮች እንዲሁም ከሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ለሚደርሷቸው ጥያቄዎች ጠቅለል ያለ መልሰ ለመስጠት ያስችላቸው ዘንድ ሜይ 9 ቀን 2014 ዓ/ ም ለመንግሥት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ። በመግለጫቸውም: የኢትዮጵያ መንግሥት በተደጋጋሚ ረዳት አብራሪ ሀይለመድህን አበራ ተላልፎ እንዲሰጣቸው ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ መደረጉን ፣ ወደፊትም ተላልፎ የሚሰጥበት ሁኔታ እንደማይኖር ፣ የፍርድ ሒደቱን በስዊዝ ፍርድ ቤቶች ችሎት እንደሚታይ፣ የስዊዝ መንግስትም የህግ ከለላ እንደሚያደርግለት፣ ያቀረበውም የፖለቲካ ጥገኝነት ጥያቄ ከፍርድ ሂደቱ መጠናቀቅ በኋላ እንደሚታይና አዎንታዊ መልስም እንደሚኖረው ( በስዊዝ ረዘም ላለ ጊዜ ለመኖር የሚያስችለውን ፈቃድ እንደሚያገኝ) አስረግጠው ተናገሩ ። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የሀይለመድህን ጠበቆች ቡድን መሪ ዶ/ር ፊሊፕ ኩራ ( እሳቸው እንኳን ይችን ዶክተር መባል አይፈልጓትም የተገዛች ስላልሆነች ነው የተጠቀምኩባት) የስዊዝ መንግሥት ያሳለፈው ውሣኔ ተገቢ የሆነና ትክክለኛ መሆኑን ገልፀው አንድ ተከሳሽ በተመሳሳይ ክሶች በሁለት የተለያዩ ሃገሮች ችሎት ፊት ይቅረብ የሚል አለም አቀፍ ሕግም እንደሌለ ተናግረዋል ።

በድፕሎማሲው መንገድ እንዳልተሳካላቸው የተረዱት እነ ጭር ሲል አልወድም አዲስ ነገር ይዘን ብቅ ብለናል አሉ። ይሄኛውስ ምንድነው? ይሄኛውማ ሀይለመድህን ባይኖርም በሌለበት ( in absentia) ሞት፣ የእድሜ ልክ እስርና ሌሎችንም ጠንካራ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አለም አቀፍ ዝናን ባተረፈው ፍርድ ቤታችንና የፍትሕ ስርአታችን አቃቤ ሕግ ክስ መስርቶበት እንዲያስፈርድበት እናደርጋለን የሚል ነበረ።

ፍትሕ ሚኒስቴር በረዳት አብራሪ ኃይለመድን አበራ ላይ በከፍተኛው ፍርድ ቤት 3ኛ ወንጀል ችሎት ክስ ሁለት ሲሆን፤ የመጀመሪያው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 507/1/ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ፡-
‹‹…በዋና አብራሪ ፓትዮዝ ባርቤሪ አማካኝነት ከአዲስ አበባ በሱዳን በኩል ወደ ጣሊያን ሀገር ሮም ከተማ መንገደኞችን ለማድረስ በማጓጓዝ ላይ እንዳለ ዋናው አብራሪው የበረራ መቆጣጠሪያውን ክፍል ከውስጥ በመቆለፍ፣ ያለፍቃድ እና በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፕላኑን በቁጥጥር ሥር በማድረግ የአውሮፕላኑ የበረራ ቡድን አባላት በሩን እንዲከፍት ሲጠይቁት አርፋችሁ የማትቀመጡ ከሆነ በአውሮፕላኑ ላይ እርምጃ እወስዳለሁ ብሎ በማስፈራራት፤ እንዲሁም የአውሮፕላኑን የመዳረሻ አቅጣጫ ያለአግባብ በማስቀየር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈቃድ ውጭ ወደ ስዊዘርላንድ አየር ክልል ውስጥ በመግባት ተሳፋሪዎች እና የአውሮፕላኑ ሠራተኞች ሕይወት እና ደህንነት አደጋ ላይ እንዲወድቅ አድርጎ በመጨረሻ በጄነቭ ከተማ ውስጥ ያለመዳረሻው እንዲያርፍ በማድረጉ እና ተሳፋሪዎችን ለአደጋ በማጋለጡ በፈፀመው በሕገ-ወጥ መንገድ በጉዞ ላይ ያለን አውሮፕላን መያዝ ወይም ማገት›› የተከሰሰ መሆኑን ያትታል፡፡
በሁለተኛነት ክስ ደግሞ በዚሁ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 508/1/ ላይ ያለውን መተላለፍ የሚል ሲሆን፤ ክሱም በአጭሩ እንዲህ ይላል፡-
‹‹…ያለፍቃድ እና በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፕላኑን በቁጥጥር ሥር በማድረግ የአውሮፕላኑ የበረራ ቡድን አባላት በሩን እንዲከፍተው ሲጠይቁት አርፋችሁ የማትቀመጡ ከሆነ በአውሮፕላኑ ላይ እርምጃ እወስዳለሁ በማለት በማስፈራራት አውሮፕላኑን በድንገት እና በፍጥነት ሁለት ጊዜ ከፍ እና ዝቅ (dive) በማድረግ በአውሮፕላኑ ውስጥ ያሉትን የመንገደኞች ምግብ ማቅረቢያ ቁሳቁሶች እንዲገለባበጡ በማድረግ፣ የአውሮፕላኑን የመዳረሻ አቅጣጫ ያለአግባብ በማስቀየር፣ ከአትዮጵያ አየር መንገድ ፈቃድና እውቅና ውጭ ስዊዘርላንድ አየር ክልል ውስጥ በመግባት ስዊዘርላንድ ከተማ ጀኔቭ በመግባት አየር ላይ በማንዣበብ ከቆየ በኋላ እንዲያርፍ በማድረግ በፈፀመው በሕገ-ወጥ መንገድ በጉዞ ላይ ያለን አውሮፕላን አስጊ ሁኔታ ላይ መጣል ወንጀል ተከሷል፡፡›› ይላል ።
በፌ/አቃቤ ሕግ ብርሃኑ ወንድምአገኝ ፊርማ ለፍርድ ቤቱ የቀረበው ማመልከቻ ከስ ቻርጁን ጨምሮ አስራ አንድ ገፅ ሲሆን፤ የዋና አብራሪው፣ የአምስት የበረራ አስተናጋጆች እና የአራት ሰዎች ስም ዝርዝር በመስክርነት ተገልፆአል፡፡ በሰነድ ማስረጃነት ደግሞ አየር መንገዱ በ27/6/06 ዓ.ም ለፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ የጻፈው አራት ገጽ እና ሲቪል አቬየሽን በ21/6/06 ኃይለመድንን በተመለከተ የጻፈው ማብራሪያ ከነአባሪው ሁለት ገጽ ቀርቧል፡፡

የኃይለመድን አበራን የጤንነት ሁኔታ በተመለከተ አየር መንገዱ ለፌደራል ፖሊስ በላከው ደብዳቤ በስድስት ወር ውስጥ አምስት ጊዜ ያህል ለቀላል ሆድ ቁርጠት፣ ራስ-ምታት፣ ጉንፋንና ተቀምጥ ወደ ድርጅቱ ክሊንኪ ከመሄዱ ያለፈ ምን ችግር ያሌለበት ጠኔኛ እንደሆነ ገልፆአል፡፡ ሲቪል አቬሽንም በተመሳሳይ መልኩ በላከው ደብዳቤ አብራሪው አመታዊ የጤና ምርምራ አድርጎ እ.ኤ.አ. እስከ 22/12/2014 ዓ.ም ድረስ ጤነኛ መሆኑን ማረጋገጫ ሰርተፍኬቱን አድሶ እንደሰጠው አስታውቋል፡፡
( እዚህ ላይ በመጀመሪያ መንግሥት ኃይለመድህን የአእምሮ በሽተኛ ነው ብሎ እንደነበር ልብ ይሏል)
አየር መንገዱ ከዚሁ ጋር አያይዞ ሁለት መቶ ሀምሳ ሶስት ሺህ፣ ሶስት መቶ ሰላሳ ስድስት ብር ከአራባ ሁለት ሳንቲም (253,336.42) ዩሮ ኪሳራ እንደደረሰበት እና በቀጣይም ተጨማሪ ክፍያዎች እንደሚኖሩበት አሳውቋል፡፡

ህወሓት/ ኢሕአዴግ ራሱ ከሣሽ ራሱ ፈራጅ ሆኖ በሚተውንበት የፍርድ ቴአትር ቤት መታየት የጀመረው ድራማ የተጠበቀውን ተመልካች ማግኘት ካለመቻሉም በላይ የክሱም ስክሪፕት በጥሩ ፀሀፈ ተውኔት ስላልተፃፈ ቴአትሩን ለማየት ለታደሙትም ታማኝና ጥቂት የስርአቱ ልማታዊ ደጋፊዎችና ጋዜጠኞች የእንቅልፍ መድኃኒት ሆነባቸው ፣ አለም አቀፍም፣ ሐገር አቀፍም፣ ልማት አቀፍም ትኩረት አጣ።

አዲሱ ትኩረት መሳቢያ ቴአትር
ባሳለፍነው ሳምንት አውሮፕላን የተጠለፈበትን አንደኛ አመት ለማሰብም ይመስላል ሕወሓት አዲስ ዘዴ አግኝቻለሁ ይላል።
አዲሱ ዘዴ የተባለው ምንድነው ቢሉ፣ ኢንተርፖል በሚባል የአለም አቀፍ ፖሊስ ተቋም በኩል “ሀይለመድህን አበራ የሚባል ረዳት አውሮፕላን አብራሪዬ ጠፍቶብኛልና እባካችሁ ያያችሁ” የሚል የተማፅኖ ጥሪ ማሰማት ነው። በዚያውም የኢንተርፖል አባል መሆኔን እወቁልኝ ነው። “የኢንተርፖል አባል መሆን ብርቅ ነው እንዴ? ” አለ አሉ ይህን የሰማው ኮንስታብል ዶክሌ። ወደው አይስቁ !
ለማንኛውም “ረዳት አብራሪዬን ያያችሁ” ለሚለው በኢንተርፖል በኩል ለተሰራጨው ቀይ ማዘዣ( Interpol red notice) የመጀመሪያውን መልስ የሰጠችው ስዊዝ ነች ” አዎ እኔ አይቻለሁ እንቁልልጬ አይነት መልስ ።
ቅዳሜ ፌብሩዋሪ 27 ቀን 2007 ዓ/ም በፈረንሳይኛ ቋንቋ ለሚታተመው “ለ ማታ” (Le Matin) ጋዜጣ አስተያየታቸውን የሰጡት የሀይለመድህንን ጉዳይ የሚያየው የኮንፌዴሬሽኑ አቃቤ ሕግ ቃል አቀባይ ጃኔት ባልመር “ለኢንተርፖል ተላልፎ ይሰጣል ወይ? ለሚለው ጥያቄ በፍፁም አይሆንም አይሞከርም ነው መልሴ ብለዋል ።

ጃኔት ባልመር ይቀጥላሉ ” የ31 አመቱ ሀይለ መድህን በአሁን ጊዜ ስዊዝ ውስጥ በሕግ ጥላ ስር ይገኛል። በፍርድ ቤትም ጉዳዩ እየታየ ነው። በኢትዮጵያም ከአለም አቀፍ የሕግ ሂደት ባፈነገጠ ሁኔታና በስዊዝ ችሎት መቅረቡ እየታወቀ ክስ እንደተመሠረተበት ፣ እኛም አሳልፈን እንደማንሰጠው አሳውቀናል ። ኢንተርፖልም የቀይ መያዣ( ማሳሰቢያ) ጥሪውን ያስተላለፈው በኢትዮጵያ መንግሥት ጥያቄ መሆኑን አሳውቋል ። ” ይላሉ።

የሀይለመድህን ጠበቃ ፊሊፕ ኩራም ለዚሁ ጋዜጣ በሰጡት አስተያየት ” የኢትዮጵያ መንግሥት ሀይለመድህንን በይፋ ” ከሐዲ ” ብሎ ፈርጆታል ። በመሠረታዊውን የፍትህ ስርአት (fundamental rule of law) “አንድ ሰው በተመሳሳይ ክስ በሁለት የተለያዩ ችሎቶች መቆም የለበትም” የሚለውን በመፃረር ከኛም እውቅና ውጪ በሌለበት ለመክሰስ ወስኗል ። በምን አይነት መልኩ ነፃ በሆነ የፍርድ ሂደት ጉዳዩ እየታየ እንደሆነም እኔ በበኩሌ የማውቀው ነገር የለም። የኢትዮጵያ መንግሥት በየጊዜው የተለያዩ ውጤት አልባ የማሰናከያ ቀመሮችን እየፈጠረ ነው ” ይላሉ ።

የአቃቤ ሕጉ ቃል አቀባይ ጃኔት ባርመር “ለኢትዮጵያ መንግስት የአፀፋ መልስ የለንም። ለመንግስታችን የፖለቲካ ጥገኝነት ጥያቄ ያቀረበው የሀይለመድህን አበራ የፍርድ እጣ እዚሁ በጥሩ ሁኔታ ይወሰናል ። በርግጥ የፍርድ ሂደቱ ብዙም አልገፋም። ክፍት ችሎቶች የሉም። ምርመራዎች እንደቀጠሉ ናቸው ። ጉዳዩ ገና በምርመራ ላይ ያለ ስለሆነ ከዚህ በላይ ብዙ መናገር አልችልም ” ብለዋል ።

ጠበቃ ፊሊፕ ኩራም “ሀይለ መድህን በጣም ደህና ነው ። ስለ ፍርድ ሂደቱም መናገር የምችለው: እንዲህ መጓተቱ የተለመደ ባይሆንም ከንብረት ጋር የተያያዙ የተለያዩ መረጃዎችን ከተለያዩ ሐገሮች ለማግኘት ስንሞክርና መልስ ለማግኘት ረዘም ያለ ጊዜ መውሰዱ ነው። ልዩ ወደሆኑት ቴክኒካዊ መረጃዎች ስንመጣ ይህም ራሱን የቻለ የቴክኒክና የሳይንስ ምርመራ ይጠይቃል። በመጨረሻም የኮንፌዴሬሽኑ የህዝብ አቃቤ ሕግ በመርህ ደረጃ 202 መንገደኞችን በሙሉ የሚያነጋግር ሲሆን አሁንም ከተሳፋሪዎቹ ስለራሳቸው መረጃዎችን እየጠበቀ ይገኛል ። ” ብለዋል
የረዳት አብራሪ ሀይለመድህን አበራ ጉዳይ ከፌብሩዋሪ 17 ቀን 2014 ዓ/ም እስከ ፌብሩዋሪ 28 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ የነበረውን የአንድ አመት ጉዞ ባጭሩ ይሄን ይመስላል።

ሀይለመድህን አበራ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ኦገስት 30 ቀን 1983 ዓ /ም በጣና ሃይቅ ዳርቻ በምትገኘው ባህርዳር ከተማ ቀበሌ 03 ተወልዶ ያደገ ሲሆን የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመጋቢት 28 ፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ ባህርዳር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትሏል።

ከፍተኛ ትምህርቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመከታተል ላይ እያለና ለማጠናቀቅም አንድ ሴሚስተር ብቻ ሲቀረው በማቋረጥ ከልጅነት ጀምሮ ይመኘው የነበረውን የበረራ ትምህርት ለመከታተል የኢትዮጵያ አየር መንገድን የበረራ ት/ቤት ተቀላቅሏል። ፌብሩዋሪ 17 ቀን 2014 ዓ/ም አውሮፕላኑን ጠልፎ ጄኔቫ ስዊዘርላንድ እስካሳረፈበት ጊዜ ድረስ በአየር መንገዱ በረዳት አብራሪነት አገልግሏል። ከከጠለፋውም በኋላ የአየር መንገዱ የበረራ ክፍል ሃላፊ የነበሩት ካፒቴን ደስታ ዘሩ ከሥራቸው መልቀቃቸው ይታወቃል ።

በመጨረሻም በቅርቡ የኢትዮጵያ አየር ሐይል አባላት የሆኑ መኮንኖችና የበረራ ቴክኒሺያኖች በተለያዩ አቅጣጫዎች ሥርአቱን እየከዱ በመጥፋት ላይ መሆናቸውን እያየን ነው። በተለይም ወደ ጎረቤት ሐገር የኮበለሉት አንድ ተዋጊ ሄሊኮፕተር ይዘው መሆኑንም ራሱ መንግሥት በሚቆጣጠራቸው ሚዲያዎቹ አረጋግጦልናል ።

ከ25 እስከ 30 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣውን ሄሊኮፕተር እና ለስልጠና ከፍተኛ ገንዘብ የፈሰሰባቸውን የበረራ ባለሙያዎችን ያጣውና በማጣት ላይ ያለው ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይና አመራሮቹ ረዳት አብራሪ ሀይለ መድህን አበራ ብቻ ገበናቸውን የገለጠባቸው ለማስመሰል ወደ ምእራባውያን ሐገሮች ባለሥልጣናቱን መላክና ኢንተርፖልን ደጅ መጥናት ውሀ አያነሳላቸውም።
ምነው ዶ/ር ቴድሮስ በነካ እጅዎ ወዳደጉባትና ወደተማሩባት ኣስመራ ጎራ ብለው የሄሊኮፕተሯንና የበረራ ባለሙያዎቿን ጉዳይንም ቢመክሩባትስ?
ከስዊዝስ  ኣስመራ አትቀርብዎትም?

www.freeabera.com
Facebook: Free Hailemedhin Abera
Email: ashenafikb@yahoo.com
ተፃፈ የካቲት 23  ቀን 2007 ዓ /ም
በሀገረ ስዊዘርላንድ

መኢአድ በወያኔ ሚዲያዎች በኢቢሲ በፋና በዛሚ እንዳያቀርብ ተከለከለ

ኢቢሲ የመኢአድን መልእክት ላለማስተላለፍ የሰጠው አንዱ ምክንያት፣ መልእክቱ የምርጫ ስነ ምግባር ኮዱን ይጻረራል የሚል ነበር።፡ “ ..የገዢ ፓርቲ ካድሬዎችና አመራሮ በፓርቲው መሪዎች፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ላይ ከፍተኛ የሆነና ግፍ የተሞላበት ድብደባ ፣ መሰደድና ሜታሰርና የመግደል ዕጣ ሲደርስባቸው ቆይቷል፤ ..” የሚለው የመኢአድ አባባ የፓለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ስነ ምግባር ሕጉን አንቀጽ 11፣ ንኡስ አቀንጽ 2ሀ ላይ የተመሰረተዉን ይጻረራል በሚል ነው ኢብሲ መልከቱን ለማስተላለፍ ፍቃደኛ ያለሆነው።

ላለፉት 24 አመታት በርካታ የመኢአድ አመራር አባላት እንደታሰሩ፣ እንደተገደሉ፣ እንደተሰደዱ የሚታወቅ ነው። በቅርቡ እንኳን የመኢአድ ም/ፕሬዘዳንት እና የስሜን ቀጠና ም/ሃላፊ አቶ ዘመነ ምህረት፣ የስሜእን ጎንደር የመኢአድ ሃልፊ መምህራ ጥጋቡ ሃብቴ መታሰራቸው ይታወቃል። ይህን በሰላማዊ የፖለቲካ ታጋዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍ ለሕዝብ መናገሩን ነው ፣ ኢቢሲ የስነ ምግባር ኮዱን መጣስ ነው በሚል እገዳ ያደረገበት።

የአንድነት ፓርቲን ሙሉ ለሙሉ ታግዲ ለተለጣፊው ቡድን የተሰጠ ሲሆን፣ ሰምያዊና መኢአድ ደግሞ አሁን እያየን እንዳለው ከሌሎች ፓርቲዎች በተለየ ጫና እየተደረገባቸው ነው።

በተያያዘ ዜናም በርካት የመኢአድ አመራሮች በምርጫው ላለመሳተፍ በግላቸው እየወሰኑ ሲሆን፣ በፓርቲ ደረጃም ተመሳሳይ ዉሳኔሊወሰድ ይችላል የሚል ግምት አለ።

 10402004_785271498224453_5479982369523257743_n