Friday 29 November 2013

ማን ነው የተዋረደው?


(ይሄይስ አእምሮ፣ ከአዲስ አበባ)

ከጥቂት ሣምንታት ወዲህ በተለይ የኢትዮጵያን የወያኔ መንግሥት በሚቃወሙ የሚዲያ ማዕከላት ዘንድ ዋና መነጋገሪያ ሆኖ የሚገኘው በሳዑዲ የኢትዮጵያውያን መንገላታትና መሰቃየት እንዲሁም ከኢሰብኣዊነትም በወረደ ሁኔታ በግፍ መጨፍጨፍ ነው፡፡ ዜጎቻችን በአካፑልኮ ቤይ የመዝናኛ ሥፍራ ሲንሸራሸሩ ከርመው የመጡ ይመስል ይህ ምስል በኢትዮጵያው የወያኔ ሚዲያ በአስደሳች መልክ እየቀረበ ቢሆንም ትክክለኛውን መረጃ ከአማራጭ የዜና ምንጮች እንደወረደ እንደምንከታተለው ከሆነ ግን ከሀገርና ከሕዝብ ኅልውና አኳያ ነገሩ እጅግ አሳሳቢ ነው፡፡ ከአንድ ጨለማ ውስጥ ብርሃን እንደሚጸነስ ሁሉ ከዚህ አስከፊ ገጠመኝ ውስጥ የፈነጠቀው የሕዝብ አንድነት ግን በሌላ ወገን ተስፋችን እንዲያንሠራራ አድርጓል፡፡ ፈረንጆቹ “blessing in disguise” ወይም “mixed blessing” እንደሚሉት ይህ መጥፎ አጋጣሚ ሊረሳ የተቃረበውን የሕዝብ አንድነት በማደስ በመላው ዓለም የተበተነው ኢትዮጵያዊ በአንድነት ቆሞ ድምፁን እንዲያሰማና ለጋራ ኅለውናው እንዲያለቅስ አስችሎታል፡፡ በተመሳሳይም የሕዝቡ ስሜትና እውነተኛ ፍላጎት በየስብሰባዎቹና ሰላማዊ ሰልፎቹ ሲንጸባረቅ እንደተመለከትነው ወያኔን ከመሰሉ በርካታ ከፋፋይ የዘር ፖለቲከኞችና የሃይማኖት ቡድኖች ሸረኛ ሤራ ባፈነገጠ መልኩ በአንድ ሉዓላዊ መንግሥትና በአንድ ሰንደቅ ዓላማ ሥር የመኖር የቆዬ ኢትዮጵያዊ አብሮነቱን የታዘብንበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ በሌላ አቅጣጫ ደግሞ በዚህ ስቃይ ለማትረፍ የሚፈልጉ በተለይም ወያኔዎችና መሰል ልበ ደንዳናዎች ለምርጫ ዝግጅት በፕሮፓጋንዳነት ሲጠቀሙበት፣ ለገቢ ማግበስበሻም ከማዋል እንደማይመለሱ እየተነገረ ነው፡፡
ከጓደኞች ጋር ስንወያይ አንዳንዶቻችን ይህ ነገር በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ላይ ብቻ የተነጣጠረ ሣይሆን በአጠቃላይ በሰው ልጅ ኅልውና ላይ የተቃጣ ታላቅ የክፍለ ዘመኑ ወንጀል መሆኑን ተገንዝበናል፡፡ ስለዚህ ማፈር ያለበት ነጭ ጥቁር ሳይል የሰው ልጅ በአጠቃላይ እንጂ ኢትዮጵያውያን ብቻ አይደሉም ወደሚለው እሳቤ አዘንብለናል፡፡ አንድ የዓለም ዜጋ በመጥቆር በመንጣቱ ወይም በመክበር በመደኽየቱ፣ በዚህ ወይ በዚያ ዘውግ አባልነቱ፣ በዚያ ወይ በዚህ ቋንቋ ተናጋሪነቱ፣ ወይም በመስለምና ባለመስለሙ፣ በክርስትና እምነትም በመጠመቁ ወይ ባለመጠመቁ ሣይሆን በኢትዮጵያዊነቱ ብቻ እንዲህ ዓይነት ዘግናኝ ግፍ የሚደርስበት ከሆነ ነግ ከነግ ወዲያ ታሪክ ሲለወጥ ይህ ዓይነቱ ውርጅብኝ በማንም ሌላ ወገን ላይ እንደማይደርስ ማንም ዋስትና ሊሰጥ አይችልም፡፡ ዛሬ በኢትዮጵያውያን ላይ የደረሰው ዕልቂት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በአይሁዶች ላይ ከደረሰው ቢበልጥ እንጂ አይተናነስም፤ አሁን በኢትዮጵያውያን ላይ በሀገራቸው ውስጥም ሆነ ከሀገራቸው ውጭ እየደረሰባቸው የሚገኘው ዕልቂት ሩዋንዳና ዩጎዝላቪያ ወይም ኢራቅና አርመን ውስጥ ከደረሰው ጭፍጨፋ ቢብስ እንጂ አያንስም፡፡ መነሻ ምክንያታቸው የሚለያዩ ግን ይበልጡን ከኢኮኖሚ ጥቅምና ከዓላማ ቁርኝት ጋር የሚያያዙ የሰው ዘር ፍጅቶች በየዘመናቱ በብዙ ሀገራት ተፈጽመዋል፤ አሁንም ድረስ በመፈጸም ላይ ናቸው፡፡ ነገር ግን ግንዛቤ ያላገኘው ነገር በአንዱ ላይ የሚፈጸመው ነገር በለሌላው ላይ እንደተፈጸመ ያለመቁጠር ነው፡፡ ይህ ትልቅ ዓለም አቀፍ ችግር ነው፡፡ በአንድ የየትኛውም ሀገር ዜጋ ላይ የሚደርስ ችግር በማንኛውም የሰው ልጅ ላይ እንደደረስ ችግር ካልተቆጠረ በሰው ልጆች አጠቃላይ አስተሳሰብ ላይ የተዛባ ነገር አለ ማለት ነው፡፡ ይህ የተቃወሰ አስተሳሰብና አመለካከት መፍትሔ ካላገኘ የሰው ልጅ በውድቀት መንገድ እንደነጎደ ይቀጥላል ምፅዓቱንም ያቃርባል እንጂ ዓለማችን ወደተሻለ ኅሊናዊና ቁሣዊ የዕድገት ጫፍ አትደርስም፡፡
ዛሬ በኢትዮጵያ ላይ እየደረሰ ያለው መከራና ውርደት ወቅቱን ጠብቆ ነገ በሌላ ሕዝብና መንግሥት ላይ ይደርሳል – እንደእስካሁኑ ሁሉ፡፡ ይህ አነጋገር የትንቢት ጉዳይ ሣይሆን ማንም አእምሮ አለኝ የሚል የዓለም ዜጋ ሁሉ ሊረዳው የሚችል ነባራዊ እውነታና የማይሸሹት ወረፋ ነው – ወረፋ እስኪደርስ ያለው የጊዜ እርዝማኔ እያነሆለላቸው ብዙዎች ይሞኛሉ፡፡ ያዋጣ የነበረው አካሄድ ግን በምንም ዓይነት የልዩነት አጥር ራስን ሳያካልሉ በሰው ልጅነት ብቻ አንዱ የአንዱን ችግር ለማስወገድ መጣር ነበር፡፡ በሆነ አጋጣሚ አንድኛችን ከሌላኛችን በተለዬ ሁኔታ ወደአውሬነት በምንለወጥበትና እንደሳዑዲዎች አንድ ምሥኪን ወገን ላይ ቀን የሰጠንን ኃይልና ጉልበት በምናሳይበት ጊዜ በዝምታና በአግራሞት ማለፍ ሣይሆን ሃይ ብንልና ብናስቆም ተጠቃሚዎቹ ሁላችንም የሰው ዘሮች በሆንን ነበር፡፡ ሰዎች ግን ለዚያ አልታደልንምና የዘራነውን እንዳጨድን ዝንታለማችንን በየተራ ስናለቅስ እንኖራለን፡፡ ወደኋላው ላይና ቋቱ ሲሞላ ግን ሁላችንም በኅብረት የምናለቅስበት ዘመን መምጣቱ አይቀርም – ያኔ ታዲያ አልቃሽም አስለቃሽም፣ ፊሽካ ነፊም አስተኳሽም … ሁሉም ተያይዞ የደም ዕንባ እንደጎርፍ ያወርዳል፡፡ የምናስቀምጠው ነገር ሁሉ የኛው ነው – ማንም አይወስድብንም፡፡ በባንክ የምናኖረውን ገንዘብ ሲያስፈልገን አውጥተን እንደምንጠቀምበት ሁሉ በሰዎች ላይ የምንሠራውን የግፍ መዝገብም ሁሉ የምናወራርድበት ጊዜ ሲመጣ በእጃችን የገቡ ሌሎች ምሥኪኖችን ባስለቀስነው መጠንና ከዚያም በላይ እኛም እናለቅሳለን፡፡ አሁን ግን በብረት አጥር ውስጥ የምንኖርና መቼም ቢሆን ምንም ችግር እንደማይደርስብን የምንቆጥር ወገኖች አንዳችን በአንዳችን ችግር እየተዝናናን መኖርን መርጠናል፡፡ የምንመርጠው መንገድ ሁሉ ግን አዋጭ ሊሆን እንደማይችል ከታላቁ መምህር ከታሪክ መማር በተገባን ነበር፡፡ ያለቀሱ ይደሰታሉ፤ ያስለቀሱም ያለቅሳሉ፡፡
ዐረቦች በእኔ ዕድሜ ኢትዮጵያ ውስጥ በርሜል ገፊ ነበሩ፡፡ የሚገፉት በርሜልም የነዳጅ ሣይሆን የውሃ ነው፡፡ ከአምስትና ከአሥር ኪሎ ሜትሮች ከሚገኙ የወንዝና የጉድጓድ ውሃዎች በሽክናና በቅል እየቀዱ ሃዲድ በተገጠመላቸው በርሜሎች በመግፋት ለሀብታም ኢትዮጵያውያን እየሸጡ በሚያገኙት የላብ ፍሬ ይተዳደሩ ነበር – የዛሬውን አያድርገውና፡፡ ዛሬና አሁን ግን ያን መገፋታቸውን ፈጣሪ ተመልክቶ ይሄውና በየሥፍራው እንደምንጭ እየቆፈሩ በሚያወጡት ነዳጅ ጠግበው ይሠሩትን አጥተዋል፡፡ ለዚህም ያበቃቻቸው ባለብዙ ካርድ ሀገር የሆነችው አሜሪካ ናት፡፡ ገንዘብ በፍጥነት የሚገባለት ጭንቅላት ውስጥ ደግሞ የሚያስብ አንጎል አይኖርም፤ ገንዘቡ ወደ ኪስ ሲንዶለዶል አንጎል ከጭንቅላት እየወጣ ወደከርስ ወርዶ ይደበቃል፡፡ ዐረብ ደግሞ ስናየው አብዛኛው ሃይማኖት የለሽ ጥጋበኛ ነው፡፡ እንደዐረብ አስመሳይና መረን የለም፡፡ ዕውቀቱ ሣይኖር ፔትሮዶላሩ ተትረፈረፈላቸውና የሚሆኑትን አጡ፡፡ ዕድሜ ለአሜሪካ ሥልጣኔን በገንዘባቸው ከአሜሪካና አውሮፓ አመጡላቸው – ዐረቦች የዛሬ ስንት ዓመት ከተማቸውን በፍየልና በዓሣሞች ያስጸዱ እንዳልነበር ዛሬ የሀበሻ ጉልበትና የአሜሪካን ቴክኖሎጂ አጠገባቸው፡፡ እነዚህ ለይስሙላ “አላሁኣክበር” እያሉ ሃይማኖት ያላቸው የሚመስሉ ስድ ሰዎች በተለይ ሀብታሞቹና የቤተ መንግሥት ልዑላኑ የሚሠሩትንና በኪታቦቻቸው የሠፈሩትን ቀኖና ሃይማኖት ብናስተያይ ከሞላ ጎደል ሁላቸውም የሰይጣን አምላኪዎች መሆናቸውን መረዳት አይከብደንም፡፡ እነዚህ የለዬለትን ጥቁር ሰይጣን አምላኪ ዐረቦች በግልጽ ባይሆንም ብዙዎቹ በኅቡዕ ሉሲፈርን ከሚያመልኩ የሩቅ አጋዦቻቸውና የሀብት ተጋሪዎቻቸው ነጫጭባዎች ጋር እየተመሣጠሩ ዓለምን ከሃይማኖት፣ ከሞራልና ከባህላዊ ትውፊቶች አንጻር እያላሸቋት ይገኛሉ፡፡ የሁለቱም እምነት አንድ ነው፤ በገራምነት ሉሲፈር የተሻለ ቢሆንም ሲመጣበት ከሰይጣን ባልተናነሰ ቁጡ ነው፤ ለአንድ ክፋት ተመጣጣኝ ደግነት እንዳለው የሚያምኑት ሉሲፈራውያን ለጥቅማቸው ሲሉ ከሰይጣናውን በማይተናነስ ሁኔታ ዓለምን እስከመሸጥና መለወጥ ይደርሳሉ፡፡ የሁለቱም የእምነት መሠረት ገንዘብ ነው፡፡ ገንዘብ ሁሉን ያደርጋልና ሥልጣንንና ገንዘብን የተቆጣጠረ ወገን ሁሉ ያሻውን መሆንና ማድረግም ይችላል፡፡ ዴሞክራሲ፣ ፍትህና ነጻነት ጭምብሎች ናቸው – ለሁሉም እኩል የማይሠሩ የሚጠሉትን የማንበርከኪያ ካርዶችም ጭምር፡፡ ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ የተባለው ለጊዜውና በአሁኑ የዓለማችን ቅርጽ እውነት ነው፡፡
ገንዘብ ካለህ ዴሞክራሲን ከአሜሪካም ሆነ ከእንግሊዝ ትገዛለህ፤ ገዝተህም ለሕዝብህ ታድላለህ፤ አድለህም “ዴሞክራሲን ለሕዝቤ አደልኩ!” ብለህ ብትናገር ትታመናለህ፡፡ ባትታመንም በዴሞክራሲያዊነትህ ተቀባይነትን አታጣም፡፡ ዕድሜ ለገንዘብህ፡፡ ድሃ ከሆንክ ግን በኢዴሞክራሲያዊነት፣ በአሸባሪነት፣ በሰብኣዊ መብት ጣሸነት፣ በምርጫ አጭበርባሪነት፣ … ትወቀሳለህ፤ ወደ ጓንታናሞ ልትላክና ልትበሰብስ ዕድል ከቀናህም ወደዘሄግ የነሱው መሣሪያ ልትቀርብ ትችላለህ፡፡ በአይኤም ኤፍና በዓለም ባንክ ልምጮችም ልትሸነቆጥ ትችላለህ፤ በልዩ ልዩ ማዕቀቦችና ጠና ሲልም በኔቶ ጦርና በተናጠል የኃያላን ብትርም ልትኮረኮም ትችላለህ፡፡ ዓለማችን እንዲህ ዐይናቸውን በጨው ባጠቡና ባፈጠጡ መድሎዎች የተሞላች ናት፡፡ አንበሣ ምን ይበላል ተበድሮ ምን ይከፍላል ማን ጠይቆ  ነው ነገሩ – ግን አይምሰልህ – የቀንም ቀን አለው ፤ የጀግናም ጀግና አለው፤ ፍርድ ቢዘገይ አይቀርም፡፡ እናም ወዮ እንላለን – ወዮ ለቀኑ፡፡ ከሳዑዲና ከመሰል ጭራቅና ሰይጣን መንግሥታት አንሶላ ለምትጋፈፈዋ የሉሲፈር ሀገር ወዮላት! የ”ወዮላት!” መንስኤውም ፍርደ ገምድልነቷና ያንን ተከትሎ ቢሊዮኖች መከራና ስቃይ ውስጥ መግባታቸው ነው – ሚዛናዊ ፍርድን የማያውቅ እንዲያውቅ የሚገደድበት አጋጣሚ ይመጣለታል – ወደደም ጠላም፡፡ ይህች ሀገር የምትለውንና የምትሠራውን አጥኑ፡፡ ያለባትንም ወዮታ ልብ በሉ፡፡ የአሁኑንም ብቻ አትመልከቱ፡፡ ለዚህ ለዚህማ ኢትዮጵያም በዓለም ከነበሩ አራት ኃያላን መንግሥታት አንዷና እስከየመንና ከዚያም ባለፈ  የምታስገብር ታላቅ ሀገር ነበረች፡፡ ብዙ የአሁን ነገሮች ታሪክ የሚሆኑበት፣ ብዙ የወደፊት ነገሮችም የአሁን የሚሆኑበት ዕፁብ ድንቅ ሁኔታዎች ይከሰታሉና እንዳለ የሚቀር፣ እንደቀረም የሚኖር ነገር አለመኖሩን ማስታወስ ይገባል፡፡ ይህች ቀን በቅርብ ታልፋለች፡፡…
በልጅነቴ ቤተሰብ ወደሱቅ ሄጄ ዕቃ እንደገዛ ይልኩኝ የነበረው “ዐረብ ቤት ሄደህ ይህን ዕቃ ገዝተህ ና!” እንጂ ወደሱቅ ሂደህ ይህን ወይ ያን ግዛ አይሉኝም ነበር፡፡ በ”ሰይቼንቶ ሄድኩ” ይባል የነበረውና አሁንም ድረስ በአንጋፋ ዜጎች የሚባለው የመጀመሪያዋን የጣሊያን ታክሲ መኪና እንደሚያስታውሰን ሁሉ ዐረብ ቤትም የሚያስታውሰን የሱቅ ሸቀጦች ይበልጡን በዐረቦች መጀመራቸውን ወይም በነሱ ይካሄዱ የነበረ መሆኑን ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከእኛም በላይ የነሱ ቤት ነበረች፡፡ “ፈረስት ሂጅራ”ን ትተነው ትናንትናና ከትናንት ወዲያ በነገሥታቱ ዘመን የአሁኗ ኢትዮጵያ በልጽገውና ከብረው ከእኛው ባልተናነሰ እንዲያውም በበለጠ እየተዘባነኑ የሚኖሩባት የእኩል ሀገር ነበረች – ለነገሩ ኢትዮጵያ ለውጪዎች እንጂ ለራሷ ልጆች ሆና አታውቅም – ሀገራችን ብዙውን ጊዜ የሚጠቅማትን ከማይጠቅማት ያለመለየት ችግር አለባት፡፡ ዛሬ ወያኔ የሚባል ሀገር አጥፊ አንበጣና ተምች መላዋ ሀገራችንን ቀስፎ ስለያዛት የተለዬ ውርደት ገጠመንና ለዚህ ውርደት ተዳረግን እንጂ ዐረቦች ልብ ኖሯቸው እንዲህ ሊጫወቱብን የሚቃጡ አልነበሩም፡፡ ጊዜ ነው፡፡ ጊዜ ሁሉም ነገር ነው፡፡ ‹ጊዜ ባለውሉ› ሁሉንም ያሳያል፡፡ … ዕድሜ ከሰጠን ደግሞ ወደፊት ይህን ሂሳባቸውን ሲያወራርዱ እናይ ይሆናል፡፡ አንድዬን ለበቀልና ለአጸፋዊ ምላሽ ማን ብሎት? አሁን አሁንስ ፈጣሪ ለዚህ ተግባር ብቻ ያለ ይመስለኛል – ለቅጣትና የኃጢኣት ዋጋን ለመስጠት፡፡
የሆኖ ሆኖ ግን ኢትዮጵያዊ መንግሥት ስለሌለን እየደረሰብን ያለው ይህ ግፍና ቅጣት በኛ ላይ ብቻ የወረድ የውርደትና ቅሌት መዓት ሣይሆን በሰው ልጆች ላይ እየደረሰ ያለ መቅሰፍት መሆኑን ልብ ማለት ይገባል፡፡ በሳዑዲ አንድ ዜጋ አለኃጢኣትና አለወንጀል ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ብቻ በጠራራ ፀሐይ ታረደ ማለት የታረደው ሰው በሃይማኖትና በፆታ ወይም በመልክዓ ምድር ሳይወሰን ነጭም ነው፤ ጥቁርም ነው፤ ቢጫም ነው፡፡ አለፍርድና አለአበሳው የታረደው ሰው ሁሉንም የሰው ዘር የሚወክል እንጂ አንድን ሀገር ብቻ ለይቶ፣ የአንዲትን ሀር ዜጎች ብቻ አጣቅሶ በውርደት የሚያስጠራ ክልላዊ ወይም ብሔራዊ ጉዳይ ብቻ አይደለም፡፡ ይህን ማድረግ ድፍረት እንጂ ሌላ ባለማስፈለጉ በማንም ላይ እንዲህ ማድረግ ቀላል ነው፡፡ በአሳቻ ቦታ አንድን ነጭ አሜሪካዊ ማረድ ወይም ጠቃሚ የሰውነት ብልቶቹን እያወጡ ለሀብታም መሸጥ ቀላል ነው፡፡ በአሳቻ ቦታ አንድን ነጭ እንግሊዛዊ ወይ ሞስኮባዊ ማረድ ቀላል ነው፡፡ በተመቸ ሥፍራ አንድን ነጭ እስራኤላዊ አንቆ በከንቱዎች ዘንድ መዘባበቻ ማድረግ ቀላል ነው – በአልቃኢዳዎች ሲደረግ የነበረም ነው፡፡ አደጉ ከተባሉ ሀገራት የተመለመሉና አንቱ በተባለ ዘመናዊ የጦር ሥልት ሠልጥነው ለግዳጅ የተሠማሩ “የሰለጠነው ሀገር” ወታደሮች ኢራቅ ውስጥ ሬሣ ላይ ሲሸኑ አይተናል፤ ያኔም በዓለም የሥልጣኔ ደረጃ “ምጥቀት” ተደንቀናል – ከዚህች ሰዎች ሰዎችን ከምድረ ገጽ ሊያጠፉ አሰፍስፈው ከሚታዩባት፣ የሞተ ሰውን ሳይቀር በ”ማሰቃየት” ሰይጣናዊ እርካታ ለማግኘት ከሚማስኑባት ከዚህች ድውይ ዓለም፣ ሳዑዲዎች እየፈጸሙት ከሚገኘውና ከመሳሰለው አረመኔነት ሌላ ምን ይጠበቃል? ዕውር ዕውርን እየመራው ገደል እንጂ ገነት አይጠበቅም፡፡
በመሠረቱና በእውነትም ብዙ ክፉ ነገሮችን ማድረግ በጣም ቀላል ነው፡፡ ዋናው ነገር ልክ እንደጥጋበኞቹ ዐረቦችና ተባባሪዎቻቸው ወያኔዎች ኅሊናን የመሳትና ወደአውሬነት የመለወጥ ጉዳይ ነው፡፡ በዚህ ሂደት ተዋራጁ ጨካኙ አውሬና ሰብኣዊነት በአጠቃላይ እንጂ የሚታረደውማ ዋናውን የዕልቂት በርኖስ ተከናንቦት እያለ የምን ውርደትን መደረብ ነው? እውነትን መነጋገር ከተፈለገ እንግዲያውስ የታረደ ከበረ፡፡ የታረደ በፈጣሪ ዘንድ የሰማዕትነትን ካባ ተጎናጸፈ፡፡ በከንቱ ጭዳ የሆነ የዘላለም ክብርን አገኘ፡፡ ተጠየቁ እንደዚህ ነው፡፡ የተዋረደው እዳር ቆሞ “አይዞህ ወንድሜ እረዳቸው፤ ቀብጠዋልና ጉልበትህን አሳያቸው፤ እኛን ጠልተው ከሀገር ስለወጡ ቀኝ እጃችንን አውሰንሃልና እንደፈለግህ አድርጋቸው” እያለ በስቃይ የሚደስት ወገን ነው፡፡ ጊዜው ሲደርስ ወዮ ለዚህ ዓይነቱ ፍጡር! እናም ውድ ኢትዮጵያውያን ለቅስቀሳ ፍጆታው ያህል ልክ ነው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ተዋርደናል፤ ተንቀናል፤ ከዚያም በላይ፡፡ እንደእውነቱ ከሆነ ግን የተዋረደው ዓለም ነው፤ የተናቀው የሰው ልጅ ዘር በአጠቃላይ ነው፤ የታረደው በትዕቢትና በዕብሪት አንገታችንን እየቆለመመ በሠይፍና በጎራዴ እየቀነጠሰን ያለው በሌላኛ ጠርዝ የሚገኘው የሰይጣን አሽከርና ሎሌ የሆነው የሰው ልጅ ነው፡፡ እንጂ ኢትዮጵያማ በአሁኑ ሰዓት በጽርሓ አርያም ከሁሉም በበለጠ ክብርና ሞገስ እየተሸሞነሞነች ናት፡፡ የዚህን አያዎኣዊ(paradoxical) አነጋገር አንድምታዊ ፍቺ ወደፊት ምናልባትም በቅርብ የምናየው ይሆናል፡፡ … የተዋረድን የመሰልነው ደግሞ በውጭ ብቻ እንዳልሆነ እናውቃለን፡፡ ወያኔ እስካለ ክብር የለንም፤ ከነአካቴውም እንደሰው አንቆጠርም፡፡ የሁሉም መጫወቻ ነን፡፡
እንደብዙዎች ዜጎች ኢቲቪን አልመለከትም፡፡ ስመለከት በሽታየን የሚቀሰቅስ አንዳች ነገር ስለማገኝ አላይም – ስህተት ነው – ግን ምን ላድርግ፤ ከጤና የሚበልጥ ነገር ደግሞ የለም፡፡ ዛሬ ለምሳሌ ትልቅ በሽታ ነው የተቀሰቀሰብኝ፡፡ ወደሌላ ጣቢያ ላልፍ ስል ድንገት ኢቲቪን ስከፍት ኃይለማርያም ደሳለኝ የሚባለው ዳግማዊው መቶ አለቃ ግርማ ወ/ጊዮርስ በወቅቱ የወገኖቻችን አሰቃቂ ጉዳይ በ”ጋዜጠኛ” እየተጠየቀ አየሁ፤ ኃይለማርያም ደንቆሮና በልጆች ቋንቋ ጀዝባ መሆኑን ዛሬ ከእስከዛሬው  በበለጠ ልብ አልኩ፡፡ ራሴን እንደምንም አሳምኜ ትንሽ ልከታተል ወሰንኩና ማየቴን ቀጠልኩ፡፡ ግን የጋዜጠኛ ተብዬውና የሰውዬው የአቀማመጥ ሁኔታ ራሱ ትልቅ የፕሮቶኮል ችግር ስላለበት መከታተል አትበሉት – እየቀፈፈኝ እንደምንም ለጥቂት ደቂቃዎች ታገስኩና ተከታተልኩ፡፡
ጋዜጠኛው ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ተብዬው ደግሞ ጋዜጠኛ መስለዋል፡፡ ጋዜጠኛው እግሮቹን አጣምሮ ተንቀባርሮና እጅግ ተዝናንቶ ‹ሲጠይቅ›፣ ኃ/ማርያም እግሮቹን በሥርዓቱ ዘርግቶ ሽቁጥቁጥ እያለ ሲመልስ አንጀትን ይበላል – በ”ሥርዓቱ” ባልኩበት መንገድ መቀመጡ ጥሩ ሆኖ የ“ጋዜጠኛው” “ጠቅላይ ሚኒስትራችን”ን በማንጓጠጥ መልክ እግሮቹን አጣምሮ መጠየቁ ነው የቆጨኝ – በጠቅላይ አሽከሩ አማካይነት የናቁን ግብጾችና ሳዑዲዎች ብቻ ሣይሆኑ ጋዜጠኞቻችንም ናቸው ማለት ችያለሁ፤ ወያ በሚያገኘው አጋጣሚ ሁሉ ኢትዮጵያን ለማዋረድ የማይፈነቅለው ድንጋይ አለመኖሩን ስረዳ የወያኔን ሥነ ልቦናዊ ደዌ የክብደት ደረጃና የኛን የምሕረት ዘመን መንቀራፈፍ አስታውሳለሁ፡፡ ይህ ነገር መለስን እንዳንረሳ ሲባል በወያኔዎች ሆን ተብሎ የተቀናበረም ይመስላል፡፡ የሚናገረውን ብቻም ሣይሆን እንዴት መቀመጥ እንዳለበትም መመሪያ ቢጤ ሳይሰጡት አልቀረም፡፡ ቤተሰቤ በሙሉ ነው በዚህ ነገር የተሸማቀቀው፡፡ በርግጥም አቶ መለስን አስታወስነው – ተሳክቶላቸዋል፡፡ አቶ መለስ ‹ጋዜጠኞቹን› እንዴት እንደሚገላምጣቸውና አጥንተው ከመጡት ይጠይቁትን ያሳጣቸው እንደነበር ትዝ አለኝ፡፡ ከመሞቱ አጎደለን ማት ነው? በርግጥም እኮ መለስ ቢኖር ኖሮ ሳዑዲዎችም ይህን ያህል አይማግጡም ነበር ብሎ መገመት ይቻላል፡፡ በርግጥም እኮ መለስ ቢኖር ኖሮ ግብፆች በኃ/ማርያም ላይ እንዳፌዙበት በርሱ ላይ አያፌዙበትም ነበር፡፡ ስለዚህ ወያኔ የቀረው ጊዜ አንድ ወርም ይሁን አንድ ዓመት ለምን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንዱ ወያኔ አይሆንልንም? እውነቴን ነው – እንደለመድነው አንዱ ትግሬ ቁጭ ይበልበትና ይህን ኮንዶም ሰውዬ ወደማስተማር ሙያው ይመልሱት፡፡  “ውርደታችን” እኮ ለከት አጣ፡፡ በንነው እስኪጠፉ ድረስ  በዚህች እንኳን አንዋረድ፡፡ በአሁኑ ሰዓት እኮ ኢትዮጵያውያንን እንደውዳቂ ዕቃ የማይቆጥርና እንደጠፍ አህያ ልቡ እስኪጠፋ የማይጭን የለም፡፡ እስኪያልፍ ያለፋልና አይዞን!!!
በቅድሚያ ይህ ሰውዬ ብዙዎች እንደሚሉትና በብዙዎች እንደሚታመነው ከአንድ ሀብታም ሰው የቤት ጠባቂ ያነሰ የስብዕና ደረጃና የሥራ አፈጻጸም ሥልጣን ያለው መሆኑ ፀሐይ የሞቀው ነገር ነው፡፡ የዚህ ሰውዬ ጭንቅላት ሥሪት ምን እንደሆነ ግራ የሚያጋባ በመሆኑ እንጂ እኔ እሱን ብሆን እንደዚህ መሣቂያና መሣለቂያ ሆኜ መኖርን አልመርጥም ነበር – የሰው ተፈጥሮ ግን በውነቱ አስገራሚ ነው፡፡ ከኃይለማርያም ደሳለኝ ይልቁንስ የፍቅር እስከመቃብሩ ፈረጃ ይሻላል፤ “ፈረጃ በሚለው የባሪያ ስሜ የሚያውቀኝ ሰው ምን ይለኛል?” በሚል መዘባበቻ ያደርገኛል ብሎ የፈራውን ዕዝራ የሚለውን አዲሱን ስሙን ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነም – ባህሉንና ማኅበረሰብኣዊ አወቃቀሩን ተረድቶታልና የሰው የሃሜት ግርፋት አስቀድሞ የታዬው ይመስላል፡፡ (ይህን ስል ነገሮችን ለንጽጽር አስቀመጥኩ እንጂ ፍርድ ውስጥ እንዳልገባሁ ማስታወስ እፈልጋለሁ)፡፡ በዚህ መልክ እየተሸቆጠቆጠ አንድም የራሱ ቃል ሳይኖረው (with out any say in ‘his’ government) የሰጡትን የሚያስተላልፍ አሸንዳ ሆኖ መኖሩ ምን ዓይነት እርካታና ደስታ እንደሚያገኝበት አይገባኝም፡፡ አለኝ ከሚለው ሃይማኖትም ሆነ ከራሱ ኅሊና ጋር እንደተጣላ እስከመቼ በሌሎች ሰዎች ጭንቅላት እየተመራ – ለቃሉ አጠራር ይቅርታ ይደረግልኝና – ኮንዶም ሆኖ እንደሚኖር አላውቅም፡፡ ራሱ ነጻ ቢወጣ ይሻለዋል፡፡ ኃይለማርያም ራሱን ቢሆንና በነጻይቱ ኢትዮጵያ ባሰኘው የሥልጣን እርከን ተወዳድሮ በራሱ አእምሮ የሚንቀሳቀስበትን መድረክ ቢጠብቅ፣ ለዚሁ መድረክ እውንነትም የበኩሉን ትግል ቢያደርግ እንደሚሻለው በዚህ አጋጣሚ ብጠቁም ብዙ የዘገየሁ አይመስለኝም፡፡ ካሰበበት ይችላል፡፡ አሁን ካለበት የጥፋት መንገድ ግን በአፋጣኝ ይውጣ፡፡ ክፉኛ መሽቷል፡፡ ወያኔ ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ የሚዳክር፣ በራሱ ኃይልና ጥበብ ሳይሆን በአጋጣሚዎች መወሳሰብ ብቻ እስትንፋሱ ብን ብን እያለች የሚኖር ድርጅት ነው፡፡ እንደሚመስለኝ ወያኔ እንዳይወድቅ እያገዘው ያለው የጥቂቶች ብፁዓን አባቶች ጸሎት ነው፤  መውደቁን የምንመኘው ዜጎች ራሳችንን ሳናስተካክል እንዲሁ በባዶ ሜዳ ርስ በርስ እየተናቆርን በምንገንበት ሁኔታ ወያኔ አሁን ቢወድቅ ጦሱ ብዙ፣ መዘዙም በቀላሉ የማይወገድ ነው፡፡ በመቶዎች የተከፋፈለ ፖለቲከኛ፣ ለሥልጣን የቋመጠ ጎጠኛ፣ በዘር የተቧደነ ጦረኛ፣ ለበቀል ያሰፈሰፈ ሸፍጠኛ፣ ለሀብት የተስገበገበ ሆዳም፣ … በየጉራንጉሩ አንዳች ዕድል በሚጠባበቅበት ሁኔታ ይህ በቁሙ ሞቱን ጨርሶ ጣር ላይ ያለ የማፊያ ቡድን ለይቶለት እንዳይወድቅ እኔም ብጸልይ የሚኮንነኝ እንዳይኖር እማጠናለሁ፡፡ መውደቅ ያለበትን ጊዜ በበኩሌ አውቃለሁ፡፡ ያም ቀን አሁንና ዛሬም ሊሆን በቻለ፡፡ ግን ፈጣሪ የታከለበትና ሌላ አደጋ የማያስከትል እንዲሆን የምንመኝ ብቻ ሣይሆን በርትተን የምንጸልይ ወገኖች አንጠፋምና ጌታ ይሰማናል፡፡ ችግሩ የመንግሥት ለውጥ አይደለም፡፡ መንግሥት መቼም ሊለወጥ ይችላል፡፡ ዋናው ነገር ‹አሮጌው ወይን በአዲሱ አቅማዳ እንዳይገባ› የመጠንቀቅ ጉዳይ ነው – ለኢትዮጵያ ደግሞ ከሰው በላይ የሚጠነቀቅላትና የሚጨነቅላት አምላክ አላት፤ እንደሰው ቢሆንማ እስካሁን ድረስም ቢያንስ በሕይወት መቆት ባልተቻለን ነበር – ወርቁ ጠፍቶ ሚዛኑ ያለው በአንድዬ ተራዳኢነት ብቻ ነው – ይህን አንተ ላታምን ብትችል አልፈርድብህም – ምክንያቱም የሰቆቃው ዘመን በእጅጉ በመራዘሙ ሳቢያ ከአምላካችን ጋር የተጣላን ዜጎች ቁጥር ብዙ መሆኑን መገንዘብ አያስቸግርምና፡፡ እንጂ በመሪና በመንግሥት መለወጥማ መንግሥቱስ በመለስ ተተክቶ አልነበረምን? እናም በዚህ አምናለሁ – ወያኔን መጣል የሴከንዶች ጉዳይ ነው፡፡ እንዲያውም ሴከንዶችንም ላይፈጅ ይችላል፡፡ ዱሮውን የወደቀ ነውና – የታመመ ሰው ሲሞት እኮ ሳይተጣጠብ፣ ሳይከፈንና ሳይበጃጅ መሞቱ ለቤተሰብ ተነግሮ እንዲለቀስ አይደረግም፤ የወያኔም ነገር እንደዚሁ ነው – ከሞተ ቢቆይም ገናዥ እስኪገኝ – ገናዦች እስኪስማሙና ወደሬሣ ክፍል ደፍረው እስኪገቡ ድረስ ኅልፈቱ አይነገርም፤ “እባብ ልቡን ዐይቶ እግሩን ነሣው” – ወያኔም እንደ እባብ አናቱን ተቀጥቅጦ እንደድመት በዘጠኝ ነፍስ፣ ከዘጠኙም በመጨረሻዋ ይኖራል – “የተበዮች አለመስማማት ለበዮች ይመቻል”፡፡ አሁን የሚታየው ትልቁ ነገር ወያኔን ሥልጣን የሚረከበው አጥቶ ራሱንም በሚገርመው አኳኋን ሀገሪቱ ሰው አልባ ሆና መቅረቷ ነው – ይህ ካልሆነ በስተቀር ወያኔ አልሞተም ተብሎ ሊዋሽ የሚችልበት አንድም ሀገራዊ ሁኔታ የለም፡፡ ይህም ሥራ የተሠራው በደርግ፣ በወያኔ በራሱና የኢትዮጵያን ኅልውና በማይፈልጉ የውጭ ኃይሎች ነው – ኢትዮጵያ ከአናት ተመታች – ለጊዜው እስትንፋሷ ፀጥ አለና የሞተች መሰለች፤ “hibernate” ባደረገው ሕይወት ያለው በድኗም ላይ ወያኔ እንደልቡ ተንጎማለለባት – የማይቀር ፍርድ ነበረና እንደምንም ተወጣነውና ይህም ክፉ ቀን ሊያልፍ የምሥራቹ ደረሰ፡፡ ፈጣሪ እሾህ አሜከላውን ሲገፍላት፣ ይህን የ80 ሚሊዮኖች የአስተዳደር ወንበር ሊረከቡ የሚችሉ የበቁ ዜጎች ፈጣሪ ፈልጎ ሲያገኝና ከያሉበት ሲያሰባስብ ኢትዮጵያ ምን በመሰለ ክብርና ሞገስ እንደምትነሣ ለማየት ያብቃን፡፡ እንዲህ በል አለኝ እንዲህ አልኩ፡፡ በትንሣኤዋ የሚፈራ ይፍራና ይውጣለት፡፡ የማይቀርን መናገር ነውር አይደለም፡፡ ሞቶ መነሳት በግለሰብ እንጂ በሀገር ደረጃ በጣም ቀላል ነው፡፡ ሞቶ ያልተነሳ ሀገር የለም፡፡
ኃ/ማርያም ከተናገረው ፍሬፈርስኪ አንዱ አስገርሞኛል፡፡ በዚህ በወቅቱ የዜጎቻችን በ‹ቅጡ አለመያዝ› ምክንያት ስለሳዑዲና ኢትዮጵያ ወዳጅነት መጠልሸት መቻል አለመቻል ሲጠየቅ “በዚች ክስተት፣ በዚህች ትንሽ ነገር” በማለት ይህን በሙሉጌታ ሉሌ አነጋገር – ቃል በቃልም ባይሆን ጭብጡን ልጥቀሰው – “ይህ ሳዑዲ ዐረቢያ ውስጥ በሀገራችን ዜጎች ላይ የተከሰተው ዕልቂትና ስቃይ መንግሥት ቢኖረን ኖሮ ጦርነት የሚያሳውጅ ታላቅ ሀገራዊ ጉዳይ ነው፤ ብዙ የዓለም ጦርነቶች የተቀሰቀሱት ከዚህ በሚያንሱ ትናንሽ አጋጣሚዎች ነው፡፡ ይህ የኛው ጉዳይማ ወዲያውኑ ክተት የሚያስብል ነው፡፡…” ተብሎ የተመሰከረለትን ሀገራዊ ታላቅ ጉዳይ እንደተራ የጎረቤት ጠብ ቆጥሮት ዐረፈው፡፡ ያኔ የዚህን ሰውዬ ኢትዮጵያዊነት ብቻ ሳይሆን አእምሮኣዊ ጤንነቱንም ተጠራጠርኩ፡፡ አቶ መለስ  እንደዚህ ያሉ ጀዝባ ሆዳሞችን፣ እንደደመቀ ያሉ ደናቁርት ጌኛዎችን መርጦ አጠገቡ ማስቀመጡ ለወያኔው ሥርዓት ዕድሜ መራዘም በርግጥም ጠቅሞታል፡፡ እናላችሁ ይህን ላንቃችን እስኪበጠስ እያስጮኸን የሚገኘውን ታላቅ ጉዳይ፣ ደም እስክናነባ እያስለቀሰን የሚገኘውን የሚሌንየም ሰቆቃ እንደቀላል ነገር ቆጥሮ “በዚች ክስተት ወዳጅነታችን አይሻክርም…” ብሎን ዕርፍ፡፡ ይህ – በነሱው ቃል – ወደር የማይገኝለት ተንበርካኪነት ወያኔዎች ከሕዝብ ስለተጣሉ ከዐረቦቹም ጋር ላለመቀያየምና  በል ልዩ ሰበብ አስባቦች ከነዳጁ ዶላር ለመመጽወት ካላቸው ጽኑ ፍላጎት የሚመነጭ እንጂ ኢትዮጵያዊ መንግሥት ቢኖረን ኖሮ ሰው አይደለም አንዲት ጥንቸልም ብትገደልብን ብሔራዊ ጦርነት ያሳውጃል፡፡ አንደኛውን ይሁን ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት የቀሰቀሰችው እኮ አንዲት ዓሣማ ናት አሉ፡፡ እንዲያው ለነገሩ ግን በወገን ደም ለመቀለድ ይህን ያህል ድንቁርናና የገረረ ቆዳ ከየት አመጡት? በዘርና በቋንቋ ተመሥርተው በስቃይ ላይ ከሚገኙ ወገኖች የራሴ ናቸው የሚሏቸውን ዜጎች እየመረጡ ወደ ሀገር መመለስንስ እንዴትና ከየትስ ተማሩት? የበረሃው ወያኔ ከ23 ዓመታት በኋላ እንዴት ይህን ዓይነቱን የጫካ የመድሎ አሠራር አይረሳም? ቂም በቀልንና የነገር ቁርሾን ለአፍታም እንዳይዘነጉ ምን ዓይነት ሶፍትዌር ይሆን በየጭንቅላታቸው ያስገጠሙት? ለነሱም ሆነ ለኛ  ምን ዓይነት መረገም ይሆን? የሚመለሱትን ብዙዎቹን ስትመለከቱ እኮ የሕወሓት የጦር ባታሊዮን ይመስል ቋንቋቸው … ምንም ይሁን … ያው ግን ወገኖቻችን ናቸውና ምን ይደረጋል፤ ሀዘናችንና ልቅሶኣችን ቅጥ አጣ – ሟቹም ገዳዩም እቤቷ መሽገውባት አትስቀው አታለቅሰው  ነገር ሆነባትና ግራ ገብቷት እንደተቸገረችው ያቺ ምሥኪን ወይዘሮ ሆነናል፡፡ ብቻ ግን ከዚህ ሁሉ የመንግሥትነት ዘመን በኋላ እንደዚህ ያለ አድልዖ ሲታይ ክፉኛ ያምማል፡፡ በዚህ የግሎባላይዜሽን ዘመን የሰው ዘር ስለሰው ዘር መጨነቅ ሲገባው ሊያውም የሁላችን የምንለው  መንግሥት የኤምባሲዎቻችንን ሥራና ባጀት ለራሱ ሰዎች ብቻ ማዋሉ ከማሳዘን ያለፈ የሀገር ሸክምና ዕዳ ነው፡፡   ሌላው ኢትዮጵያዊ በዐረቦች እንዲጨፈጨፍ ተትቶ የራስ የሚሉትንና መዋጮና ድጋፍ ያደርግ የነበረን እየመረጡ ከእሥር ማስፈታት፣ ቅድሚያም ሰጥቶ ወደሀገር ማስገባት … ነገ የሚያመጣውን የዞረ ድምር ካለማየት የሚመጣ ድንቁርና ነው፡፡ አቤት የዚህ ዘመን ትንግርት! እግዚአብሔር ሆይ ቶሎ ናልን!!

African Commission on Human and Peoples’ Rights Investigates Ethiopia and Botswana

3_screenThe African Commission on Human and Peoples’ Rights (ACHPR), the region’s top human rights body, has called for the forced relocation of thousands of tribal people in Ethiopia to be halted, and has raised concerns over the denial of rights of Botswana’s Bushmen, according to the report by Survival International.
The Commission urged Ethiopia to stop the forced resettlement of the Lower Omo Valley tribes to make way for vast plantations, while it investigates allegations of human rights violations.
Ethiopia’s policy of ‘villagization’ is enforced by the military, and numerous reports of killings, beating, rapes, and imprisonment of local tribal people have surfaced – which both of Ethiopia’s largest donors, the UK Department for International Development (DFID) and USAID, are reported to be well aware of.
A recent report, ‘Ignoring abuse in Ethiopia: DFID and USAID in the Lower Omo Valley’ by the Oakland Institute, revealed that despite investigations by the donor agencies which uncovered grave human rights violations, the agencies failed to take any action and have called the allegations ‘unsubstantiated’.
The report further states, “These agencies give virtually unconditional financial, political, and moral support to the Ethiopian government and DFID currently spends a larger proportion of its overseas aid budget on Ethiopia than any other country … they are willful accomplices and supporters of a development strategy that will have irreversible devastating impacts on the environment and natural resources and will destroy the livelihoods of hundreds of thousands of indigenous people.”
The ACHPR has also sent an ‘urgent appeal’ to the President of Botswana against denying the Bushmen their right to legal counsel. The Bushmen’s lawyer Gordon Bennett was barred in July from entering the country ahead of a vital court case concerning the Bushmen’s right to their land.
The Botswana government is doing everything in its power to drive the Bushmen from their land: as a result, Survival International has called for tourists to boycott the country.
Recent revelations of large-scale fracking (hydraulic fracturing) concessions on Bushman land have reinforced fears that the government is clearing the area for natural resource extraction.
Survival’s Director Stephen Corry said today, ‘If they won’t listen to international protests, perhaps Ethiopia and Botswana may at least listen to what the African Commission has to say. Otherwise both countries are going to become pariahs in the public’s eyes.’
The Mursi have lived in Omo for centuries. Partly for this reason they get frequent visits by tourists and anthropologists alike. Tall and elaborately decorated, their scarified bodies are daubed with paint and ornamented by hooped earrings and bicep bangles.
But now the Mursi may be those most affected by government operations to overhaul South Omo, an area that officials in Addis Ababa are calling economically and socially backward.
The plan would turn this scrub and savanna into about 700 square miles of state-owned sugar plantations that would in turn require building Ethiopia’s largest irrigation project. The water to feed the sugar cane year-round is to come from the Omo River, and is made possible by Gibe III, a partly Chinese-funded hydro-power dam that may be completed as early as next year. The cane will be processed at some five local factories.
The people of this valley, the Mursi, Bodi, and Karo, some of whom number only a few thousand, would need to reduce their cattle — their most prized possessions. Then many, if not all, will move into enlarged permanent villages.
Controlling the flow of the river will mean the end of an annual flood that makes fertile a strip of land for crops once the seasonal waters recede. An ongoing attempt to control Mursi traditions now means that at public meetings, state authorities implore the group to end “very bad” cultural practices like stick fighting and their characteristic lip-plates.
To be sure, Ethiopian authorities promise new jobs, public services, and plenty of irrigation for every Omo household that agrees to move out.
But this is not the view of international human rights groups who claim that Ethiopia is broadly and constantly harming locals as part of an authoritarian model of development.

Wednesday 27 November 2013

From the Ethiopian Fire Into the Saudi Arabian Frying Pan by prof. al. mariam


Over the past decade, hundreds of thousands of Ethiopians have voted with their feet to escape one of the most ruthless and brutal dictatorships in Africa. According to Ethiopia's “Ministry of Labour and Social Affairs”, approximately  200,000 women sought employment abroad in 2012, the vast majority of them in the Middle East.  Many of these workers believed they were jumping out of the fire of dictatorship in Ethiopia, but found  themselves smack in the  middle of the Saudi Arabian frying pan.
It is no exaggeration to say it is open season on Ethiopian migrant workers and others seeking refuge in Saudi Arabia. Every day this month, Saudi police, security officials, mobs and vigilantes have been hunting Ethiopians in the streets, beating, torturing and in some cases killing them. The Youtube video clips of Saudi police torturing Ethiopians are shocking to the conscience. The video clips of Saudi mobs and vigilantes chasing, attacking and lynching Ethiopians in the streets requires no explanation. The photographic evidence of crimes against humanity committed against Ethiopians in Saudi Arabia today are surreal and beyond civilized comprehension.
Ethiopia and Saudi Arabia: Two sides of the same coin
Ethiopia and Saudi Arabia are two sides of the same coin. The Saudi and Ethiopian regimes are soul mates. The Saudi regime is infamous for its human rights record; the regime in Ethiopia has an equally atrocious record. The Saudi regime follows a policy of forcible deportation of Ethiopians from its territory using the most inhuman methods. The regime in Ethiopia follows a ghastly policy of forcible internal deportation (“resettlement”) of  Ethiopians from one part of their  country to  another. The Saudi regime persecutes religious minorities; so does the regime in Ethiopia. The Saudi regime widely practices arbitrary arrests, detentions,  torture and ill-treatment in their prisons; the regime in Ethiopia has perfected such practices in its prisons. The Saudi regime ended slavery in 1962 and continued to perpetuate it by calling it kafala (sponsored migrant workers who work in slave like conditions). In 2009, Bahrain's Labour Minister Majeed al-Alawi likened kefala to slavery. The 2013 Global Slavery Index reports that Ethiopia  is among the top ten countries that account for three quarters of the world’s slaves with 651,000 people held in bondage. Human Rights Watch in its 2013 World Reportdescribed the human rights records of Ethiopia and Saudi Arabia in nearly identical terms:
Ethiopian authorities continued to severely restrict basic rights of freedom of expression, association, and assembly in 2012… Human Rights Watch continues to document torture at the federal police investigation center known as Maekelawi in Addis Ababa, as well as at regional detention centers and military barracks in Somali Region, Oromia, and Gambella.
The security forces responded to protests by the Muslim community in Oromia and Addis Ababa, the capital, with arbitrary arrests, detentions, and beatings…  Federal police used excessive force, including beatings, to disperse largely Muslim protesters opposing the government’s interference with the country’s Supreme Council of Islamic Affairs… The Ethiopian government continues to implement its “villagization” program: the resettlement of 1.5 million rural villagers in five regions of Ethiopia ostensibly to increase their access to basic services. Many villagers in Gambella region have been forcibly displaced, causing considerable hardship… The government is also forcibly displacing indigenous pastoral communities in Ethiopia’s Lower Omo Valley to make way for state-run sugar plantations… In South Omo, around 200,000 indigenous peoples are being relocated and their land expropriated to make way for state-run sugar plantations…
With respect to Saudi Arabia, Human Rights Watch reports that
in 2012 stepped up arrests and trials of peaceful dissidents, and responded with force to demonstrations by citizens… As in past years, thousands of people have received unfair trials or been subject to arbitrary detention… Detainees, including children, commonly face systematic violations of due process and fair trial rights, including arbitrary arrest and torture and ill-treatment in detention… Authorities continue to suppress or fail to protect the rights of 9 million Saudi women and girls and 9 million foreign workers…
Some 1.5 million migrant domestic workers remain excluded from the 2005 Labor Law. In years past, Asian embassies reported thousands of complaints from domestic workers forced to work 15 to 20 hours a day, seven days a week, and denied their salaries. Domestic workers, most of them women, frequently endure forced confinement, food deprivation, and severe psychological, physical, and sexual abuse.
Saudi Arabia does not tolerate public worship by adherents of religions other than Islam…  The chief mufti in March called for the destruction of all churches in the Arabian Peninsula…
What “foreign minister” Adhanom said and did not even know he said it
The response of the regime in Ethiopia to the horrendous situation of Ethiopians in Saudi Arabia simply boggles the mind.  Tedros Adhanom, the malaria researcher-turned-instant-foreign-minster and the man being  groomed to become prime minister after the 2015 “election”, was befuddled, rambling, incoherent and virtually unintelligible when he spoke before the 3rd International Conference on Family Planning Conference held in Addis Ababa in mid-November.  He brimmed with empty promises and hollow reassurances. He was grandiloquent about his readiness to “receive our fellow citizens home” and  “global solidarity” :
 As you know, from Saudi Arabia, you know, although it is just deporting  Ethiopians only, we know, it is deporting other citizens…
I had the last 10 days, because in family planning, as we have been saying, we care for girls and women. I had calls straight from the camps, from women who are crying for help… We have already received hundreds. We are expecting tens of thousands and I would like to assure you that we are ready to receive our fellow citizens home.  
I am so saddened and really depressed. That’s why I was not going to actually come here asking  Dr. Kesete if he could excuse me because it is almost around the clock crisis management since this issue started.But in the name of global solidarity, even if we are going to deport illegals, we can do it smoothly because this is not  war situation. It is maybe accepted when nations are at war to deport like this, in a very rapid fashion, people may understand, but not in peaceful situation.
…  So I am sorry to start with this, it is something that has been bugging me for some time now.
Of course we have been working a lot on long term and short term solutions for long time in Ethiopia now because there are structural problems that we need to address  to solve the problem once and for all. And you know Ethiopia is making progress and growing in double digits, and there is a light at the end of the tunnel, and we know we can make it, and we know we can eliminate poverty. We are in the right direction but still we believe in global solidarity. But we never expected that this would happen.
For those who don’t know, I will share you one thing. When Prophet Mohammed was being chased immediately after he started Islam, the great religion, he sent his followers to Ethiopia…
… So, sorry I will stop here, but I am glad to share what I feel, to share with you my disappointment, to share with you how the last 10 days have been the most tragic in my life, which we never expected, a complete surprise…
It was truly sad to see Ethiopia’s “top diplomat” delivering  such an incoherent, disjointed and muddled analysis and explanation about the monstrous crimes being committed against Ethiopians in Saudi Arabia. Foreign policy becomes a cruel joke in the hands (mouth) of a malaria researcher-turned-instant- foreign minister. To the extent anyone can reasonably make out Adhanom’s gobbledygook, the following strands can be discerned:
I.  Adhanom said the indescribable tragedy of Ethiopians  in Saudi  Arabia has been “bugging him for some time now”; and he is currently “saddened” and “depressed” by the circumstances of the Ethiopian “ women in the (Saudi Arabian) camps crying for help.” That must be the understatement of the century!
Perhaps Adhanom does not appreciate nuances in the use of English words, particularly colloquialisms. But as a top diplomat, he cannot be excused for his ignorant misuse of words (unless of course his choice of words and phrasing   accurately express his views and feelings). To say what’s happening to the Ethiopians in Saudi Arabia has been “bugging me for some time now” is to say that their situation has been a source of annoyance and minor irritation. It is not a big deal. No top diplomat of any  country on earth would react to the absolutely inhuman and barbaric treatment of  its citizens in another country by saying  the issue has been “bugging him for some time now.”
Adhanom may not understand but words mean everything in the diplomatic world. Words are the stock-in-trade of diplomats. Diplomats make the world stop and go by the choice of their words and their use and sometimes intentional misuse of language. For diplomats, words have artful connotation and denotation. The diplomat’s words are laden with open and hidden messages and encrusted with meaning signaling manifest and latent intentions.  Wars have been fought and peace secured over semantics and the grammatical arrangement of words in diplomatic language. Above all, the words of a diplomat carry not only his personal feelings of “sadness” and “depression” but also the ethos (moral disposition), pathos (the depth of suffering) and even the bathos (sentimentality) of their nation.  
When Adhanom says the situation of Ethiopians in Saudi Arabia “has been bugging him for a long time”, he is conveying the most damaging message to the Saudis. He is telling them that the “race hunting” (to borrow a phrase from Ethiopia’s ceremonial prime minster) of Ethiopian migrant workers by Saudi police and vigilantes in the streets of Saudi Arabia is just a tempest in a tea pot. It will blow over.
The dehumanization and abuse of Ethiopians in Saudi Arabia is a big, very big deal. Rush hour traffic “bugs” the hell out of me. Students who come to class without completing the assigned readings  “bug” me to no end.  What the Saudis are doing to Ethiopians does not “bug” me. It makes my blood boil. I am inflamed at the sight of the inhumanity and barbarity of the Saudi Police. I am outraged by the cruelty and brutality of Saudi mobs and vigilantes. I am shocked and appalled by the depraved indifference of the Saudi regime to the many acts of crimes against humanity committed against Ethiopian migrant workers. I am bitter and enraged about what the Saudi regime is not doing  to ensure humane treatment of Ethiopian migrant workers as required by international law. I am outraged that the suffering of Ethiopians in Saudi Arabia merely “bugs” Adhanom.
In the world of diplomacy, there is time to use soft and conciliatory diplomatic language and  time to use strong and confrontational language. It is a great national tragedy that Adhanom does not seem to know the difference!
II.  Adhanom said what is happening to Ethiopians in Saudi Arabia “may be accepted when nations are at war to deport like this in a very rapid fashion people may understand, but not in peaceful situation.” Adhanom is ignorant of the most elementary principles, rules and conventions of international law.  He is clueless that the laws and customs of war prohibit deportation during war time, which are almost always undertaken for purposes of ethnic cleansing. During the war in Bosnia and Herzegovina in the early 1990s, large numbers of Bosnian Muslims, Croats, Serbs and Bosnians were removed from their traditional homes in a systematic campaign of deportation. That was a war crime. It is not something “people may understand”.  The only exception to the prohibition on deportation and forcible transfers during war time is the evacuation of protected persons on grounds of security of the population or military imperative as defined and circumscribed under Article 49 of the Convention (IV) relative to the Protection of Civilian Persons in Time of War (1949). It is also noteworthy that those Ethiopians in the “migrant  population” who may seek asylum in Saudi Arabia or elsewhere are protected from deportation (“refoulement”) under the 1951 Convention Relating to the Status of Refugees, the 1967 Protocol Relating to the Status of Refugees and Article  3 of the 1984 Torture Convention. It is a great national tragedy that Adhanom is untutored on the most elementary rules and principles of international law.
III. Adhanom believes the most urgent problem today in the Ethiopian tragedy in Saudi Arabia is facilitation of their exit out of that country. Stopping the violence, the rape, the murder and torture of Ethiopians in Saudi Arabia today is the most urgent, critical, pressing, vital and weighty problem. Adhanom tried to be reassuring by declaring, “Of course we have been working on long-term and short-term solutions for a long time in Ethiopia now because there are structural problems  we need to address for once and all.”  The long and short-term solutions can wait. The daily abuse, mistreatment, injustice and crimes inflicted by the Saudi police, mobs and vigilantes cannot. What is happening to Ethiopians today in Saudi Arabia is a crises of epic proportions. It is a great national tragedy that Adhanom has no ideas, proposals or solutions to stop the violence immediately.
Adhanom said  “we never expected that this would happen”  to Ethiopian migrant workers in Saudi Arabia  He said the whole thing was “a complete surprise” to him. He also said, “we have been working on long-term and short-term solutions for a long time”. This is not only self-contradictory but also an incredibly deceptive statement, and at best a manifestation of Adhanom’s  naivite or ignorance.
It is impossible that the situation of Ethiopians in Saudi Arabia could be a “complete surprise” to him because by April of 2013 Adhanom and his regime knew of the Saudi regime’s order notifying undocumented foreign workers to legalize their status or return to countries of origin and avoid deportation, imprisonment and prosecution. Adhanom’s regime, by its own admission, knew that there were large numbers of “illegal migrants” in Saudi Arabia. Adhanom was also aware that in July 2013 the Saudi regime had granted a grace period to undocumented workers and extended the effective date of its initial order to November 2013. Yet Adhanom’s regime did nothing to anticipate and plan for reasonably foreseeable events, including the need for potential mass evacuation of its citizens and confrontational actions by the Saudi police and mobs. How is it possible that Adhanom could not reasonable foresee the humanitarian disaster that befell Ethiopians in Saudi Arabia in November 2013? 
It is obvious that Adhanom is clueless about proactive policy making.  He has yet to learn that as the “top diplomat” he has to anticipate and act in advance to prevent and deal with reasonably foreseeable problems and issues.  Goethe is right: “There is nothing is more terrible than to see ignorance in action.”
What Adhanom did not say or do
Adhanom did not say what his regime is doing to stop the violence that is inflicted on Ethiopians in Saudi Arabia even though his regime has “been working on long-term and short-term solutions for a long time”. What is manifest is that Adhanom and his regime are standing by the sidelines twiddling their fingers and scratching their heads as their citizens are hunted down in Saudi streets like wild animals. Not only has Adhanom done nothing to stop the violence, he has not even taken the simplest (symbolic)  actions to bring external pressure on the Saudi regime.  Here are a few of the things Adhanom did not say or do:
Issue a strongly worded statement of condemnation.  Adhanom said his regime has “has condemned Saudi Arabia for its brutal crackdown on migrant workers in the kingdom. This is unacceptable. We call on the Saudi government to investigate this issue seriously. We are also happy to take our citizens, who should be treated with dignity while they are there.” “Unacceptable” is the most condemnatory language Adhanom could muster in the face of the monstrous cruelty, unspeakable barbarism and horrendous brutality and criminality of the Saudi regime, its police force and mobs.  “Investigation” is the most robust action Adhanom would like to see the Saudi regime take in the face of such horrifying crimes.
Adhanom is clueless that “unacceptable” in diplomatic language is a hollow and pointless word used by diplomats to suggest they are saying something when they are saying nothing at all.  It is also a word that means everything: “There will be no consequences”. Such is the nature of diplomatic language. A single sentence can convey two mutually exclusive intentions.  By telling the Saudi ambassador that what is happening to Ethiopians in Saudi Arabia is “unacceptable”,  Adhanom is basically telling him that he is just window dressing the issue until it blows over and they will be able to continue with business as usual.  Suffice it to say that “unacceptable” is  “a word used by an idiot, full of sound and fury, signifying nothing” and everything!
Summon the ambassador of the host country and read him the riot act and demand an immediate stop to the police and vigilante violence.  Adhanom summoned the Saudi Arabian ambassador and told him, “Ethiopia would like to express its respect for the decision of the Saudi Authorities and the policy of deporting illegal migrants. At the same time, it condemns the killing of an Ethiopian and mistreatment of its citizens residing in Saudi Arabia.” How servile and bootlicking can one become?! No country on earth that cares for its citizens would say it “respects” the policy of another state that victimizes its citizens.  Adhanom is clueless that the issue is not about Saudi sovereignty over its territory or implementation of its immigration policy; it is about the Saudi regime’s actions and lack of actions that have made possible commission of crimes against humanity against large numbers of Ethiopian migrant workers.
Moreover, neither Adhanom nor his foreign ministry have publicly indicated that a diplomatic protest has been lodged with the Saudi foreign ministry.  A “letter of protest” or “diplomatic note” is often presented  by one state's foreign ministry to another unapologetically taking a stand against the foreign government's policy deemed offensive.  A letter of protest would never use the word “unacceptable”.  It would minimally mention something about “serious consequences” and “damaging relations” if things are not improved. Adhanom should make public the letter of protest he lodged with the Saudis, assuming he has done so. 
Seek a resolution from the African Union condemning the human rights abuses of Ethiopians in Saudi Arabia. Hailemariam Desalegn, the ceremonial prime minster of Ethiopia and the man keeping the seat warm for Adhanom until the 2015 “election”, is the current rotational chairman of the African Union. Hailemariam  went through hell and high water trying to mobilize the African Union to stop the “race hunting” of  African leaders by the International Criminal Court and engineer the withdrawal of African countries from the Rome Statute. When hundreds of thousands of his citizens are being “race hunted” in the streets of Saudi Arabia by police, mobs and vigilantes, he says nothing, does nothing. (By the way, where the hell is “prime minister” Hailemariam? Has anyone heard him talk about the "race hunting" of Ethiopians in Saudi Arabia?)
Notify the UN High Commissioner for Refugees (UNHCR) to immediately begin an investigation. The UNHCR is mandated by the United Nations to “lead and coordinate international action for the worldwide protection of refugees and the resolution of refugee problems.”  It has investigative powers to look into the abuse and mistreatment of refugees. Adhanom did not say he has requested a UNHCR investigation, and there is no evidence he has made such a request. Moreover, the UNHCR has the logistical capability to help move migrant workers from conflict zones. For instance, in 2011 when violent anti-government protests erupted in Libya, the UNHCR facilitated the exit of tens of thousands of migrant workers into neighboring countries.
Lodge a complaint and request an investigation by the United Nations Human Rights Council (UNHRC) and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR). Among the core purposes of the OHCHR is to “respond to serious violations of human rights” and “undertaking of preventive human rights actions”.  Instead of asking the Saudi regime to initiate an investigation, Adhanom should have requested an investigation and intervention by the OHCHR and UNHRC.
Allow Ethiopians citizens to peacefully protest in front of the Saudi Embassy. The people of Ethiopia are humiliated and shamed by the crimes committed and continue to be committed against their brothers and sisters in Saudi Arabia. Adhanom spoke of the Prophet Mohamed sending his followers to Ethiopia to seek refuge. It is true Ethiopia was once hallowed ground where people sought refuge, comfort and assistance. Nelson Mandela and other African National Congress leaders came to Ethiopia in 1962 to receive training. Mandela was given an Ethiopian passport by order of H.I.M. Haile Selassie so he could travel throughout the world freely. Ethiopians were once respected and honored the world over. Today, they are victimized and enslaved. They are beaten and jailed when they speak their minds. When they went to protest in front of the Saudi Embassy in Addis Ababa, they were treated in the same way as the Saudi police treated the Ethiopians in that country. They were humiliated, beaten mercilessly and arrested. The spokesman for the regime,  Shimelis Kemal, said the regime had to take action against the peaceful demonstrators because “many of the demonstrators carried anti-Arab messages that sought to distort strong relations between Ethiopia and Saudi Arabia.”
I guess no one can get in the middle of a tiff between soul mates. Let Adhanom and his regime take note:  “Beware of him that is slow to anger; for when it is long coming, it is the stronger when it comes, and the longer kept. Abused patience turns to fury.”
No special task force assembled to deal with the emergency. When a crisis of the type facing Ethiopians in Saudi Arabia occurs, any regime that cares for its citizens will institute an emergency task force to coordinate the response.  Civil society groups would be mobilized to help in the re-absorption of the returning migrant workers.  International humanitarian organizations would be contacted to lend assistance.  Adhanom and his regime are calculating that the situation of the Ethiopians in Saudi Arabia shall soon pass and they will continue business as usual handing over many more millions of hectares of land to Saudi investors.
What Adhanom will say
Adhanom and his regime have issued public assurances that they have set aside 50 million birr to repatriate and rehabilitate the returnees from Saudi Arabia. That is a drop in the bucket. That’s barely USD$2 million. There is no way they can transport, transition and relocate 200 thousand or so returnees on a measly $USD2 million. There is also no evidence that the regime has that kind of money to spare for the particular task.  According to the July 2013 International Monetary Fund Staff Mission Statement, Ethiopia has foreign exchange reserves to barely cover 3 months of imports.
It is inevitable that Adhanom and his regime will soon be out in the international diplomatic streets with their begging bowls asking for aid to bring back the returnees and relocate them. Of course, they will have established  their own non-profit organizations in advance to suck up any aid money that will be provided.  Adhanom will be panhandling, “We need  money, more money, mo’ money for our migrant workers coming from Saudi Arabia.” His flunkies will be all over the Diaspora panhandling for nickels and dimes just as they have done to “build” the Great Nile Dam or whether it is they call it. It will be a windfall for the regime’s NGOs. They are rubbing their palms and drooling at the prospects of millions of dollars in handout. Not so fast; they will probably not get much in handouts. That’s why I would not be surprised to see them standing in the streets of Saudi Arabia stretching out their hands and soliciting alms, “baksheesh, baba! baksheesh!"
I cry for our Ethiopia, the beloved country, but “there is a light at the end of the tunnel”
Adhanom said “there is a light at the end of the tunnel, and we know we can make it, and we know we can eliminate poverty.” I say there is a light at the end of the tunnel of tyranny and dictatorship in Ethiopia. There is a new day on the horizon. We must hold on, hold hands together and march straight out of the tunnel of two decades plus of oppression and denial of basic human rights.
Those who have read my analysis of the dire situation of Ethiopians in Saudi Arabia might say I am too legalistic and overly analytical.  They may even accuse me of “over-intellectualizing ” a great human tragedy.  They may say that because they don’t know how much I despair and cry for our beloved Ethiopia. In 1948, the same year Apartheid became law in South Africa, Alan Paton wrote in “Cry, the Beloved Country”, and expressed the deep despair he felt over the fate of South Africa. My own deep despair over the fate of Ethiopia parallels Paton’s.
Cry for the broken tribe, for the law and the custom that is gone. Aye, and cry aloud for the man who is dead, for the woman and children bereaved. Cry, the beloved country, these things are not yet at an end. The sun pours down on the earth, on the lovely land that man cannot enjoy. He knows only the fear of his heart.”
I cry for the “broken tribe” of Ethiopia. I cry in silence for our brothers and sisters who are held in subhuman bondage in Saudi Arabia. I cry for our sisters who are raped, beaten and thrown out of windows to their deaths and hanged from ceiling and tree tops and scalded with hot water all over the Middle East. I cry for the young man whose head was sliced open by a Saudi thug.  I cry for those young men and women who feel compelled to leave their country because they do not feel free; they do not feel they have rights. I cry for those Ethiopians who died crossing the deserts of Yemen and Saudi Arabia seeking to improve their lives. I cry for those precious young ladies who take daily flights on Ethiopian Airlines into the Saudi Arabian Hell.
I cry for those young men and women, father and mothers who were murdered in cold blood in the streets in Ethiopia after the 2005 election. I cry for my sister Reeyot Alemu and for my brothers Eskinder Nega, Andualem Aragie, Woubshet Taye, Bekele Gerba, Abubekar Ahmed and the many thousands of Ethiopian political prisoners. I cry for Ethiopians who suffer under the heavy boots of corrupt thugs and empty suits who pretend to be leaders.
Yes, I cry and cry and “trouble deaf heaven with my bootless cries.” I cry for our beloved Ethiopia. But our cries shall not go unheard. South Africa emerged from the tunnel of apartheid tyranny; and Mandela promised, “Never, never and never again shall it be that this beautiful land will again experience the oppression of one by another and suffer the indignity of being the skunk of the world.”  Ethiopians shall soon regain their dignity and honor at home and abroad. They shall no longer be the “skunks of the world”; and deep in my heart I do believe Ethiopia shall soon stretch out her hands unto God and we shall rejoice and cry no more!
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.

Sunday 24 November 2013

በሳውዲ ለሚገኙ ወገኖቻችን በአፋጣኝ እንድረስ፤ በወያኔ ላይ በጋራ እንነሳ!!! ግንቦት 7


በሳውዲ አረቢያ በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለው መጠን የለሽ የመብት ጥሰት ለመቃወም በተለያዩ የዓለም አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በየአገራቱ የሚገኙ የሳውዲን ኢምባሲዎችን በተቃውሞ እያጨናነቁ ነው። በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ባለው ዘግኛኝ በደል የተሰማቸውን ጥልቅ የመጠቃት ስሜት ኢትዮጵያን በተቃውሞ ሰልፎቹ ላይ በሚያሰሟቸው መሪር የሐዘን እንጉሮችና የቁጭት ንግግሮች እየገለፁ ነው። ከሐዘንና ቁጭት ባለፈም ለበደል ለተጋለጡ ወገኖቻችን አስቸኳይ ሰብዓዊ ርዳታ ለማድረስ እና የዲፕሎማሲ ድጋፍን ለማሰባሰብ ዓለም ዓቀፍ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ሥራውን ጀምሯል።

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ይህንን ዓለም ዓቀፍ ጥረት ለመደገፍ በውጭ አገራት የሚገኙ አባላቱ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ መመሪያ አስተላልፏል።

ይህ ሁሉ በውጭ አገራት እየተደረገ ያለ ጥረት ነው። ኢትዮጵያዊያን ባሉበት አገራትና ከተማዎች ሁሉ በዚህ ጉዳይ ላይ በአንድነት መንቀሳቀሳቸው የሚያስደስት ነገር ነው። ሌላው ቀርቶ በሳዉዲ ዋና ከተማ ሪያድ ውስጥ እንኳን ኢትዮጵያውያን የሳውዲን መንግሥት ተቃውመው ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል።

የሳውዲ መንግሥት በኢትዮጵያ ስደተኞች ላይ የያዘውን ጨካኝ አቋም እና በመንግሥት እውቅና በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለውን በደል መቃወም ያልተቻለው በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ!!! ይህ እጅግ ያማል፣ ልብን ያደማል።

ወያኔ የሳውዲ የንግድ ሸሪኮቹን ለማስደሰት የፈንሳይን ግማሽ የሚያህል ለም መሬት በነፃ መስጠቱ በቂ አልመሰለውም። በአገራቸው ኢትዮጵያዊያንን ሲጨፈጭፉ፣ ሲገሉና ሲደፍሩ በቸልታ መመልከቱ በቂ የወዳጅነት ስጦታ መስሎ አልተሰማውም። እናም ሸሪኮቹ የበለጠ እንዲደሰቱና ከእስከዛሬ በበለጠ ገንዘብ እንዲደጉሙት ለማበረታታት አዲስ አበባ በሚገኘው ኤምባሲያቸው ፊት ለፊት ኢትዮጵያንን ደበደበላቸው።

ወያኔ ከሳውዲ ጋር ያለው ግኑኝነት “የቢዝነስ ሽርክና” ነው። ቢዝነሱም ኢትዮጵያዊያንን በቁማቸው መሸጥንም ያጠቃልላል። የወያኔ ሹማምንት እና የሳውዲም ቱጃሮች በዘመናዊ ባርነት ንግድ ውስጥ አቀባይና ተቀባይ ናቸው። ለዚህም ነው እየተነገደበት ያለው ምስኪን ኢትዮጵያዊ እጣ ፈንታ በአዲስ አበባና በሪያድ አንድ ዓይነት የሆነው። እዛ ዱላ፤ እዚህም ዱላ። እዛ እስር፤ እዚህም እስር። እዚያ ስድብ፤ እዚህም ስድብ። እዚያ ቶርቸር፤ እዚህም ቶርቸር። በባርያ ንግድ ውስጥ አቀባዩም ተቀባዩም ባርያዉን መግዛታቸው፣ መስበራቸው፣ መግደላቸው የማይቀር መሆኑ የታወቀ ነው።

ሌላው አሳዛኝ ጉዳይ ደግሞ የወያኔ ድኩማን ሹማምንት የሚሰጡት አስተያየት መስማት ነው። በሳውዲ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ፍትህ ለመጠየቅ በመላው ዓለም እና በአዲስ አበባ ደግሞ በሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪነት ወደ ጎዳና በወጡ ኢትዮጵያዊያን የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ተብየው “የፋሺሽት መፈክር አንግቦ በተጎሳቆሉ ዜጎች ስም የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት መጣር ብሎም መንግሥት በዜጎቹ ግዴለሽ እንደሆነ አስመስሎ ማቅረብ” ሲል ተሳልቋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተብየው ጨምሮ ሁሉም የወያኔ ሹማምንት “ሳውዲዎች በግዛታቸው ውስጥ ያሻቸውን የማድረግ “ሉዓላዊ” መብት አላቸው፤ መንግሥታችን የሳውዲ አረቢያን ሉዓላዊ መብት ያከብራል” እያሉ ይከራከራሉ። ለመሆኑ ይህንን የሚሉት ከልባቸው ነው? ፈጽሞ። ኢትዮጵያዊያንን ማሰቃየትና መግደል የቢዝነሳቸው አካል ስለሆነ ነው እንጂ የሉዓላዊነት ትርጉም ይህን ያህል ተምታቶባቸው አይደለም።

ሰብዓዊ መብቶች አገር፣ ድንበር፣ ዜግነት፣ ወይም ሌላ ማናቸው ሰው ሠራሽ ህግጋት ሊጥሷቸው እንደማይገቡ የወያኔ ሹማምንት ቢያንስ ሲነገር ሰምተው ያውቃሉ። ማንኛውም ሰው ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መገደል፤ ሰቆቃ (ቶርቸር) እንዲደርስበት ማድረግ፤ ጾታዊ ጥቃት እንዲደርስበት ማድረግ እንደማይቻል ሰምተው ያውቃሉ። ሰብዓዊ መብቶች ሰዎች ሰው በመሆናቸው ብቻ ሊያገኙት የሚገባ ክብር መሆኑ በተሳተፉባቸው በርካታ ዎርክ ሾፖች ሰምተዋል። ያም ሆኖ ግን በዘመናዊው ዓለም እንስሳ እንኳን ያገኘውን ክብር ኢትዮጵያዊያን ተነፍገው በሪያድ ጎዳናዎች ሲታረዱ፤ በጭካኔ ሲደበደቡና ሲገረፉ፤ ሴቶች ሲደፈሩ፤ ሕፃናት በረሀብና በእርዛት ሲቀጡ የወያኔ ባለሥልጣኖች የበዳዮች አፈቀላጤ ሆነው የሚከራከሩት በዳዮቹ ሸሪኮቻቸው ስለሆኑ ነው።

ይህ ድርጊት በወያኔ እየደረሰብን ያለው በደል ምን ያህል ሥር የሰደደ እንደሆነ እና የኢትዮጵያዊያን ሰቆቃ ምንጭ የት እንዳለ አመላካች ሆኗል።

“ትግላችን የነፃነት ትግል ነው” ስንል “ከማን ነፃ ለመውጣት?” እያሉ የሚሳለቁ እንደነበሩና እንዳሉም ይታወቃል። በወያኔ አገዛዝ ኢትዮጵያዊያን ወደ ባርነት ማሽቆልቆላቸው ይህ ተጨባጭ ማስረጃ ነው። ከወያኔ የባርነት አገዛዝ ነፃ እስካልወጣን ድረስ ሌሎች አገሮች መብቶቻችን የሚያከብሩልን በየአገራቱ ልምድ እና ከወያኔ ጋር ባላቸው ሽርክና መጠን ነው።

ለሳውዲ መንግሥትና ቱጃሮቹ ከነዳጅ ቀጥሎ የሀብታቸው ምንጭ ከየአገሩ የሚመጣላቸው የድሀ ጉልበት ነው። የሳውዲ ቱጃሮች ድሆችን ከባርነት ባልተሻለ መንገድ ረግጠው በመግዛት ኑሮዓቸውን ያደለቡ ናቸው። ለወያኔ አገዛዝ ደግሞ ከቡና ቀጥሎ ከፍተኛው የገቢ ምንጩ ዜጎቹን በመሸጥ የሚሰበስበው ነው። ለወያኔ፣ ኢትዮጵያዊያን ወንዶችና ሴቶች ትርፍ አምጪ ሸቀጦች ናቸው። ወያኔና ሳውዲ – ሻጭና ገዢ ናቸው።

ባርያ ከሻጩ ነፃ ሳይወጣ ከአንድ ገዢ ነፃ ቢወጣ ሌላ ገዢ ስለሚመጣ ዘለቄታነት የለውም። እኛም ከወያኔ ነፃ ሳንወጣ ከሳውዲ ነፃ መወጣት አይቻለንም፤ ቢቻልም ነፃነታችን ዘላቂነት አይኖረውም።

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በሳዉዲ አረቢያ በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ በሚደርሰው ጥቃት ክፉኛ ተቆጥቷል። በዚህ የመከራና ጭንቅ ሰዓት ለወገኖቻችን ለመድረስ የሚቻለውን ጥረት ሁሉ ማድረግ እንዳለብን ያምናል። አባላቱ በነብስ አድን ርብርብ በግንባር ቀደምትነት እንዲሳተፉ መመሪያ አስተላልፏል። ይህ አጣዳፊ ሆኖም ጊዜዓዊ መፍትሔ ነው። በግንቦት 7 እምነት የችግሮቻችን ሰንኮፍ ያለው አዲስ አበባ ነው። ሰንኮፉን ሳንነቅል የሚደርስብንን ውርደት በዘላቂነት መቀልበስ አንችልም። ስለሆነም በችግር ላይ የወደቁትን ወገኖቻችን እየረዳን፤ የችግሮቻችን ምንጭ በሆነው ወያኔ ላይ የተባበረ ክንዳችንን እናንሳ ይላል።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Saturday 23 November 2013

የመከላከያ ሰራዊት መኮንኖች በአዛዦቻቸው ላይ ውጥረት ፈጥረውል:: ጄኔራል አበባው ታደሰን እና የብኣዴን መኮንኖችን ያገለለ ስብሰባ መካሄዱ ጥያቄ አስነስቷል::

ምንሊክ ሳልሳዊ :-በወያኔ የመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ውጥረት መፈተሩን ከውስጥ አዋቂ ምንጮች ተሰምቷል:: በወታደራዊ ጥቅማ ጥቅም እና በህገመንግሥቱ ዙሪአ ለተነሱ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥ አካል መጥፋቱ እና ዝም መባሉ ዉስጥ ውስጡን እየተብላላ ያለው የመኮንኖቹ ጥያቄ እንዳይፈነዳ የተሰጋ ሲሆን ከፈነዳ ሰራዊት ለሶስት ቦታ እንደሚከፈል ለምንሊክ ሳልሳዊ ምንጮቹ ጠቁመዋል::

መኮንኖቹ በትምህርት በስራ እና በማእረግ እድገት በቤተሰብ እንክብካቤ በደሞዝ ጭማሪ እና በሕገመንግስታዊ የህዝብ መብቶች ዙሪያ ጥያቄ ያነሱ ሲሆን ወታደራዊ ጥቅማ ጥቅሞች ለአንድ ብሄር አባላት ብቻ ተመድበው እየተሰራባቸው ነው ከተማ ውስጥ ታጥቀው የመሸጉ እና ህዝብን እያጠቁ የሚገኙት የአንድ ብሄር አባላት ናቸው እንዱሁም ከሃገራዊ ጥቅም ይልቅ የፓርቲ ጥቅም እየተስተዋለ ነው:ወታደሩ የጦር ሳይንስን እና ዲሲፕሊን በጎደለው መልኩ እየተስተዳደረ ነው በሰራዊቱ እና በሃገሪቱ ሁሉ ወቅታዊ ጉዳዮችን ሽፋን እና ማዘናጊያ በማድረግ የሙስና እና የዘረፋ መስፋፋት መልስ ሊያገኝ ይገባዋል ጄኔራል መኮንኖች አላቸው የተባለው ንብረት ይጣራ በሃገሪቱ የፖለቲካዊ እና የኢኮኖሚ ጥያቄዎች ሊመለሱ ይገባል የሚሉ እና ተመሳሳይነት ያላቸውን ጥያቄዎች ማንሳታቸው ታውቋል::የመከላከያ አባላቱ በኑሮ ውድነት እና በተቃዋሚዎች ህገመንግስታዊ መብቶች ላይ ያነሱት ጥያቄ አዛዦቹን ያስደነገጠ ከመሆኑም በላይ በአንድ ብሄር ላይ የተመሰረተ አስተዳደር እስከመቼ የሚለውም ጥያቄ መመለስ አለበት በሚል የእግር እሳት እየሆነባቸው ነው::

ይህ ከዚህ ቀደም የተጀመረው እና አሁንም በሰሜን እዝ እና በምስራቅ እዝ የተከሰተው የሰራዊቱ ህገመንግስታዊ ጥያቄ እና የጥቅማ ጥቅም አቤቱታ በመላው ሃገሪቱ ተስፋፍቶ በሁሉም የሰራዊት እዞች ውስጥ ጥያቄው መነሳቱን ምንጮቹ አመልክተዋል::በተለያዩ ጊዜያት እየተንከባለለ የመጣው ይህ የሰራዊቱ አቤቱታ እጅግ አደገኛ አዝማሚያ እያሳየ ሲሆን በዘረኝነት ላይ የተመሰረተ አስተዳደር እንዲወገድ እና ህገመንግስታዊ መብቶች እንዲከበሩ ጥያቄዎች ገፍተው መምጣታቸው ሲታወቅ ከፍተኛ የሕወሓት ጄኔራሎች በየቀኑ ካለማቋረጥ ምስጢራዊ ስብሰባዎችን እያደረጉ ከመሆኑም በላይ ከየእዙ የሚመጣላቸው ሪፖርት መፍታት የሚቻልበትን ጉዳይ እየተወያየ መሆናቸውን ከዚህ ቀደም ምንጮቹ ገልጸው ነበር::

ሌ/ጄ ሳሞራ የኑስ ጡረታ ወቶ በምትኩ የብኣዴን ሜ/ጄ አበባው ይተካሉ ሲባል ወያኔ በድንገት የመለስ የቅርብ ሰው የነበሩትን እና በአንድ ወቅት የአማር ክልል አቶ አያሌው ጎበዜን ላንቻ አከባቢ በመኖሪያ ቤታቸው ለ3 ወር አግተው ሲያሰቃዩ የነበሩት ሌ/ጄ ዮሃንስ ገብረመስቀልን በማእረግ ሾሞ ሳሞራ የኑስን ለመተካት የሚያደርገውን ሩጫ የብኣዴን አባላት መቃወማቸውን ተከትሎ ጄኔራል አባባውን ጨምሮ የብኣዴን መኮንኖችን ያገለለ የሕወሃት አባላት የሆኑ ጄኔራሎች ብቻ የተሳተፉበት በትግሪኛ የተመራ ስብሰባ መደረጉን ውስጥ አዋቂ ምንጮቹ ተናግረዋል::በስብሰባው ላይ ቀሪ ከፍተኛ ባለማእረግ መኮንኖች እና የመምሪያ ሃላፊዎች ለምን አልተሳተፉም የሚል ጥያቄ ከአንድ ስማቸው ካልተጠቀሰ ብርጋዴር ጄኔራል መነሳቱን ምንሊክ ሳልሳዊ ምንጮቹ ጠቁመዋል::

ይህ ስብሰባ ዋና አትኩሮቱ የነበረው በብሄር አደና ላይ ሲሆን እንደ ምንጮቹ መረጃ በአማራ እና በኦሮሞ መኮንኖች እየተመራ ያለውን የለውጥ ጥያቄ በማክሸፉ ዙሪያ እንደነበር እና አሁንም በስፋት የሕወሓትን የፓርቲ አቋም የሚቀበሉ እና የጥቅም ተጋሪ የሆኑ ሰዎችን ለመሾም የታቀደ ሲሆን እንዲሁም ከፖለስ ሰራዊት በከፍተኛ የማእረግ ሹመት ወደ ጦር ሰራዊቱ ለማምጣት የታሰበ ሲሆን በወታደራዊ ደህንነት ዙሪያ ሌላ ተጨማሪ ሰልጣኞችን ከፖሊስ ወስዶ በማሰልጠን ወደ ሰራዊት ማዘዋወር የሚሉ ውይይቶች ተካሂደውበታል:: አሁንም ስብሰባው የቀጠለ ሲሆን ተጨማሪ መረጃዎችን እንለቃለን::

ሳዑዲ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጽመውን ግፍ ለማጋለጥ ከዓለምአቀፍ ተቋማት ጋር እሠራለሁ –– ኦባንግ

በሳዑዲ አረቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ የደረሰውንና እየደረሰ ያለውን ፈር የለቀቀ አስነዋሪ ግፍ ዓለምአቀፍ ይዘት እንዲኖረው ለማድረግ ከሰብዓዊ መብት ተሟጋች እና ሌሎች ዓለምአቀፋዊ ድርጅቶች ጋር እየሠሩ መሆናቸውን አቶ ኦባንግ ሜቶ በተለይ ለጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣተናገሩ፡፡ የሳዑዲ ልዑል ሰብዓዊነት የረገፈበትንና በግፍ የተሞላ የወሮበላ ተግባር የሚፈጸምበትን አሰቃቂ ተግባር የሚከናውኑትን አንጋቾች አሞካሹ፡፡
ያለ አንዳች ልዩነት ኢትዮጵያውያን በኅብረት ድምጻቸውን በማሰማት እየተቃወሙት ያለውን ኢሰብዓዊ ተግባር አስመልክቶ በተለያዩ መንገዶች ይፋ ከሆኑት በተጨማሪ ድብቅ መረጃዎች እየተሰበሰቡ መሆናቸውን ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ዋና ዳይሬክተር አስታውቀዋል፡፡ ዳይሬክተሩ አቶ ኦባንግ ሜቶ የጋራ ንቅናቄው ከዓለምአቀፍ የመብት ተቋማት ጋር በቅርበት እየተሰራ ስላለው ዝርዝር ጉዳይ ግን ከሁኔታው ምስጢራዊነት አኳያ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡
“አልዘገዩም” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱም “አኢጋን ችግር በተከሰተ ቁጥር የሚቋቋምና የሚፈርስ የዕቁብ ይዘት ያለው ድርጅት አይደለም፡፡ ወይም እሣት ሲነሳ ድምጽ እያሰማ እንደሚከንፍ የእሣት አደጋ መኪና የሚመሰል ድርጅት አይደለም” በማለት የጋራ ንቅናቄውን የተጠና አካሄድ በመጠቆም የመለሱት አቶ ኦባንግ ይህ ችግር እንደሚከሰት አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ተናግረዋል፡፡
ችግሩ አስቀድሞ እንደሚከሰት ቢታወቅም ምላሽ የሚሰጥ ብቃት ያለው አካል ባለመኖሩ አንገት የሚያስደፋና ኃፍረት የሚላብስ፤ “አገር አለኝ ወይ?” የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ በኢትዮጵያ ታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ኃፍረት ሊደርስብን ችሏል፡፡ “ይሁን እንጂ” አሉ ኦባንግ “ይህ መራር ዜና ከተሰማበት ሰዓት ጀምሮ የጋራ ንቅናቄው የበኩሉን” ሲያደርግ መቆየቱን አመልክተዋል፡፡
“ከተለያዩ ዓለምአቀፋዊ ተቋማት፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች፣ አግባብ ካላቸው መንግሥታዊ አካላትና በተለያየ ደረጃ ላይ ከሚገኙ የሳዑዲ ባለስልጣናት ጋር ተነጋግረናል” በማለት አቶ ኦባንግ ተናግረዋል፡፡ ለዓብነት ያህልም የሳዑዲ ም/ጠ/ሚ/ር እና የመከላከያ ሚ/ር፣ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር፣ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚ/ር፣ የፍትሕ ሚ/ር እና ሌሎች ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸውን የመንግሥት መ/ቤቶችን ጨምሮ በአውሮጳና በሰሜን አሜሪካ የሚገኙትን የሳዑዲ ኤምባሲዎችን እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽነርን፣ የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ACHPR)፣ ወዘተ ማነጋገራቸውንና በየደረጃውም ምላሽ ማግኘታቸውን አመልክተዋል፡፡
በመላው የመካከለኛው ምስራቅ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ዕረፍት የሚሰጥ እንዳልሆነ የጠቆሙት “ጥቁሩ ሰው” ሳዑዲ ካላትና ከምትከተለው “የበርህን ዝጋ ፖሊሲ” አንጻር በአካል በቦታው ላይ ከመገኘት ይልቅ አቅም ካላቸው ዓለምአቀፋዊ አካላት ጋር በአፋጣኝና በቅርበት መሥራቱ ድርጅታቸው የወሰደው አማራጭ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ የሎጂስቲክሱ ጉዳይ መስመር ሲይዝም የጋራ ንቅናቄው ከዚህ በፊት በየአገራቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ጉዳይ ሲያስፈጽምበት የነበረውንና በውጤታማነቱ የሚታወቀውን አማራጭእንደሚተገብር ጨምረው ገልጸዋል፡፡
ኢህአዴግ አገርን እንደሚያስተዳድር ድርጅት በዜጎቹ ላይ እየደረሰ ያለውን አስነዋሪ ተግባር ትኩረት ሰጥቶ አለመመከቱ ተቃውሞ አስነስቷል፡፡ ይህንኑ አስመልክቶ አቶ ኦባንግ ሜቶ “ወገኖቻችንን ድንበር በማሻገርና ኤጀንሲ ከፍተው ወደ አረብ አገራት ሲልኩ የነበሩት ሁሉ ሕግ ፊት ቀርበው ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ የተለያዩ ተግባራት” እየተከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
alamudi-ሼክ መሐመድ አላሙዲ የሠራተኛ ኃይል ወደ ሳዑዲ እንዲላክ ከኢህአዴግ ጋር በይፋ ስምምነት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡ ኢንቨስትመንትን በተመለከተ ከሚፈልጉበት ክልል መሬት ለመውሰድ፣ ከሚፈልጉበት ባንክ ኮሪደር ገንዘብ ለመበደር ገደብ የሌላቸውና በሞቀበት ሁሉ ባለመጥፋት በጀት መድበው በሚያስተዳድሯቸው ሚዲያዎች እንዲሁም አንደበታቸውን በሙስና ላሰሯቸው ባለሥልጣናት “ኢትዮጵያዊ ነኝ” እያሉ በተገኙበት ቦታ ሁሉ ለሚዲያ ፍጆታ የሚደሰኩሩትና ግጥም የሚያስደረድሩት ሼክ መሐመድ አላሙዲ፣ “ወገኔ” የሚሉት ሕዝብ በአባታቸው አገር ወሮበሎች ሲያልቅና ሲጨፈጨፍ ዝም ማለታቸው ኢንቨስትመንቶቻቸውን ጥያቄ ውስጥ ከትቷል፡፡
አንዳንዶች እንደሚሉት ይህ አሰቃቂ ድርጊት መስመር ለቅቆ ከመውጣቱ በፊት የሳዑዲ አረቢያ ዜጎችን ከርስ እንዲሞላ በኢትዮጵያ የተቋቋመው ሳዑዲ ስታር ኩባንያ በገንዘብ እጥረት ሊዘጋ እንደሚችል መዘገቡ የሚታወስ ነው፡፡ በወቅቱ ሪፖርተር ባወጣው ዘገባ ሳዑዲ ስታር በኪሣራ ወደ መዘጋት መድረሱ የኩባንያው “ባለቤት የሆኑትን ሼክ ሙሐመድ አል አሙዲንና የሳዑዲ ዓረቢያን ስም የሚያጎድፍ ከመሆኑም ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ውስጥ እስኪታክት የተወራለት ይህ ፕሮጀክት መና መቅረቱ ሁለቱን አካላት በሕዝቡ ዘንድ ለከፍተኛ ትችትና ወቀሳ እንደሚያጋልጣቸውም” ጠቁሞ ነበር፡፡
mohammed bin nayef
በአሁኑ ጊዜ “ሕገወጥ ናችሁ” በሚል ሰብዓዊነት የጎደው እርምጃ እየተወሰደባቸው ያለው የበርካታ አገራት ዜጎች በተለይም ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመውን ሰቅጣጭ ተግባር ሕገወጦችን የማባረር “ዘመቻ” በማለት ያቃለሉት የሳዑዲው አገር ውስጥ ሚ/ር ልዑል ሞሐመድ ቢን ናይፍ ወንጀለኛ ሬንጀር ለባሾችን፣ ፖሊሶችንና ወሮበሎቹን ሸባቦች አደፋፍረዋል፡፡ “ዘመቻው ይቀጥላል … በተወሰነ ጊዜ የተገደበ አይደለም” በማለት “እስክንጨርስ እንጨርሳችኋለን” የሚመስል የማፊያ መሪ መሰል መልዕክት ለአንጋቾቻቸው አስተላልፈዋል፡፡
አብዛኛዎቹ ኢትዮጵያውያን በሕጋዊነት የሚኖሩትም ጭምር በሳዑዲ ያለው ሁኔታ አሳሳቢነት ወደፊት ችግር ውስጥ ሊከትታቸው እንደሚችል በመገመት ወደ አገራቸው መመለስ ይፈልጋሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት ለከፍተኛ ሰቆቃ የተጋለጡት ኢትዮጵያውያን “ቤት አለን ቤታችን መልሱ” እያሉ የሰቆቃና የድረሱልን ጥሪ በሚያስተላልፉበት ወቅት ሰብዓዊነት የጎደላቸው የኢህአዴግ መሪዎች ይህ ነው የሚባል አፋጣኝ ምላሽ መስጠት አለመቻላቸው “በእርግጥ ኢትዮጵያውያን አገር አላቸው?” ብሎ የሚያስጠይቅ እንደሆነ በርካታዎች የሚጋሩት ነው፡፡
አቶ ኦባንግ በበኩላቸውም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአንድ ሳምንት ሥራውን አቋርጦ እንኳን ቢሆን ስደተኞቹን ባፋጣኝ የማመላለስ ተግባር መፈጸም ይገባው ነበር በማለት ቁጭታቸውን ተናግረዋል፡፡ ዜጎች በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ህይወታቸው እየተቀጠፈ “3ሺህ ዛሬ ገቡ … ድምሩ 10ሺህ ሆኗል …” የሚል የሞላ ጎደለ ቁማር ዓይነት ጨዋታ በትዊተር መጫወት የቴድሮስ አድሃኖምን ዘመነኛነት ሳይሆን ለሰውልጅ ህይወት ያላቸውን ደንታቢስነት የሚያሳይ መሆኑን ሁኔታው ያስቆጣቸው አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አቶ ኦባንግም “ቤቴ መልሱኝ” ብሎ ለሚለምን አንድ ዜጋ የተከፈለው ተከፍሎ ትራንፖርት በማቅረብ ክቡር ህይወትን በአስቸኳይ ለመታደግ አለመቻል ለትውልድ የሚተላለፍ የታሪክ ጠባሳ መሆኑን በአጽዕኖት ተናግረዋል፡፡

In repressive Ethiopia, new 'Blue Party' struggles to offer a choice

By William Davison


With 1,000 Ethiopian laborers being sent home daily from Saudi Arabia, the opposition party is channeling popular outrage. 

Ethiopia is a definite success story in expert opinion about post-cold war Africa. The civil strife that wreaked havoc and made headlines in the 1980s has disappeared. Investments in roads, health, education, and water have improved the daily life of millions.

Yet Ethiopia’s ruling coalition seems intent on maintaining a tight grip on power until its project to transform Africa's second-most populous nation into a middle-income country is complete.

That authoritarian control makes any opposition difficult – though of late a group called the Blue Party, made up of young Ethiopians who describe themselves as progressive, have attempted to move, if not shake, the nation’s politics in ways not seen here for a decade or more.

Last week the Blue Party tried to organize a protest outside the Saudi Arabian embassy in Addis Ababa, feeding off widespread public outcry over the treatment of Ethiopian migrants and laborers in the Saudi kingdom. Some 1,000 Ethiopians a day are being deported back home and migrant clashes with police in Riyadh are hitting social media here.

Still, instead of allowing Ethiopians to demonstrate their anger, the government forcefully broke up the protest, upsetting even those normally supportive of the government.

What remains unclear is how much repression the rising educated middle class in cities is willing to ignore in the Horn of Africa regime.

Ethiopia enacted a liberal constitution in 1994 that promised a free press, autonomy for some 80 ethnic groups, and multi-party politics. Yet dissenting journalists have still been jailed, minority groups complain of oppression, and elections are uncompetitive.

In the last vote in 2010, out of 547 seats in parliament, the opposition won one.
Ethiopia has been governed by the multi-ethnic Ethiopian Peoples' Revolutionary Democratic Front since 1991, when rebel groups overthrew a military regime.

In 2005, the opposition, led by a group called the Coalition for Unity and Democracy, won 173 seats in the first competitive election. But months later some 200 people were killed by police when the opposition protested the outcome was rigged. Opposition leaders were jailed en masse.
But now there is some resurgence of opposition against the ruling (EPRDF) coalition.

The Blue Party held the first large demonstration by a political party since 2005 in July, when several thousand supporters marched in downtown Addis Ababa. They demanded the release of jailed politicians and journalists, as well as action against corruption, unemployment and inflation.

Another more established opposition group peeking its head out of the bunker is the Unity for Democracy and Justice. UDJ held a moderately successful demonstration in the capital as part of a “Million Voices for Freedom” campaign. They demanded the release of "political prisoners" and the repeal of the anti-terrorism law used to convict them.

With new voices now emerging the government is taking a two-track approach: Last month Prime Minister Hailemariam Desalegn said that multi-party democracy is constitutionally protected and that his administration wants a "constructive, progressive, opposition."

Yet he issued a warning: If opposition parties mix with banned groups, they will be prosecuted. "Anyone who plays with the fire, then that fire will burn them," Mr. Hailemariam said.
And there is evidence little has actually changed: Both the Blue Party and UDJ complain of harassment, with offices raided, members arrested and police arbitrarily preventing activities such as distributing leaflets.

Still, Blue Party leader Yilkal Getnet, in his thirties, believes his party will win a majority of the vote in 2015. He is counting on young people that want more freedom and want to move past the divisive ethnic politics of the past and embrace national unity. Mr. Yilkal also thinks another bleary and non-competitive election will lead to increased frustration and instability.

Merera Gudina is a leading member of the Oromo Federalist Congress. The Oromo are Ethiopia's most populous ethnic group and frequently allege that they have remained excluded from power under EPRDF rule.

Mr. Merera has raised funds in the US but thinks the Blue Party optimism is misplaced. He digs out a cardboard box from beneath his desk at Addis Ababa University, where he is a political scientist, and shows an uncounted ballot from 2010 elections. He says that thousands of votes for the opposition were discarded by the ruling party cadres.

But Merera allows that if the ruling coalition does a fair election they may suffer a shock greater than 2005.
"If they open up they are going to lose easily in less than one month of campaigning," he says.
There are latent frustrations brewing in the current dynamic in Ethiopia, analysts feel, where construction profits are accruing to a corrupt elite tied to the ruling party -- while the cost of living for the masses rises.

"Even if they open a small window they know there's going to be a repeat of 2005," one senior analyst who could not be named, argues.

Merera says Ethiopia's political stagnation is also due to divided challengers that can't agree on a "common agenda," a analysis detailed in book “Ethiopia: From Autocracy to Revolutionary Democracy, 1960s to 2011.”

In Ethiopia, parties only emerged after the downfall of absolute monarch Emperor Haile Selassie in 1974 and they have primarily been vehicles either for rivalry between traditional ethnic elites, or among different Marxist revolutionaries. "Sectarianism, conspiracy and political intrigues have become the hallmark of the Ethiopian political parties and their leaders," leading to public disillusion, Merera writes.

Ethnicity is a key fault-line among the nascent opposition. Oromo activists argue that in practice, the focus on national unity or universal values by the likes of the Blue Party will bring more of the exploitation that Ethiopia's minorities historically experienced at the hands of traditional rulers.