Thursday, 23 February 2017

ዶ/ር መረራ ጉዲና ክስ ተመሰረተባቸው

አውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ንግግር ለማድረግ ተጋብዘው ሲመለሱ የግንቦት ሰባት አመራር እና ሊቀመንበር ከሆኑት ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ታይተዋል በሚል ለእስር የተዳረጉት ዶ/ር መረራ ጉዲና ከሶስት ወር የማእከላዊ ምርመር ቆይታ በኋላ ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ የክስ ፋይሉ በዶ/ር መረራ ስም የተከፈተ ሲሆን ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ሁለተኛ ተከሳሽ ፣ አቶ ጃዋር መሃመድ ሶስተኛ ተከሳሽ ሆነው ተቀምጠዋል፡፡ ሶስቱም ተከሳሾች የተከሰሱት በወንጀለኛ መቅጫ ህጉን የተለያዩ አንቀጾች በመተላለፍ ሲሆን አራተኛ እና አምስተኛ ተከሳሽ የሆኑት የኢትዮጵያ ሳተላይ ቴሌቪዥን ( ኢሳት) እና ኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ( ኢኤም ኤን) ተቋማቱ በሽብር ህጉን በመተላለፍ ተከሰዋል፡፡ በተጨማሪም ዶ/ር መረራ የአስቸኳይ ጊዜ...

Wednesday, 22 February 2017

Amnesty Int’l says state of emergency worsens rights violations in Ethiopia

Amnesty International said in its annual report that the martial law declared by the Ethiopian regime in october last year has been used to further its human rights violations against citizens. In 2016, the rights group says, anti-government protesters were met with lethal force and arrest and torture has continued against dissents. “Prolonged protests over political, economic, social and cultural grievances were met with excessive and lethal...

Monday, 13 February 2017

ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው የዋስትና መብት ተከለከለ

ከሕግ አግባብ ውጪ የሸብር ክስ ተመስርቶበት በእስር ላይ የሚገኘው የነገረ-ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው የዋስትና መብት ተከልክሏል። ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛው ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ያቀረበውን የዋስትና መብት ጥያቄ የተመለከተ ሲሆን፣ ”ተከሳሹ በዋስ ቢወጣ በሕጋዊም ሆነ በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ ስለሚችል የዋስትና ጥያቄውን አልተቀበልነውም” የሚል ውሳኔ ሰጥቷል። ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱ ”ይግባኝ ባይ ቋሚ አድራሻ የለውም” በማለት ይግባኙ ውድቅ መደረጉን በምክንያትነት አቅርቧል። ተከሳሽ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አስቀድሞ ቋሚ የመኖሪያ አድርሻውን በከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠይቆ ማስመዝገቡ የሚታወቅ ሲሆን፣ የፍርድ ቤቱ ፍርደ ገምድል ውሳኔ የሚያመለክተው ነገር ቢኖር...

Friday, 10 February 2017

የብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከእስር የሚለቀቁበትን ሁኔታ እንዲያመቻች ተጠየቀ

(ኢሳት) የብሪታኒያ የፓርላማ አባላት የአገራቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከእስር የሚለቀቁበትን ሁኔታ እንዲያመቻች ዳግም ጥያቄ ማቅረባቸውን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን አርብ ዘገቡ። የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ 62ኛ አመት የልደት በዓልን አስመልክቶ በብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር መኖሪያ ቤት አካባቢ ዝግጅትን ያካሄዱ የፓርላማ አባላትና የአቶ አንዳርጋቸው ቤተሰቦች የሃገሪቱ ባለስልጣናት ለዜጋቸው መብት መከበር ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ማቅረባቸው ኢስሊንግተን ጋዜት የተሰኘ ጋዜጣ ዘግቧል። በዚሁ ስነስርዓት ላይ የተገኙት የብሪታኒያ የፓርላማ አባላትና በተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ የውጭ ጉዳዮች የሚከታተሉት ኤሚሊ ቶርቤሪ (Emily Thornberry) የብሪታኒያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን...

Imprisoned journalists write to UN Sec. Gen. detailing their mistreatment

Detained Ethiopian journalists Elias Gebru and Anania Sori wrote an open letter to the UN Secretary General to draw attention to their plight in the hands of their tormentors. Jailed by the Ethiopian regime two months ago following the declaration of the state of emergency, the journalists said in the letter that they had been locked up in isolation for three days and denied visitation by family and friends. The journalists, who never saw...